Wednesday, August 13, 2014

ኢትዮጵያ የማንም አደለችም ሁላችንም ናት፡፡ ሁላችንም ድርሻ ሳናስብ ሁላችንን ኢትዮጵያ መመኘትና ኢትዮጵያዊያንንም ማሰብ ግድ ይለናል፡፡

ኢትዮጵያ የማንም አደለችም ሁላችንም ናት፡፡ ሁላችንም ድርሻ ሳናስብ ሁላችንን ኢትዮጵያ መመኘትና ኢትዮጵያዊያንንም ማሰብ ግድ ይለናል፡፡ ሃገር ተከፍላ ምትሰጥ መክሰስ አደለችም ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ የምትሆነው እንዳለች ስትሆን እንጅ ተከፋፍላ አካላዊ ገፅተዋ እንደ ካሴና ስትቆራረስ ኢትዮጵያነቷን ታጣለች፡፡ እኛ ለነፃነታችነም የምንታገል ወያኔን ከመንበሩ ወደ ገደል መቸመር ምንፈልግ ህዝባችንንና እራሳችንን ከየነፃነት መዋኛ ገንዳና ሜዳ ውስጥ ማስገባት ነፃ ሆነን ነፃ ህዝብን እና ሃገርን አንዲሁም እሳቤነ ዲሞክራሲ የሰፈነባት ሃገርን ሉዓላዊነቷን የጠበቀች ሃገርን ዳርድንበሯ የተጠበቀች ሃገርን የምንመኝና ለእርሷም ማናውቀው ፍቅር ከልባችን የሚፈነቅለን ሁሉ እና እውነተኛ ታጋዮች ሁሉ ለመመስረት ነፃ ህዝባነ ነፃነተዋን ከውስጣዊ ባርነት ማወጅ ፈለገችን ኢትዮጵያ ለመመስረት ብቻ መሆን አለበት ዓላማችን፡፡ እናም እያንዳንዱ ስሜት ህዋሳችን የሚሰራውን ሁሉ ከኢትዮጵያና አንድነቷ ከኢትዮጵያዊያንና ነፃነታችን ከኢትዮጵያዊነትና ጥንካሬው ጋር እያዳቀልን እያ ጣቀስን መታገል ታሪካዊ ፋይዳውም ይሁን ፖለቲካዊ እንድምተ5ው ይህ ነው የሚባል ቀላል ጉዳይ አደለም፡፡ አሁን ሁሉም ኢትዮጵያዊ ኢቭን ኮካዎቹና 50 ሳንቲሞቹ ሳይቀሩ ነፃነት ያሻናል፡፡ ለአንዳንዶች ነፃነት ማጣታቸው አውቀውም ሆ ሳያውቁ አይታያቸውም ስዎች ሲነግሯቸውም አይሰሙም ነፃ እንደሆኑ ብቻ ይመሰክራሉ በስዎች አይን ሲታዩ ግን ነፃ አደሉም ከእኛ ገሃዳዊ ታጋዮች የበለጠ ተቀፍድደዋል አንድም በሆድ ሁለትም ባለማወቅ... አንዳንዶች ደሞ ነፃነት እንዳላጡ ሃገራቸው /የእነርሱ ማለቴ ነው/ ፍፁም ኢትዮጵያ እንደሆነችና ጭራሽ ልማት ላይ ብቻ እንደሆነ ትኩረታቸውና የእኛ ነፃነት የለንም ስሙን ምንለውን ድምፅ እንደማያውቁት ሁልጊዜም ...እንዴ አሁንም ስለ መብትና ነፃነት የሚጠይቅ አለ እንዴ እነዚህ ጥያቄዎች በ1981 ተመልሶ አደል እንዴ... እያሉ የሚዘባበቱብን ሁለተኛዎቹና እኛ በካድሬዎቹ ...ከዚህ የበለጠ ነፃነትና ዲሞክሲ መብት መበር ከየት ይምጣላችሁ ደርግና ሌሎችን እነ እንትን እነ እንትንን አታዩም እንዴ...የሚሉን ነ ፃነት ማጣታችን ለእኛ እንጅ እነርሱ ግን አንድም በለመዱት ክህደት ምክንያት ሁለትም አልታያቸው ብሎ ሳያውቁና የነፃነትን ተምን ባለማወቅ ነፃነት ትየለሌ እንደሆነ ባለመገንዘብ ነፃነት እንዳላጣን ሚነግሩን አሉ...እኛ ስቃይ ውስጥ ሆነን እያለ... ዞሮ ዞሮ ግን ሁላችንም ያለምንም ልዩነት ኢትዮጵያዊያንን አመንንም አላመንንንም ወደድንም ጠላንም ማንም ሆንን ማን ነፃነት የለንም!!!! ነፃ ህዝብ አልፈጠርንም... ረዥም ጉዞ ይጠብቀናል፡፡ ይህንን ጉዞ ስንጓዝ ኢትዮጵያ ሃገራችንን ኢትዮጵያዊያንን ወንድምና እህቶቻችንን ያለምንም አድልኦና ዘረኛ አመለካከት እንዲሁም ኢትዮጵያዊነታችንን ስነቃችን ልናደርግ ይገባል፡፡ እነዚህ ሶስቱ አስተሳሰቦች ሳንባዎቻችን ልቦቻችን እናህሊናዎችን ናቸው ሰው ልጅ ያለሶስቱ መኖር እንደማይችል ሁሉ... እኛና ነፃነታችንም ያለነፃነታችን የለንም፡፡ ስለነፃነታችን ስናስብ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያዊነታችንና ኢተዮጵያዊያንንን ከልባችን ማውጣት ለብንም፡፡ ወያኜ መቀመጫው ቄጠማ እቆረጠ ነው አሁን፡፡ ራዝዘቷል !! ያበደ ውሻ አድርጎታል፡፡ ለዚህም ነው ሰላማዊውም ይሁን ትጥቅ ትግል ታጋዮችን አሸባሪ ብሎ ለመወንጅል የሚሯሯጠው፡፡ አብቢን ህሊና አንዳርጋቸው ፅጌ ነኝ!! ኢትዮጵያ የማንም አደለችም ሁላችንም ናት፡፡ ሁላችንም ድርሻ ሳናስብ ሁላችንን ኢትዮጵያ መመኘትና ኢትዮጵያዊያንንም ማሰብ ግድ ይለናል፡፡ ሃገር ተከፍላ ምትሰጥ መክሰስ አደለችም ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ የምትሆነው እንዳለች ስትሆን እንጅ ተከፋፍላ አካላዊ ገፅተዋ እንደ ካሴና ስትቆራረስ ኢትዮጵያነቷን ታጣለች፡፡ እኛ ለነፃነታችነም የምንታገል ወያኔን ከመንበሩ ወደ ገደል መቸመር ምንፈልግ ህዝባችንንና እራሳችንን ከየነፃነት መዋኛ ገንዳና ሜዳ ውስጥ ማስገባት ነፃ ሆነን ነፃ ህዝብን እና ሃገርን አንዲሁም እሳቤነ ዲሞክራሲ የሰፈነባት ሃገርን ሉዓላዊነቷን የጠበቀች ሃገርን ዳርድንበሯ የተጠበቀች ሃገርን የምንመኝና ለእርሷም ማናውቀው ፍቅር ከልባችን የሚፈነቅለን ሁሉ እና እውነተኛ ታጋዮች ሁሉ ለመመስረት ነፃ ህዝባነ ነፃነተዋን ከውስጣዊ ባርነት ማወጅ ፈለገችን ኢትዮጵያ ለመመስረት ብቻ መሆን አለበት ዓላማችን፡፡ እናም እያንዳንዱ ስሜት ህዋሳችን የሚሰራውን ሁሉ ከኢትዮጵያና አንድነቷ ከኢትዮጵያዊያንና ነፃነታችን ከኢትዮጵያዊነትና ጥንካሬው ጋር እያዳቀልን እያ ጣቀስን መታገል ታሪካዊ ፋይዳውም ይሁን ፖለቲካዊ እንድምተ5ው ይህ ነው የሚባል ቀላል ጉዳይ አደለም፡፡ አሁን ሁሉም ኢትዮጵያዊ ኢቭን ኮካዎቹና 50 ሳንቲሞቹ ሳይቀሩ ነፃነት ያሻናል፡፡ ለአንዳንዶች ነፃነት ማጣታቸው አውቀውም ሆ ሳያውቁ አይታያቸውም ስዎች ሲነግሯቸውም አይሰሙም ነፃ እንደሆኑ ብቻ ይመሰክራሉ በስዎች አይን ሲታዩ ግን ነፃ አደሉም ከእኛ ገሃዳዊ ታጋዮች የበለጠ ተቀፍድደዋል አንድም በሆድ ሁለትም ባለማወቅ... አንዳንዶች ደሞ ነፃነት እንዳላጡ ሃገራቸው /የእነርሱ ማለቴ ነው/ ፍፁም ኢትዮጵያ እንደሆነችና ጭራሽ ልማት ላይ ብቻ እንደሆነ ትኩረታቸውና የእኛ ነፃነት የለንም ስሙን ምንለውን ድምፅ እንደማያውቁት ሁልጊዜም ...እንዴ አሁንም ስለ መብትና ነፃነት የሚጠይቅ አለ እንዴ እነዚህ ጥያቄዎች በ1981 ተመልሶ አደል እንዴ... እያሉ የሚዘባበቱብን ሁለተኛዎቹና እኛ በካድሬዎቹ ...ከዚህ የበለጠ ነፃነትና ዲሞክሲ መብት መበር ከየት ይምጣላችሁ ደርግና ሌሎችን እነ እንትን እነ እንትንን አታዩም እንዴ...የሚሉን ነ ፃነት ማጣታችን ለእኛ እንጅ እነርሱ ግን አንድም በለመዱት ክህደት ምክንያት ሁለትም አልታያቸው ብሎ ሳያውቁና የነፃነትን ተምን ባለማወቅ ነፃነት ትየለሌ እንደሆነ ባለመገንዘብ ነፃነት እንዳላጣን ሚነግሩን አሉ...እኛ ስቃይ ውስጥ ሆነን እያለ... ዞሮ ዞሮ ግን ሁላችንም ያለምንም ልዩነት ኢትዮጵያዊያንን አመንንም አላመንንንም ወደድንም ጠላንም ማንም ሆንን ማን ነፃነት የለንም!!!! ነፃ ህዝብ አልፈጠርንም... ረዥም ጉዞ ይጠብቀናል፡፡ ይህንን ጉዞ ስንጓዝ ኢትዮጵያ ሃገራችንን ኢትዮጵያዊያንን ወንድምና እህቶቻችንን ያለምንም አድልኦና ዘረኛ አመለካከት እንዲሁም ኢትዮጵያዊነታችንን ስነቃችን ልናደርግ ይገባል፡፡ እነዚህ ሶስቱ አስተሳሰቦች ሳንባዎቻችን ልቦቻችን እናህሊናዎችን ናቸው ሰው ልጅ ያለሶስቱ መኖር እንደማይችል ሁሉ... እኛና ነፃነታችንም ያለነፃነታችን የለንም፡፡ ስለነፃነታችን ስናስብ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያዊነታችንና ኢተዮጵያዊያንንን ከልባችን ማውጣት ለብንም፡፡ ወያኜ መቀመጫው ቄጠማ እቆረጠ ነው አሁን፡፡ ራዝዘቷል !! ያበደ ውሻ አድርጎታል፡፡ ለዚህም ነው ሰላማዊውም ይሁን ትጥቅ ትግል ታጋዮችን አሸባሪ ብሎ ለመወንጅል የሚሯሯጠው፡፡ አብቢን ህሊና አንዳርጋቸው ፅጌ ነኝ!! https://www.facebook.com/pages/ኢትዮጵያዊነቴ-አሸባሪ-አያደርገኝም-መንግስታዊ-ሽብርን-የሚሸከም-ትክሻ-የለንም/275063709367475https://www.facebook.com/pages/ኢትዮጵያዊነቴ-አሸባሪ-አያደርገኝም-መንግስታዊ-ሽብርን-የሚሸከም-ትክሻ-የለንም/275063709367475
ኢትዮጵያ የማንም አደለችም ሁላችንም ናት፡፡ ሁላችንም ድርሻ ሳናስብ ሁላችንን ኢትዮጵያ መመኘትና ኢትዮጵያዊያንንም ማሰብ ግድ ይለናል፡፡ ሃገር ተከፍላ ምትሰጥ መክሰስ አደለችም ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ የምትሆነው እንዳለች ስትሆን እንጅ ተከፋፍላ አካላዊ ገፅተዋ እንደ ካሴና ስትቆራረስ ኢትዮጵያነቷን ታጣለች፡፡ እኛ ለነፃነታችነም የምንታገል ወያኔን ከመንበሩ ወደ ገደል መቸመር ምንፈልግ ህዝባችንንና እራሳችንን ከየነፃነት መዋኛ ገንዳና ሜዳ ውስጥ ማስገባት ነፃ ሆነን ነፃ ህዝብን እና ሃገርን አንዲሁም እሳቤነ ዲሞክራሲ የሰፈነባት ሃገርን ሉዓላዊነቷን የጠበቀች ሃገርን ዳርድንበሯ የተጠበቀች ሃገርን የምንመኝና ለእርሷም ማናውቀው ፍቅር ከልባችን የሚፈነቅለን ሁሉ እና እውነተኛ ታጋዮች ሁሉ ለመመስረት ነፃ ህዝባነ ነፃነተዋን ከውስጣዊ ባርነት ማወጅ ፈለገችን ኢትዮጵያ ለመመስረት ብቻ መሆን አለበት ዓላማችን፡፡ እናም እያንዳንዱ ስሜት ህዋሳችን የሚሰራውን ሁሉ ከኢትዮጵያና አንድነቷ ከኢትዮጵያዊያንና ነፃነታችን ከኢትዮጵያዊነትና ጥንካሬው ጋር እያዳቀልን እያ ጣቀስን መታገል ታሪካዊ ፋይዳውም ይሁን ፖለቲካዊ እንድምተ5ው ይህ ነው የሚባል ቀላል ጉዳይ አደለም፡፡ አሁን ሁሉም ኢትዮጵያዊ ኢቭን ኮካዎቹና 50 ሳንቲሞቹ ሳይቀሩ ነፃነት ያሻናል፡፡ ለአንዳንዶች ነፃነት ማጣታቸው አውቀውም ሆ ሳያውቁ አይታያቸውም ስዎች ሲነግሯቸውም አይሰሙም ነፃ እንደሆኑ ብቻ ይመሰክራሉ በስዎች አይን ሲታዩ ግን ነፃ አደሉም ከእኛ ገሃዳዊ ታጋዮች የበለጠ ተቀፍድደዋል አንድም በሆድ ሁለትም ባለማወቅ... አንዳንዶች ደሞ ነፃነት እንዳላጡ ሃገራቸው /የእነርሱ ማለቴ ነው/ ፍፁም ኢትዮጵያ እንደሆነችና ጭራሽ ልማት ላይ ብቻ እንደሆነ ትኩረታቸውና የእኛ ነፃነት የለንም ስሙን ምንለውን ድምፅ እንደማያውቁት ሁልጊዜም ...እንዴ አሁንም ስለ መብትና ነፃነት የሚጠይቅ አለ እንዴ እነዚህ ጥያቄዎች በ1981 ተመልሶ አደል እንዴ... እያሉ የሚዘባበቱብን ሁለተኛዎቹና እኛ በካድሬዎቹ ...ከዚህ የበለጠ ነፃነትና ዲሞክሲ መብት መበር ከየት ይምጣላችሁ ደርግና ሌሎችን እነ እንትን እነ እንትንን አታዩም እንዴ...የሚሉን ነ ፃነት ማጣታችን ለእኛ እንጅ እነርሱ ግን አንድም በለመዱት ክህደት ምክንያት ሁለትም አልታያቸው ብሎ ሳያውቁና የነፃነትን ተምን ባለማወቅ ነፃነት ትየለሌ እንደሆነ ባለመገንዘብ ነፃነት እንዳላጣን ሚነግሩን አሉ...እኛ ስቃይ ውስጥ ሆነን እያለ... ዞሮ ዞሮ ግን ሁላችንም ያለምንም ልዩነት ኢትዮጵያዊያንን አመንንም አላመንንንም ወደድንም ጠላንም ማንም ሆንን ማን ነፃነት የለንም!!!! ነፃ ህዝብ አልፈጠርንም... ረዥም ጉዞ ይጠብቀናል፡፡ ይህንን ጉዞ ስንጓዝ ኢትዮጵያ ሃገራችንን ኢትዮጵያዊያንን ወንድምና እህቶቻችንን ያለምንም አድልኦና ዘረኛ አመለካከት እንዲሁም ኢትዮጵያዊነታችንን ስነቃችን ልናደርግ ይገባል፡፡ እነዚህ ሶስቱ አስተሳሰቦች ሳንባዎቻችን ልቦቻችን እናህሊናዎችን ናቸው ሰው ልጅ ያለሶስቱ መኖር እንደማይችል ሁሉ... እኛና ነፃነታችንም ያለነፃነታችን የለንም፡፡ ስለነፃነታችን ስናስብ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያዊነታችንና ኢተዮጵያዊያንንን ከልባችን ማውጣት ለብንም፡፡ ወያኜ መቀመጫው ቄጠማ እቆረጠ ነው አሁን፡፡ ራዝዘቷል !! ያበደ ውሻ አድርጎታል፡፡ ለዚህም ነው ሰላማዊውም ይሁን ትጥቅ ትግል ታጋዮችን አሸባሪ ብሎ ለመወንጅል የሚሯሯጠው፡፡ አብቢን ህሊና አንዳርጋቸው ፅጌ ነኝ!! ኢትዮጵያ የማንም አደለችም ሁላችንም ናት፡፡ ሁላችንም ድርሻ ሳናስብ ሁላችንን ኢትዮጵያ መመኘትና ኢትዮጵያዊያንንም ማሰብ ግድ ይለናል፡፡ ሃገር ተከፍላ ምትሰጥ መክሰስ አደለችም ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ የምትሆነው እንዳለች ስትሆን እንጅ ተከፋፍላ አካላዊ ገፅተዋ እንደ ካሴና ስትቆራረስ ኢትዮጵያነቷን ታጣለች፡፡ እኛ ለነፃነታችነም የምንታገል ወያኔን ከመንበሩ ወደ ገደል መቸመር ምንፈልግ ህዝባችንንና እራሳችንን ከየነፃነት መዋኛ ገንዳና ሜዳ ውስጥ ማስገባት ነፃ ሆነን ነፃ ህዝብን እና ሃገርን አንዲሁም እሳቤነ ዲሞክራሲ የሰፈነባት ሃገርን ሉዓላዊነቷን የጠበቀች ሃገርን ዳርድንበሯ የተጠበቀች ሃገርን የምንመኝና ለእርሷም ማናውቀው ፍቅር ከልባችን የሚፈነቅለን ሁሉ እና እውነተኛ ታጋዮች ሁሉ ለመመስረት ነፃ ህዝባነ ነፃነተዋን ከውስጣዊ ባርነት ማወጅ ፈለገችን ኢትዮጵያ ለመመስረት ብቻ መሆን አለበት ዓላማችን፡፡ እናም እያንዳንዱ ስሜት ህዋሳችን የሚሰራውን ሁሉ ከኢትዮጵያና አንድነቷ ከኢትዮጵያዊያንና ነፃነታችን ከኢትዮጵያዊነትና ጥንካሬው ጋር እያዳቀልን እያ ጣቀስን መታገል ታሪካዊ ፋይዳውም ይሁን ፖለቲካዊ እንድምተ5ው ይህ ነው የሚባል ቀላል ጉዳይ አደለም፡፡ አሁን ሁሉም ኢትዮጵያዊ ኢቭን ኮካዎቹና 50 ሳንቲሞቹ ሳይቀሩ ነፃነት ያሻናል፡፡ ለአንዳንዶች ነፃነት ማጣታቸው አውቀውም ሆ ሳያውቁ አይታያቸውም ስዎች ሲነግሯቸውም አይሰሙም ነፃ እንደሆኑ ብቻ ይመሰክራሉ በስዎች አይን ሲታዩ ግን ነፃ አደሉም ከእኛ ገሃዳዊ ታጋዮች የበለጠ ተቀፍድደዋል አንድም በሆድ ሁለትም ባለማወቅ... አንዳንዶች ደሞ ነፃነት እንዳላጡ ሃገራቸው /የእነርሱ ማለቴ ነው/ ፍፁም ኢትዮጵያ እንደሆነችና ጭራሽ ልማት ላይ ብቻ እንደሆነ ትኩረታቸውና የእኛ ነፃነት የለንም ስሙን ምንለውን ድምፅ እንደማያውቁት ሁልጊዜም ...እንዴ አሁንም ስለ መብትና ነፃነት የሚጠይቅ አለ እንዴ እነዚህ ጥያቄዎች በ1981 ተመልሶ አደል እንዴ... እያሉ የሚዘባበቱብን ሁለተኛዎቹና እኛ በካድሬዎቹ ...ከዚህ የበለጠ ነፃነትና ዲሞክሲ መብት መበር ከየት ይምጣላችሁ ደርግና ሌሎችን እነ እንትን እነ እንትንን አታዩም እንዴ...የሚሉን ነ ፃነት ማጣታችን ለእኛ እንጅ እነርሱ ግን አንድም በለመዱት ክህደት ምክንያት ሁለትም አልታያቸው ብሎ ሳያውቁና የነፃነትን ተምን ባለማወቅ ነፃነት ትየለሌ እንደሆነ ባለመገንዘብ ነፃነት እንዳላጣን ሚነግሩን አሉ...እኛ ስቃይ ውስጥ ሆነን እያለ... ዞሮ ዞሮ ግን ሁላችንም ያለምንም ልዩነት ኢትዮጵያዊያንን አመንንም አላመንንንም ወደድንም ጠላንም ማንም ሆንን ማን ነፃነት የለንም!!!! ነፃ ህዝብ አልፈጠርንም... ረዥም ጉዞ ይጠብቀናል፡፡ ይህንን ጉዞ ስንጓዝ ኢትዮጵያ ሃገራችንን ኢትዮጵያዊያንን ወንድምና እህቶቻችንን ያለምንም አድልኦና ዘረኛ አመለካከት እንዲሁም ኢትዮጵያዊነታችንን ስነቃችን ልናደርግ ይገባል፡፡ እነዚህ ሶስቱ አስተሳሰቦች ሳንባዎቻችን ልቦቻችን እናህሊናዎችን ናቸው ሰው ልጅ ያለሶስቱ መኖር እንደማይችል ሁሉ... እኛና ነፃነታችንም ያለነፃነታችን የለንም፡፡ ስለነፃነታችን ስናስብ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያዊነታችንና ኢተዮጵያዊያንንን ከልባችን ማውጣት ለብንም፡፡ ወያኜ መቀመጫው ቄጠማ እቆረጠ ነው አሁን፡፡ ራዝዘቷል !! ያበደ ውሻ አድርጎታል፡፡ ለዚህም ነው ሰላማዊውም ይሁን ትጥቅ ትግል ታጋዮችን አሸባሪ ብሎ ለመወንጅል የሚሯሯጠው፡፡ አብቢን ህሊና አንዳርጋቸው ፅጌ ነኝ!! https://www.facebook.com/pages/ኢትዮጵያዊነቴ-አሸባሪ-አያደርገኝም-መንግስታዊ-ሽብርን-የሚሸከም-ትክሻ-የለንም/275063709367475https://www.facebook.com/pages/ኢትዮጵያዊነቴ-አሸባሪ-አያደርገኝም-መንግስታዊ-ሽብርን-የሚሸከም-ትክሻ-የለንም/275063709367475
ኢትዮጵያ መከላከያ እና የፀጥታ ሃይሎች ሊገነዘቡት የሚገባው ነገር ቢኖር እነርሱ ህዝቡን ጥሪ አልቀበልም ብለው እና አፈሙዛቸውን ወደ ህዝብ ቢያዞሩ...ማንን እንደሚገድሉ ያስቡት የሚገድሉት የወላጆቻቸውን የሚጠብቁትን ህዝብ ወንድም እህቶቻቸውን የአዝማድ ዘመዶቻቸውን ህይወት ነው፡፡ አማርኛ ቋንቋ ተናጋሪ የሆነ አንድ የፀጥታ ሃይል ኦሮሚያ ክልል ሄዶ አንድን ኦሮሞኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያዊ ማንም አዘዘው ማነ ቢገድል... የገደለው ኢትዮጵያዊውን ኦሮሞ ብቻ አደለም... ገደለው የራሱንም ቤተሰቦችም ነው ምክንያቱም ለአምባገነን ስርዓቶች ደጀን እና አባሪ ሆኖ በተራበ ጎኑ ነፃነቱን እየጠየቀ ያለው የእርሱ ቤተሰቦች ደሞ በሌላው ብሄር የራሱ ባልእንጀራ ወታደር ለአምባገነኑ ልክ እርሱ እንዳደረገው በማበር በተጠማ አንጀቱ ነፃነቱን የሚጠይቁት ቤተሰቦቹ ይገደላሉ...ስለዚህ ወታደሩ የፀጥታ ሃይሎች ይህንን ቆም ብለው አስበው... ለሚያንገላቱት ህዝብ ክብር ሊኖራቸው ይገባል፡፡ ለማን መሳሪያ እየሆኑ እንዳሉና ይህ ማፊያ ቡድን እነርሱን እንዲገድሉ እንዳዘዛቸው ሁሉ ሌሎቹን ወታደሮችና የፀጥታ ስዎች ደሞ ወደ እርሱ ቤተሰቦች እንደሚልካቸውና እንደላካቸውም መገንዘብ አለበት፡፡ ኦሮሞው የፀጥታ ሃይል ወይም ወታደር ትግራይ ውስጥ ሄደህ ፀጥታውን አስከብር በሚል ሰበብ አሸባሪ የሚሏቸውን ተቃዋሚዎች ቢገድል ትግሬው ደሞ ኦሮሚያ ክልለ ይላክና ኦሮሞ የነፃነት ታጋይ ተቃዋሚዎችን አሸባሪ በሚል ሰበብ ይገድላል... ወያኔ ህዝቡን የማይፈልጋቸውን ሁሉ ለመጨረስ ክሪስ ክሮስ የሚባል የሂሳብ ስሌት መንገድን የሚሻው ለዚህ ነው... ኦሮሞ ወንድሞቻችንና እህቶቻችንን ለማስመተታ ኦሮሞ ዘር የሌለውን የፀጥታ ሃይል ይልካል ያስጨርሳል... ሰላማዊ ታገዮቻችንም የነፃነት ጥያቄ የመብት ጥያቄ ስላቀረቡ ብቻ ይረሸናሉ... ይህኔ ወንበዴው ወያኔ ሁለቴ ይጠቀማል... 1. ይህን ፀጥታ አስከባሪ ህዝብ ገደለው ብሎ በስለላና ደህንነት አስከባሪ ሳይሆን አሸባሪ ማፊያዎቹ በኩል ራሱ ይገድልና ህዝቡ በአሸባሪና እኩይ ማጥቃት ወታደሬን ገደሉት የተገደለው ወታደርም ኦሮሞ ያልሆነ ብሄር መታወቂያና ስም ይሰጠውና ምናልባት ከሆነም ቀናው... ህዝቡ በወታደሩ እና መንግስት የላከውን የፀጥታ ሃይል ብሄሮች ሁሉ እንዲጠሉ ለብቀላም እንዲነሱ በማድረግ ሃገር እንዲበታተን ሲያደርግ 2. ሰላመዊና ሃገርን እና ህዝብን ደህንነት የሚጠብቅን የፀጥታ ሃይል የገደሉት "አሸባሪዎች" በቁጥጥር አድርገናል በሚል ሰላቃዊ ውሸት አስፈላጊና አስጊ ህዝቡን ያነቃሉ ህዝቡ ኢትዮጵያዊነትና ስለኢትዮጵያዊነት ያለውን ግንዛቤ ከፍ በማድረግ ላይ ናቸው የሚላቸውን ንፁሃን የነፃነት ታጋዮች ልቅምቅም አድርጎ ወደ ስቃይ ቦታና ማጎሪያው ይወስዳል ሲጠየቅ በርካታ ሰላማዊ ዜጎች የተገደሉትን ረስቶ /ሆን ብሎ/ የአካባቢውን ፀጥታ በማወክ የተሰማሩት አካላት የፀጥታ ሃይል አባሌን የገደሉብኝና ህገመንግስቱን በሃይል ለመናድ የሞከሩ ናቸው በማለት አስርት ዓመታትን ያከናንባል፡፡ አማራውን ለማስመታት አማራ ያልሆነ ትግራዩን ለማስመታት ትግሬ ያልሆነ ሶማሌውን ሶማሌ ባልሆነ ጉሙዙን ጉሙዘ ባልሆነ ጋምቤላውን ጋምቤላ ባልሆነ አፋሩን አፋር ባልሆነ ያስመታና... ተመሳሳይ የውሸት ፋብሪካዎቹን በመጠቀም ውንጀላውን ትየለሌና ህጋዊ አካሄድ ያስመስለዋል፡፡ ባለፈው ቅርብ ጊዜ ሆነውን አጋጣሚ ማንሳት ይቻላል... ሁለት የአጋዚ ጦር አባላት ለተመሳሳይ ተልዕኮ አንደኛው ሰሜን ጎንደር ሌላኛው ደሞ ወደ ኦሮሚያ ክልል ቄለም ወረዳ ይላካሉ... ከዚያም ስሜን ጎንደር የሄዱት ምቱ የተባሉትን ሰው የግንቦት ሰባት አባል ነው በሚል አንድን ንፁህ ዜጋ አቶ አስቻለ የሚባል ሰው ሽፍቶችን ትረዳለህ በሚል ማንም ባልሰማበት እንዳሰሩት በማስመሰል ይገድሉታል... ይህን የገደለው የኦሮሚያው ክልል ተወላጅ ቱሉ የሚባል ፀጥታ አስከባሪ የአጋዚ ጦር አባል ነው... የአማራ ክልል ተወላጅ የሆነው ድንቁ ደግሞ ኦሮሚያ ክልል ተላከ የተላከበት ምክንያት ደሞ ተጠርጣሪ የኦነግ አባላትን ከቻለ በእጅ እንዲያደርግና ካልቻለ እንዲመታ ነው ከጓዶቹ ጋር ተላከው... የተባለውን ግን ማድረግ አልቻልም እነዚህ ስዎች ቀድሞ በደረሳቸው መረጃ መሰረት ያመልጣሉ ከዚያም ንፁህ የሆነውን አንድ አባት ይወስዱና ከላይ በታዘዘ ትዕዛዝ ይህንን ሰው ይገድላሉ... ወዲያውኑም ድንቁም ከየት እንደተተኮሰ ባልታወቀ ጥይት ግን በመግስት አቀነባባሪነት ገደሉት... በጣም የሚገርመው ግን ይህ አደልመ የሚገርመውና ወያኔ ፀጥታ ሃይሎችን ያስደነገጠው ሁለቱም ገደሉት አንዱ ያንዱን አጎት ሌላኛው ደሞ የሌላኛውን አጎት ነው፡፡ ይህንን ታሪክ ሳስብ ስንቶች የተላኩት ለመፈፀም ሲሄዱ ቤተሰባቸውን ጨርሰውና አስጨርሰዋል...ስዎች!!! ይህ እኮ ግልፅ ጉዳይ ነው፡፡ የፀጥታ ሃይሉም ቢሆን የወጣው ከህዝባችን አደል እንዴ... ታዲያ ማን ማንን ቢገድል ነው ጠላቱን የገደለው? ይህንን ተገንዝቦ የፀጥታ ሃይሉ መውሰድ ያለበትን እርምጃ ቢወስድ ይበጃል... አንዱ ሌላ ቦታ ሄዶ አንዱን ቢገድል ሌላው ደሞ ሌላ ቦታ ሄዶ እርሱን ቤተዘመዶች እንደሚገድል ማወቅ አለባቸው... ከህዝቡ ጎን መሆን ምንም ምርጫ የሚያሻውና የምንም ፖለቲካ ተከታይ መሆን የሚያግደው ጉዳይ አደለም... ውድ ወገኖቻችንን መከላከያ ውስጥ ፖሊስ ሰራዊት ውስጥ እንዲሁም የትኛውም የፀጥታ አስከባሪ ውስጥ የሚሰሩ ወገኖቻችንን እና ቤተሰቦቻችሁን አስተንቅቁ... በምንም መንገድ ከአብራኩ ባወጣቸው ህዝብ ላይ አፈሙዝ ሊያዞሩ እንደማይገባ እነርሱ ትም ሄደው ሌሎችን ቢገድሉ ቢያሰቃዩ የእነርሱን ቤተሰቦች ደሞ ሌሎች የእነርሱው ባልደረቦች እንደሚፈጇቸው ተንቅቀው እንዲያውቁና እጃቸውን ከዚህ የግፍ አገዛዝ እርምጃ ማውጣት አለባቸው... ይህንን ምክር ላልሰሙት ወገኖቻችንን እና ቤተሰብ የየፀጥታ ሃይል አባላት ቤተሰቦቻችን እናድርስ... አብቢን ህሊና አንዳርጋቸው ፅጌ ነኝ!! አሁን ብሄራዊ መዝሙሬን ልዘምር ነው ማነው እስቲ እኔጋር ሊዘምር የሚፈልግ...ኢትዮጵያን ኢትዮጵያዊያንና እትዮጵያዊነተን እያሰብን እንዘምር!!! አብ ቢን ህሊና አንዳርጋቸው ነኝ now lets sing the national ANTHEM of G7 የዚህ መዝሙር ደራሲ አንዳርጋቸው ጽጌ ነው። ኢትዮጵያ ነጻ እስከ ምትወጣ ብሔራዊ መዝሙር ልናደርገው ይገባል። ላንቺ: ነው: ኢትዮጵያ :ላንቺነው! ላንቺ :ነው :ሃገሬ :ላንቺነው! ላንቺ :ነው ኢትዮጵያ: የተሰበሰብነው! ላንቺ :ነው :ሃገሬ :እኛ :የምንሞተው! ላንቺ :ነው :ኢትዮጵያ :ላንቺነው! ላንቺ: ነው :ሃገሬ ላንቺነው: ላንቺ :ነው: ኢትዮጵያ : የተሰባሰብነው ላንቺ :ነው :ሃገሬ:ደሜን:የማፈሰው:: http://www.youtube.com/watch?v=IGOnud5vRC0አሁን ብሄራዊ መዝሙሬን ልዘምር ነው ማነው እስቲ እኔጋር ሊዘምር የሚፈልግ...ኢትዮጵያን ኢትዮጵያዊያንና እትዮጵያዊነተን እያሰብን እንዘምር!!! አብ ቢን ህሊና አንዳርጋቸው ነኝ! ላንቺ :ነው :ሃገሬ:ደሜን:የማፈሰው:: http://www.youtube.com/watch?v=IGOnud5vRC0ከነዚህ ደነዝ ሆድ ህሊናዎች እና ክህደትና ብልግና ሆዳቸው ከነፋቸው ኮካዎችና 50 ሳነቲሞች ጋር ምንም ስለሌለን በምንም መልኩ ኮሜንት ማድረግ ለብንም...እኔም ከዚህ በታች ማንም ከወያኔ ደጋፊዎች ውጭ ኮሜንት ማድረግ እንደሌለበት ስለማሳወቅ እኛ ነፃነት ምንሻው ጭቁን ህዝቦች የራሳችን የነፃነት ሜዳ ውስጥ ብቻ እናቅዳለን እናልማለን ህልማችንን እንፈታለን እናጠቃለን እንከላከላለን...ይህህንን ከፈለጉ ምንም አይነት ምላሽ ይስጡበት አሁን ከአሁኗ ሰኮንድ ጀምሮ ወደትግል!! ማንም ኢትዮጵያዊ ኢትዮጵያዊነትን ሚወድ ወያኔን የሚያወግዝ ሁሉ እነዚህ ግለሰቦች ላይ ሆዳሞች ኮተታም ካድሬዎች ናቸውና ኮሜንት አታድርጉ ብቻቸውን ያለሰሚ ይድከሙ እኛ ግን ትግላችን እንቀጥላልን እንሱ ለጥያቄያችን መፍትሄ ማምጣት ሳይሆን መበሻሸቅ ነው የያዙት...ጓደኞቻችሁ ከሆኑም ብሎክ አለዛም ኮሜንት አታድርጉ አትፃፃፈዋቸው... ላንች ነው ላንች ነው ደሜን የማፈሰው ላንች ነው አትዮጵያ ላንች ነው ላንች ነው ሃገሬ ላንች ነው ላንች ነው ኢትዮጵያ ላንች ነው ላንች ናወ ሃገሬ ላንች ነው

No comments:

Post a Comment