Monday, June 30, 2014

አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በየመን ባለሥልጣናት እገታ ላይ መሆኑን በማስመልከት የወጣ መግለጫ ሰኔ 23 ቀን 2006 ዓ.ም

አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በየመን ባለሥልጣናት እገታ ላይ መሆኑን በማስመልከት የወጣ መግለጫ
ሰኔ 23 ቀን 2006 ዓ.ም
የግንቦት 7፣ የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ዋና ፀሐፊ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ሰኔ 16 ቀን 2006 ዓም ለሥራ ጉዳይ በየመኒያ አየር መንገድ አይሮፕላን ተጉዞ በትራንዚት ሰንዓ ከተማ እያለ በየመን መንግሥት ፀጥታ ኃይሎች በሕገወጥ መንገድ ታግቷል። አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ የመን የጉዞው መዳረሻ አልነበረም፤ ከየመን ጋርም የሚያገናኘው ምንም ጉዳይ አልነበረውም። የየመን መንግሥት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌን አግቶ ለአንድ ሰዓት እንኳን ለማቆየት ምንም ምክንያት የለውም። በዚህም ምክንያት ያለአግባብ የታገተብን የንቅናቄያችንን አመራር በአስቸኳይ እንዲፈታ በተለያዩ መንገዶች ላለፈው አንድ ሣምንት ያደረግነው ጥረት እስካሁን አልተሳካም። እንዲያውም የየመን ባለስልጣናት አምባገኑን ወያኔ ለመርዳት ባለው ፍላጎት ሳቢያ መሪያችንን አሳልፎ ሊሰጠው ይችላል የሚል ከፍተኛ ስጋት አድሮብናል።
አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ፣ በሀገራችን በኢትዮጵያ ውስጥ ፍትህ፣ ነፃነትና ዲሞክራሲ እንዲሰፍን ጊዜውን፣ እውቀቱንና ጉልበቱን ብቻ ሳይሆን ሕይወቱን አሳልፎ ለመስጠት የተዘጋጀ፤ ዝግጁነቱንም በተግባር ያሳየ የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ ነው። የየመን መንግሥት ከዘረኛውና ፋሽስታዊው ወያኔ ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ታጋይ መሪያችን ላይ እየፀመ ያለውን ደባ የጉዳዩ ባለቤት የሆነው የኢትዮጵያ ሕዝብ እንዲያውቅ የንቅናቄዓችን ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ወስኗል።

ትግላችን መስዋትነት እንደሚያስከፍል እናውቃለን። ከዚህ በፊትም ብዙ ጓዶቻችን መስዋዕትነት ከፍለዋል፤ ወደፊትም ብዙ መስዋዕትነት መከፈሉ የማይቀር ጉዳይ ነው። አሁን በአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ላይ የደረሰውና ወደፊትም ሊደርስ የሚችለው ጉዳት ምሬታችን በማብዛት፣ ቁጣችንና ዝግጁነታችን ከማጠንከር በስተቀር ቅንጣት ታክል እንኳን ወደ ኋላ እንድናፈገፍግ እንደማያደርገን ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ ለአባሎቻችንና ለደጋፊዎቻችን ሁሉ መግለጽ እንወዳለን።
መንግሥታት ይመጣሉ፣ ይሄዳሉ። ኢትዮጵያና የመን ግን ጎረቤታሞች ሆነው መቆየታቸው የማይቀር ነው። የየመን መንግሥት የወያኔ እድሜ አጭር መሆኑ የተገነዘበ አይመስልም። በዚህም ምክንያት የየመን መንግሥት የሁለቱን አገሮች ሕዝቦች የቆየ ወዳጅነት የሚያደፈርስ እርምጃ ወስዷል። የየመን መንግሥት የየመንን የወደፊት የረዥም ጊዜ ጥቅም እንዲያሰላና ያገተብንን መሪ በአስቸኳይ እንዲፈታ እንመክራለን። ይህ ሳይሆን ቀርቶ በመሪያችን ላይ ጉዳት ቢደርስ ወይም ለወያኔ አሳልፎ ቢሰጥ የመን ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጋር የማይሽር ቂም ውስጥ የምትገባ መሆኑን የየመን መንግሥት አውቆ በጥብቅ እንዲያስብበት እናስጠነቅቃለን።
በየመን መንግሥት አልሰማ ባይነት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ለፋሽስቱ የወያኔ አገዛዝ ተላልፎ ቢሰጥ በአካሉና በሕይወቱ ለሚደርሰው ሁሉ የወያኔ ፋሽስቶችን ዋጋ የሚያስከፍል መሆኑ ከአሁኑ እናስጠነቅቃለን። በአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ አካል፣ መንፈስና ሕይወት ላይ የሚደርሰው ማንኛውም ጥቃት ለነፃነታቸው ለመሰዋት ዝግጁ የሚሆኑ እልፍ አዕላፍ ታጋዮችን እንደሚፈጥር ጥርጥር የለንም። በአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ አካል፣ መንፈስ እና ሕይወት ላይ ለሚደርሰው ጥቃት ሁሉ በማንኛውም መንገድ በማንኛውም ቦታ የምንበቀል መሆኑንና ብዙ የወያኔ ሹማምንት ዋጋ የሚከፍሉበት እንደሚሆን እንዲያውቁት እናስጠነቅቃለን ።
በመስዋዕትነት ድልን እንቀዳጃለን።
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!!

Yemen detained Ethiopian Opposition Ginbot 7 Secretary Andargachew Tsige

Yemen detained Ethiopian Opposition Ginbot 7 Secretary Andargachew Tsige

Citing official statement issued by Ginbot 7, ESAT indicated that Andargachew was detained by Yemen Security on June 23,2014. Effort by Ginbot 7 to secure the release of Andargachew Tsige was not a success.

Also, the report indicated that Ato Andargachew was on transit to a third country,unnamed, via Yemen.

Ginbot 7 asserted that there is no legal basis for Yemen authorities to detain Andargachew and has requested Yemen not to handover Andargachew Tsige to Ethiopian government.

Ginbot 7 Movement for Justice, Democracy and Freedom was formed in 2005 , following the release of opposition party leaders from many months of imprisonment after government crackdown on registered opposition parties in Ethiopia.

The ruling party in Ethiopia legislated law to outlaw the movement and the movement is considered as a “terrorist” organization. if Yemen hands over Andargachew to Ethiopian government, there is no question that Andargachew’s life would be in danger.

There are indications that Ethiopian government spends millions of dollars in security operations overseas. And it is possible that it might have corrupted Yemen security forces for this particular arrest.

A few months ago Ethiopian government apparently employed some members of Kenyan security forces to kidnap two members of delegation of ONLF who were in Nairobi to negotiate with Ethiopian government delegates with the invitation of Kenyan government.

በሑመራ በረከት አከባቢ 285 አርሶአደሮች መሬታቸው ተነጥቀው ከቀያቸው እንዲፈናቀሉ ተወሰነ።

በሑመራ በረከት አከባቢ 285 አርሶአደሮች መሬታቸው ተነጥቀው ከቀያቸው እንዲፈናቀሉ ተወሰነ። በ1997 ዓም ከደቡባዊና ምሥራቃዊ ዞኖች የተውጣጡ ሰፈርተኞች ሲሆኑ ይኸው አሁን ለዘጠኝ ዓመት ከኖሩበት አከባቢ ተፈናቅለው መሬታቸው የህወሓት ስርዓትን ለሚደግፉ ጥገኞች እንዲሰጥ ተወስኗል። አሁን መሬቱ ለካድሬዎች እየታደለ ነው። ተፈናቃዮችም አቤት የሚሉበት መድረክ አጥተዋል። መሬት የመንግስት በመሆኑ መሬት ለማግኘት ዜጋ መሆን ብቻ በቂ አይደለም። የስርዓቱ አገልጋይ መሆንም ይጠበቅብሃል። የስርዓቱ አገልጋይ ባርያ ካልሆንክ መሬት አይኖርህም። ባርያ ከሆንክ ደግሞ ምንም የለህም። It is so!!!

እንደ ከሳሾቼ 100 ሺ የማከራየው ቤት የለኝም” ሲሉ አቶ ገብረውሃድ ተናገሩ June30/2014

እንደ ከሳሾቼ 100 ሺ የማከራየው ቤት የለኝም” ሲሉ አቶ ገብረውሃድ ተናገሩ
June30/2014
መንግስት በሙስና ወንጀል የከሰሳቸው የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ የቀድሞዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፈንታ እና የሕግ ማስከበር ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር የነበሩት አቶ ገብረ ዋህድ ወልደጊዮርጊስ የእምነት ክህደት ቃላቸውን ለፌዴራልከፍተኛፍርድቤት 15ኛ ወንጀል ችሎት የሰጡ ሲሆን፣ አቶ ገብረውሃድ “በኢትዮጵያቴሌቪዥን 16 ቤትአለው ተብሎ በካሜራ ተቀርፆ መነገሩ የሚያሳዝን መሆኑን ፣ እርሳቸውበአዲስአበባውስጥአንዲትጐጆእንደሌላቸውና ቢኖራቸው ኖሮ ልጆቻቸው መጠለያ እንደማያጡ ተናግረዋል።
‹‹እንደከሳሾቼ 100,000 የማከራየውቤትየለኝም፤›› በማለት ንጽህናቸውን ለማስረዳት የሞከሩት አቶ አቶ ገብረውሃድ፣ ከሳሾቼ ያሉዋቸውን ሰዎች በስም ከመጥቀስ ተቆጥበዋል። ሪፖርተር እንደዘገበው አቶ ገብረውሃድ መሬት መቀበላቸውን ነገር ግን ቤት ለመሥራትአቅምስለሌላቸውምእንዳልሠሩበትዘግቧል።
ዋና ዳይሬክተሩ አቶ መላኩ ፋንታ በበኩላቸው ” ልንመሰገንበት በሚገባ ስራ ወንጀለኞች መባላችን ያሳዝናል ” ሲሉ የቀረበባቸውን ክስ ክደዋል።
“አቶመላኩ ከገቢያቸውጋርየ ማይመጣጠን ከ3.2 ሚሊዮን ብር በላይ የሆነ ንብ ረትናገ ንዘብአፍርተዋል”በሚልለቀረበባቸውክስ፣እንደማንኛውምሰው 175 ካሬሜትር ቦታ ላይ ቤት መሥራታቸውን፣ይህ ደግሞ ለእሳቸው ብቻ ተነጥሎ ወንጀል ሊሆንእንደማይችል ገልጸው፣ ዓቃቤ ሕግ የቤቱን ግምት አሳስቶማቅረቡንም ተናግረዋል።
ዓቃቤ ሕግ እንደ ክሱ ያስረዱልኛል ያላቸውን ምስክሮቹን ከሐምሌ 1 ቀን 2006 ዓ.ም. ጀምሮ አቅርቦ እንዲያሰማ ፍርድ ቤቱ ትእዛዝ ሰጥቷል።

በአዲስ አበባ በባህር ዳር እና በደሴ የተቃዋሚዎች መዋቅር ላይ በአዲስ መልክ ጥቃት ሊከፈት ነው።

በአዲስ አበባ በባህር ዳር እና በደሴ የተቃዋሚዎች መዋቅር ላይ በአዲስ መልክ ጥቃት ሊከፈት ነው።
‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎UDJ‬ ‪#‎Blueparty‬ ‪#‎AEPO‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬
Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ)via

አብቢን

የወያኔው መንግስት በመጪው ምርጫ ከተቃዋሚዎች ይገጥመኛል የሚለውን ከባድ ፈተና ለመደምሰስ የመጀመሪያ ዙር የተቃዋሚዎችን መዋቅር የሚበጣጥስበትን አዲስ ጥቃት በአዲስ አበባ በባህር ዳር እና በደሴ እንደሚጀምር የጥቃቱን ዘመቻ በበላይነት የሚከታተለው በረከት ስምኦን መሆኑን ከብአዴን ጽ/ቤት የተገኙ ምንጮች ጠቁመዋል።
ምንጮቹ እንዳሉት አንድነት እና ሰማያዊ ፓርቲ በተለይ መኢአድ በስፋት መዋቅራቸውን እንደዘረጉበት የሚታውቁት እና በቅርቡ በተደረጉ ውይይቶች እና ጥናቶች መሰረት ከፍተና የህዝብ ተቀባይነት እናትብቸዋለን ተብለው በታሰቡ ዋና ዋና ከተሞች ላይ ወያኔ በመዝመት የተቃዋሚ አባላት ላይ ከረቀቀ ግድያ ጀምሮ ከስራ ማፈናቀል ሰበብ ፈልጎ ማሰር እንድሁም ከሃገር እንዲሰደዱ ማድረግ ንብረታቸውን መንጠቅ በገንዘብ መደለል እና የመሳሰሉት ጥቃቶችን በአዲስ መልክ አጠናክሮ ሊጀምር መሆኑ ታውቋል። በዚሁ ዘመቻ ላይ እንዲሳተፉ የተመለመሉ የተቃዋሚ አመራሮች እና ሰርጎ ገብ አባላት ያሉ ሲሆን አስፈላጊውን ዳጎስ ያለ ክፍያ እንደተፈጸመላቸው

ኢተዮጵያን ከወያኔ መንጋጋ ፈልቅቀን እናውጣ

ኢተዮጵያን ከወያኔ መንጋጋ ፈልቅቀን እናውጣ



ወንድሜ ጃዋር ሙሃመድ አንተ መስሎህ ከነበረው ስህተትህ ራስህን አርመህ ኢትዮጵያ ያውም የነፃነት ናፋቂዎች ባንዲራ ስር አንተን በማየቴ እጅግ ተደስቻለው፡፡ በዚህች ዓለም ላይ የራስን ስዕተት አርሞ ወደ ብዙሃኑ መስመር ማዝገምን ያህል የሚያስደስት የለም፡፡ የተከበርከው ጃዋር ሙሃመድ አሁንም ቢሆን አስበሃቸው ከነበሩት ስታስባቸው ከነበሩት አሁንም ልታስባቸው ከነበሩት የመፈረካከስና ለአንድ ወገን ብቻ የሆነ አስተሳሰብህን እንጦረጦስ ከተህ ና ናልን ና እያልንህ ነውና የመፈረካከስ የመበታተን ለማንም ቢሆን አንዳችም ጥቅም የለውምና አብረን የጋራ ጠላታችን ወያኔ ኢህአዴግን እናጥፋ፡፡
በመሰረቱ እኛ ይሕንን መንግስታችን ሳናደርገው መንግስታችሁ ነን ያለንንን ወያኔን ባልተላፋነው ባልታገልነው ነበር ግን ህዝባችንና ሃገራችን ላይ እኔና አንተም ላይ ግፉ በዛና ህዝቡ የሚበላው የሚጠጣው የሚለብሰው የሚኖርበት አጣ ሰፊ ሃገር ኖሮት እያለ ሃገር እንደሌለው ምድር ላይ ሊኖር እንዳልተፈቀደለት ፍጡር በዱር በገደሉ የሚረግፈው ህዝብ የኔም ያኝተም የማንኛውም ኢትዮጵያዊ ደም ነውና የሁላችን ወንድምና እህት ናቸውና ይህንን ለማስቆም ግዴታ ይህ አረመኔና የግፍ አገዛዝ ግብአከመሬቱ መፋጠን አለበት፡፡
ስለዚህ የሰፊውን የኦሮሞኛ ቋንቋ ተናጋሪ  ህዝብ ኢትዮጵያዊ ነውና ድምፅ ተቀላቅለህ የፈረካካሽ ውጥንክን አምክነህ በጣጥሰህ ላንተና ለቤተሰቦችህ መኖሪያ የመጨረሻ ማረፊያህ ለሆነቸው ምድር እንተባበርና ከጥፋትና ኪሳራ እናድናት፡፡ እመነኝ ጃዋር ሙሃመድ ታሪክን እያኘሱ ራስን የበለጠ ወደከፋ ጥፋት ከመውሰድና ሌሎችም እዲጠፉ ከማድረግ ያለፈውን መጥፎና ቆሻሻ ታሪክ እዳለ ተቀብሎ ከስዕተቱ ተምሮ ጠንካራ ጎኑን ወስዶ ለዚህ ህዝብ የሚበጀውን ማድረግ ይሻላል፡፡
ሴራና ተንኮል ለማሰብ ጭንቅላት ስለማይጠይቁ ቀላል ናቸው፡፡ የሚከብዱት የሚያደርሱት ኪሳራ ላይ ነው፡፡ ቂም በቀልን እንደመዝራት ቀላል የለም ምርቱ ግን ከባድ ነው፡፡ መከራና ስቃዩ ዋይታና ጩኸቱ እጅግ ይዘገንናል፡፡ ነገር ግን ይቅር ተባብሎ ቢያጠፉም ባያጠፉም ይቅር ተባብሎ ለዘመናት የኘበረ ክብርና ፍቅርን መልሶ በአንድነት ለመኖር የሚዘራውን መዝራት ልክ አሁን የነፃነት ታጋዮች እደሚፈትናቸው ቢፈትንም እንኳን ቂምና ጥላቻን ዘርቶ ምርቱን እደመሰብሰብ አይከብድም እንዲያውም ምርቱ እጅግ አትራፊና አስደሳች ነው እንጅ፡፡ ስለዚህ አሁን የጋራ ኢትዮጵያዊ ነፃነት ጥያቄና ትግል ዘሩን በመዝራት ቢከብድም እንኳን አንድነት ካለ አይከብድምና ትርፋማና የተሳካ በመተሳሰብ ላይ የተመሰረተ በፍቅርና አብሮነት ላይ የተመሰረተ ነፃነታችን እናውጅ፡፡
እርግጠኛ ነኝ ጃዋር ሙሃመድ በቅርብ ጊዜ ይሕንን ህዝብ አንድ ለማድረግና በአንድነት በኢትዮጵያዊነት ጥላ ስር ተሰባስበው ለነፃነታቸው ከሚታገሉት መሃል አንዱ ሆነህ ኢህአዴግ ወያኜን ስታስጨንቁና አንድ ላይ ዘምራችሁ ስታስዘምሩ ይሰማኛል፡፡ ውድ ጃዋር አሁን እየሰራህ ባለኸው ወያኜ ተመችቶለታል ጥንት ጀምሮ የሚያስበው ዓላማው ኢትዮጵያ የምትባል ሃገር እንድትኖር አይፈልግም፡፡ ጠንካራዋና ሃያሏ ኢትዮጵያ ራሷን ችላ እንድትኖር አይፈልግም፡፡
የዚህን እውነታ መንገር ደግሞ ለቀባሪ የማርዳት ያህል ነው
እዝነ ልቡናህን ይክፈትልህ ወዳጄ
ኢተዮጵያን ከወያኔ መንጋጋ ፈልቅቀን እናውጣ

"የፍርድ ቤት" ውሎ ፓሊስ 28 ቀናት የተጨማሪ ምርመራ ጊዜ ጠይቆ 15 ቀናት ተፈቅዶለታል

Zone9

  "የፍርድ ቤት" ውሎ ፓሊስ 28 ቀናት የተጨማሪ ምርመራ ጊዜ ጠይቆ 15 ቀናት ተፈቅዶለታል
 በአራዳ አንደኛ ደረጃ "ፍርድ ቤት" አንደኛ ምድብ ወንጀል ችሎት ሶስቱ የዞን 9 ጦማሪ ጓደኞቻችን የቀረቡ ሲሆን ፓሊስ ለ28 ቀናት ተጨማሪ ጊዜ ቀጠሮ ሲጠይቅ "ፍርድ ቤቱ" 15 ቀናትን ሰጥቶታል፡፡ በእለቱ የነበሩት ዳኛ ይህ ጉዳይ በጣም ተራዝሟል በሚል 15 ቀን መፍቀዳቸው የተሰማ ሲሆን ችሎቱ የተሰየመው ለ10 ደቂቃ ላነሰ ጊዜ ነበር፡፡ ጦማሪ በፍቃዱ ሃይሉ እስር ቤት ውስጥ እሱ ያላለውን ቃል በመጻፍ እንዲያምን በፓሊስ መገደዱንና የሱ ቃል እነዳልሆነ ለ"ፍርድ ቤቱ" የተናገረ ሲሆን ዳኛዋ ይህ ችሎት ያንን የማይመለከት መሆኑን ገልጸዋል፡፡
"የፍርድ ቤቱ" ቅጥር ግቢ ውስት ከ300 በላይ የሚጠጉ የጦማርያኑ ጓደኞች እና ቤተሰቦች የተገኙ ሲሆን በተለይ ይህ ሁለተኛ ቡድን "ፍርድ ቤት" በሚቀርብበት ወቅት የሚታየው በፓሊሶችና ለታሳሪዎቹ አጋርነት ለማሳየት በመጡ ወዳጆች መካከል ከፍተኛ ውጥረት ዛሬም ታይቷል፡፡
ፓሊስ ፎቶ ለማንሳት ሙከራ ያደረጉ ሁለት ወጣቶችን እና የነሱን መያዝ ላይ ጥያቄ የጠየቀ አንድ ወጣትን በጥቅሉ ሶስት ሰዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉ ታውቋል፡፡(ሁለቱ ወጣቶች የሰማያዊ ፓርቲ አባላት መሆናቸውም ተረጋግጧል) ችሎቱ ከተጠናቀቀ በኋላ ወዳጆቻቸውን ሲወጡ ለመመልከት በፍርድ ቤቱ ጊቢ ይጠበቁ የነበሩ ሰዎችን ፓሊስ ከግቢው አስገድዶ ለማስወጣት ባደረገው ጥረት ውጥረት ሰፍኖ የነበረ ሲሆን ለመጻፍ የሚከብዱ አጸያፌ ስድቦችን ፓሊሶች ሲሳደቡ እነደነበረ በቦታው የነበሩ ወዳጆች ሪፓርት አድርገዋል፡፡ በስተመጨረሻም ታሳሪዎቹ ቅጥር ጊቢውን ለቀው ሲወጡ ለማየት ያልተፈቀደ ሲሆን የ"ፍርድ ቤቱ" በር ተዘግቶባቸው መንገድ ላይ ሲጠብቁ የነበሩም ወዳጆቻቸው የማየት እድሉ ሳይገጥማቸው ተመልሰዋል፡፡ ፓሊስም አድማ በታኝ እንጠራለን የሚል ተደጋጋሚ ማስፈራሪያ ሲያሰማ ነበር፡፡
ከፍተኛ የፓሊስ ስርአት አልባነት የተንጸባረቀበት ይህ ሂደት የፍትህ ስርአቱ መገለጫ ሲሆን የዞን ዘጠኝ ጦማሪ ጓደኞቻችን በምንም አይነት ህገ ወጥ ተግባር ላይ ተሰማርተው አንዳልነበረና ክሱም ሃሳባቸውን በነጻነት በመግለጻቸው የተመሰረተ ፓለቲካዊ ክስ መሆኑን ለማስታወስ አንወዳለን፡፡
ፍርድ ቤት ለተገኛችሁ ሂደቱን በተለያዩ መንገዶች ሪፓርት ስታደርጉ ለነበራችሁ እና አጋርነታችሁን ላሳያችሁ ዞን 9 ነዋሪያን በታሰሩ ወዳጆቻችን ስም ከፍ ያለ ምስጋናችንን እናቀርባለን፡፡

ሀበሻ -አቢሲኒያ ፪ አቢሲኒያ ከቀድሞዋ ኢትዮጵያ ከኑቢያ ውጭ ያለው ምድር ሁሉ መጠሪያ እንደነበር ከተረዳን ከዛሬይቱ ኢትዮጵም የሰፋ ክልል መጠሪያ ነበር ማለት ነው፡፡

ሀበሻ -አቢሲኒያ ፪ አቢሲኒያ ከቀድሞዋ ኢትዮጵያ ከኑቢያ ውጭ ያለው ምድር ሁሉ መጠሪያ እንደነበር ከተረዳን ከዛሬይቱ ኢትዮጵም የሰፋ ክልል መጠሪያ ነበር ማለት ነው፡፡
የካቶሊክ ኢንሳይክሎፒዲያ አቢሲኒያን ከኑቢያ በስተደቡብ ያለው ምድር እንደነበር ይገልጻ፡፡ ይህ ደግሞ በሂየሮግሊፍ ተጽፎ ከተገኘውም ጋር ይጣጣማል፡፡ሃትሽፕሱት(መከሬ) ከዛሬይቱ ላእላይ ግብጽ አካባቢ ተነስታ ደቡቡን ያደረገችው ጉዞ ወደ ፑንት እና ሀበሽቲ የተደረገ ጉዞ እንደነበር በድንጋ ላይ ተቀርጾ በተገኘው ጽሑፏ ይታወቃል፡፡
በየመን ያለውንም ግዛት የሚጨምር እንደነበርም የታወቀ ነው፡፡ ይህን የመከሬን ጉዞ ያጠኑ ምሁራን በቀይ ባህር ግራናቀኝ ያሉ የምስራቅ አፍሪካንና የደቡብ አረብያን ምድሮችን ይጠቁማሉ፡፡ የአረብ ትውፊታዊ የጀግንነት ግጥሞችን ያሳውቁናል፡፡
አቢሲኒያ የሚለው ግዛት እንዲህ ተከልሎ ሲገለጽ እን ካቶሊክ ኢንሳይክሎፒዲያ የኩሽ ተወላጆች (ከኩሽ የወረዱ) በሀገሬው አጋዝ (ነጻ ሰው) ሲባሉ የአቢሲኒያ ህዝብ መሰረቶችም እነርሱ እንደሆኑ ይናገራል፡፡በስተምህራብ ከበርበሮች ወዲህ ከኒጀር ከኮንጎ እና ከዛምቤዚ በመለስ በስተምስራቅ የደቡብ አረቢያን የሚጨምር መጠሪያ ያደርገዋል፡፡
አቢሲኒያ የሚለው ስም በአንድ ወቅት በጀርመን የግሪኩን ከሚለው ጋር በማያያዝ ሊፈቱት ሞክረው ነበር፡፡ ገደል ወይም ገደልማ ማለት ነው አሉት፡፡ ይህን የጠቀሰው ኢንሳይክሎፒዲያ የምሁራን ወግ በማለት ጠርቶ የግድ መጣል ያለበት ነው ይላል፡፡
በጽሑፍ እንደሚገኘው ትውፊታዊው ታሪካችንና እንደስታ ተክወልድ መዝገበ ቃላት አቢሲኒያ የሚለው ቃል አቢስ (አበሲን አበሲኔ) ከሚለው የሰው ስም የተገኘ ነው፡፡ ይህም የኩሽ ልጅ የሳባ ሰባተኛ የናምሩድ ተከታይ ልጅ ነው፡፡ ደስታ ተክለወልድ ሁለተኛ ስሙ ከለው ይባላል ይላሉ፡፡ የሳባ ክፍል ሳባ እንደተባ የአበሲኒ ክፍልም አቢሲኒያ ተባለች፡፡ አቢሲኒያ ማለትም የአቢስ ሀገር ማለት ነው፡፡ አቢስ ከዛፍና ከተክል የወጣ ገነታዊ ስም ነው፡፡ በማለት ደተወ ሲገልጹ ቢሲን፤ቢሲና የሚባል ፍሬው የወይን ፍሬ የሚያክል ጥሩ ተክል አለ፡፡ ህብሩ እጅግ ፍጹም ቁጥር ፤ እጅግም ቀይ ሳይሆ ደበብ ያለ ማህከላዊ ነው፡፡ ጣዕሙና መልኩ ደም ግባቱም ከማዓዛው ጋር ደስ ያሰኛል፡፡
አያይዘውም አቢሲን ማለትም እን ቢሲን ፍሬ የሚያምር የቢሲና ፍሬ የሚመስል ማህከላዊ ቀለም ያለው ጥሩ ደመግቡ ማለት ነው ይላሉ፡፡ በመጨረሻም ተከታዩን ጥሩ ጥቆማ ያስቀምጣሉ፡፡
ሲኒጋል የሚባለው የሱዳን ቁራጭ እንደሆነ መደገዝካርም (ማዳጋስካር) የአቢሲኒያ ቁራጭ ነው ይባላል፡፡ ይኸውም በቅርጹና በመልክአ ገጹ ይታወቃል፡፡ ይህንን ከግሪክ ታሪክ እንዳገኙት በቅንፍ ይጠቁማሉ፡፡
እንግዲህ አቢሲኒያ ማለተ የጠያይሞች ሀገር የድብልቅ ህዝብ ሀገር ማለት ነው፡፡ አቢሲኒያ የምትባለውም የኢትዮጵያ ምድሮችንም የሚያካትት እንደነበር እንገነዘባለን፡፡ ሀበሻም ማለት ይኸው ነው፡፡
ሰለሞን_አበበ_ቸኮል‬

ጊዜ የማይሠጥ ሀገራዊ ጥሪ አለብን!

ጊዜ የማይሠጥ ሀገራዊ ጥሪ አለብን!

June30/2014

እስከመቼ ባለንበት እንረግጣለን?
eskemechie
ራሱን “የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባር” ብሎ የሰየመው ፀረ-ኢትዮጵያ መንግሥት (ፀረ-ኢትዮጵያ መንግሥት)፤ ሀገራችንን ዕለት ከዕለት ወደ ባሰ አዘቅት እንድትገባ እየጎተታት ነው። የፖለቲካ ፍልስፍናውና የአስተዳደር መመሪያው የሀገራችንን ሕልውና በንጥልጥል ላይ እንዲቀመጥ ሌት ከቀን እየጣረ ነው። በአንፃሩ ደግሞ ለኢትዮጵያዊያንና ለኢትዮጵያ በመቆም፤ በተለያዩ ድርጅቶች ከፍተኛውን መስዋዕትነት በመክፈል፤ ከዚህ ፀረ-ኢትዮጵያ መንግሥት ጋር እየተዋደቁ ያሉ ታጋዮች አሉ። ይህ በዚህ ፀረ-ኢትዮጵያ መንግሥትና በኢትዮጵያ ሕዝብ መካከል እየተደረገ ያለው ግብግብ፤ ለረጅም ዘመን እንዳለ ሆኖ፤ ፀረ-ኢትዮጵያዊው መንግሥት የፈለገውን እያደረገ ያለበትና፤ በታጋዩ ወገን ያለው ክፍል ደግሞ ላለፉት ፳ ፫ ዓመታት ባለበት የሚረግጥበት ሁኔታ አልተለወጠም። ከጊዜ ወደ ጊዜ ይህ ፀረ-ኢትዮጵያ መንግሥት የሚጠናወተው ክፍል እየበዛ፤ በአሁኑ ሰዓት ሀገሪቱ ይኼው ፀረ-ኢትዮጵያ መንግሥት ሊቆጣጠረው በማይችልበት ቀውስ ውስጥ ልትገባ አዝምማለች። ከዚህ እንድታቀና ሁላችን እንፈልጋለን። ይኼን ፀረ-ኢትዮጵያ መንግሥት ማስወገድ ሁላችን እንፈልጋለን። እስካሁን የደከምንባቸው መንገዶች ውጤታቸው አመርቂ ስላልሆነ፤ አዲስ መንገድ መቀየስ አለብን። የሀገራችን ችግርና መከራ፣ በምኞት አይቀረፍም። ይህ በትግላችን የሚከናወን ነው። ይኼን ለማሳካት እንዴት እንደምንበቃ ምርጫ የሌለው አንድ መንገድ አለን። ሁላችን እናውቀዋለን፤ ኢትዮጵያዊያን በአንድነት ተነስተው ሀገራችን እያሉ እንደሆነ ሁሉ፤ እኛም በያለንበት ለኢትዮጵያዊያን ከጎናቸው ቆመን፤ ሀገራችንን አስቀድመን፣ በአንድ ተሰልፈን መነሳት ነው። የዚህ መንገድ ጠቃሚነቱ፤ ፀረ-ኢትዮጵያዊውን መንግሥት ማስወገዱ ላይ ብቻ ሳይሆን፤ ቀጥሎ ለምትመሠረተው ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ አስተማማኝ መሆኑ ነው። በዚህ ሂደት ሁሉም ድርጅቶች ባለቤቶች ናቸው። በዚህ ሂደት እያንዳንዷ ኢትዮጵያዊት ባለቤት ናት። በዚህ ሂደት እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ባለቤት ነው። ትኩረቱ፤ በሚሰቃየው ወገናችን፣ የጋራችን በሆነችው ሀገራችን፣ እና በጠላታችን ፀረ-ኢትዮጵያዊው መንግሥት ላይ ነው። ይህ የጋራችን ፈተና ነው። ማናችንም ከዚህ ውጭ አይደለንም። ከሀገር መለስ ብዙ የምንለያይባቸው ጉዳዮች አሉ። ነገር ግን ክብደታቸው ከሀገር ነፃነት ጋር ሲነፃፀር፤ ሁለተኛ ደረጃን የያዘ ስለሆነ፤ ቅድሚያን ለሀገር እንድርግ። በመካከላችን ያለው ልዩነት የዴሞክራሲያዊ አሠራርን የሚጠይቅና በዚያው መንገድ የሚፈታ ነው። የዚህ ጽሑፍ ዓላማ፤ ከተለያየ ቦታና የተለያየ ተመክሮ ያለን ግለሰብ ኢትዮጵያዊያን፤ ከድርጅት አባል መሆን አለመሆን ይልቅ፤ የወገናችንን ብሶት ማስወገድና የሀገራችንን ሕልውና ማስጠበቅን በማስቀደም፤ በአንድነት በመቆም፤ የትግሉን ሂደትና መደረግ ያለበትን ተረድተን፤ በሀገራዊ ጥሪው ሁላችንም ኢትዮጵያዊያን እንድንሰባሰብ ነው። ይህ ብዙዎቻችንን ያሰባስባል። ይህ በአንድነት ለተግባር ያሰልፈናል። ይህ፤ የምናደርገው ጥረት ለሀገራችን መሆኑን ያረጋግጣል። ይህ በፍጥነትና በተጠናከረ ጉልበት ለወገናችን እንድንደርስ ያደርገናል።
ውድ አንባቢ፤
በሀገራችን ላለው የፖለቲካ ውጥንቅጥ፤ ላንዴና ለመቼውም መፍትሔ ለማስገኘት የመጨረሻው ደወል ተደውሏል። ሀገራችን ስላለችበት የፖለቲካ ሀቅ እርስዎም ሆነ እኔ ነጋሪ አያስፈልገንም። ኢትዮጵያዊያንን ለረጅም ዘመን አቆራኝቶ የያዘንን የኢትዮጵያዊነት ትስስር ለመበጣጠስ የተነሳን ድርጅት፤ በምንም መመዘኛ ብንለካው ፀረ-ኢትዮጵያዊ ከመሆኑ ሌላ፤ ምንም ገላጭ ቃል አይገኝለትም። በመካከላችን ያለውን አንድነት ሰብሮ፤ እርስ በርሳችን በጥርጣሬ እንድንተያይ ያደረገን፤ ይኼው ፀረ-ኢትዮጵያ መንግሥት ነው። ሀገራችንን እየገዛ ያለው ፀረ-ኢትዮጵያ መንግሥት፤ ሀገራችንን እየወሰዳት ያለበት አዘቅት፤ አደገኛና መመለሻ የሌለው ነው። ዴሞክራሲያዊነት፣ ፍትኅን አክባሪነት፣ ለሕዝብ ተቆርቋሪነት፣ ለድሃ ቋሚነት፣ ሀገር ወዳድነትና ለሕግ ተገዥነትን የወደደ፤ የትውልድ ቆጠራን ከውሉ አያስገባም። እኒህ፤ ተግባራዊ ለማድረግ ፍላጎት ባላቸው ግለሰብ ኢትዮጵያዊያን እጅ ያሉ ጥበቦች ናቸው። ከተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች የተገኘን ወገኖች፤ በምን መንገድ ተለያይተን ልንተያይ ነው? ኢትዮጵያዊ ብለን በእኩልነት ካልተቀባበልን፤ መበታተኑ ማንን ነው የሚጠቅመው? የየተንገንጣዩ ልሂቃን ሥልጣን ይዘው የገነጣጠሉንን ወገናቸውን ለመግዛትና ኪሳቸውን ለማሳበጥ ከመሯሯጥ ውጪ፤ ለኛ ለተራ ግለሰቦች ምን ሊያስገኙልን ይችላሉ? ዴሞክራሲ ለየብቻ ስንሆን ብቻ ነው የሚሠራው ያለው ማነው? ትናንት በኤርትራ የደረሰውን ለምን እንረሳለን? አሁንም የተያዘው ጉዞ፤ ሀገሪቱ አንድነት አጥታ መገዛት የማትችልበት ሁኔታ እንዲፈጠርና፤ ስግብግብ የሥልጣን ጥመኞች ተጠቃሚ የሚሆኑበትን ሁኔታ ለመፍጠር ነው። በሀገራችን ያለውን የጨቋኝና የተጨቋኝ ጉዳይ “የብሔር ጥያቄ ዋነኛው የሀገራችን ቅራኔ ነው” ብሎ የተነሳው ይሄ ፀረ-ኢትዮጵያ መንግሥት፤ ይህ ቅኝቱ አሁን ሀገራችን እንደ አንድ ሀገር እንዳትቆምና ሕዝቧም እንደ ኢትዮጵያዊነቱ ሕልውናውን እንዲያጣ ቀን በመቁጠር ላይ ነው። ለሥልጣን መወጣጫና በሥልጣኑ መስንበቻ የቀመረው ጉዳይ፤ አድሮ በራሱ ላይ ተጠምጥሞ መታነቂያው ሆኗል። በየክልሉ ያሉ የተለያዩ ኢትዮጵያዊያን እንዲፈጠሩ ያሰላውና የየክልሉ ነዋሪዎች፤ ሌሎችን “መጤዎች” በማለት እንዲያባርሩ ያፋፋመው ፀረ-ኢትዮጵያ መንግሥት፤ ኢትዮጵያን ወደ ማጥፋቱ አምርቷል። በአንፃሩ ግን፤ ኢትዮጵያዊያን ከሰሜን እስከ ደቡብ፤ ከምሥራቅ እስከ ምዕራብ ሀገራችን አንድ ናት ብሎ ተነስተዋል።
በኢትዮጵያ ውስጥ የሚካሄደው የፖለቲካ ጉዳይ፤ ከጀርባው ኢትዮጵያን ለማጥፋት በደንብ የተቀመረ እርምጃና አራማጅ አለው። ይህ በፀረ-ኢትዮጵያዊው መንግሥት የሚተገበረው ጥፋት፤ ከጀርባው የውጭ ሀገር እጅ ያለበት ለመሆኑ ማናችንም ጥርጥር ሊኖረን አይችልም። በፖለቲካ ምንም ነገር ለብቻው የሚሄድ የለም። በምንም መንገድ የውጭ ሀገር መንግሥታት ለኢትዮጵያዊያን ጥቅምና ለዴሞክራሲ ይቆማሉ ብለን ማሰብ የለብንም። እነሱ የቆሙት ለሀገራቸው ጥቅምና ከኛ የሚያገኙትን ጥቅም ለማብዛት ነው። ከአሜሪካ አንስቶ እስከ ኤርትራ ድረስ፤ ለዴሞክራሲ ወይንም ጠንካራ ኢትዮጵያን ለመመሥረት የቆመ የለም። ባለቤቶችም ሆን ባለዕዳዎቹ፤ ታጋዮችም ሆን አሳልፎ ሠጪዎቹ፤ እኛው ነን። የኢትዮጵያን መንግሥታዊ ሥልጣን በውጭ መንግሥታት ፈቃድና ቡራኬ ለመቀበል የተዘጋጁ የድርጅቶች መሪዎች፤ ምን ያህል ሀገር ወዳድ ናቸው? የውጪ ሀገሮች አደግዳጊ የሆነ ቡድን በሀገራችን የሥልጣን ወንበር ከተቀመጠ፤ አሁንም ፖለቲካችን እንቧለሌ ዙሪያ ነው የሚሆነው፤ ወጣቶቻችንን ለጦርነት፣ የሀገራችንን ሀብት ለጥቂት ግለሰቦች፣ ድህነትና ረሃብን ለወገናችን ማውረስ ነው። የአክራሪዎች (ቴረሪስት) ተግባር የኢትዮጵያዊያን የፖለቲካ ችግር አይደለም። የአሜሪካ ችግር ነው። የኛ ችግር ፀረ ኢትዮጵያ መንግሥት በላያችን ላይ መጫኑ ነው።
የምንታገለው ለሚከተሉት የትግል ዕሴቶቻችን ነው፤
ሀ) የኢትዮጵያ ሕዝብ ሉዓላዊነቱ ተከብሮ፤ ሕዝቡ የኢትዮጵያ መንግሥት ባለቤትነቱ እንዲረጋገጥ፤
ለ) ሀገራችን ኢትዮጵያ አንድነቷ ተጠብቆ፤ ለሙ መሬቷና ዳር ድንበሯ ለኢትዮጵያዊያን እንዲሆን፤
ሐ) በሀገራችን ኢትዮጵያ፤ በሕዝቡ የጸደቀ ሕግ-መንግሥት ኖሮ የሕግ የበላይነት እንዲሰፍን፤
መ) የእያንዳንዷ ኢትዮጵያዊትና የእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ የግለሰብ መብት በሕግ እንዲደነገግና በተግባር እንዲገለጥ፤
እነዚህ ናቸው የምንታገልላቸው። እኒህ ደግሞ በማንኛውም ታጋይ ደርጅት ዘንድ ተቀባይነት አላቸው። በተግባር ላይ እንዲውሉ ደግሞ እያንዳንዱ ግለሰብ ኢትዮጵያዊና ኢትዮጵያዊ ድርጅት የኔ ብሎ መነሳት አለበት። ሀገራችንን ከዚህ ፀረ-ኢትዮጵያ መንግሥት ለማስለቀቅ በሚደረገው ትግል፤ በዚህ መለስተኛ በሆነው ሀገራዊ ጥሪ ለመሰባሰብ፤ የተለያዩ ድርጅቶች መኖራቸው ወይም አዳዲስ መፈጠራቸው አስፈላጊ አይደለም። ይልቁንስ የሚያስፈልገው ሁላችንም ወደ አንድ የምንመጣበት መንገድ ነው። አሁን በታጋዮች ወገን ያለው ሀቅ አያኮራም። ከአንደኛው የፖለቲካ ዝማሜ እስከሌላው ጫፍ ድረስ ተዘርግቶ ያለው የፖለቲካ ድርጅቶች ስምሪት፤ የፖለቲካ ማኅደሩን ከማጨናነቅ ያለፈ፤ አመርቂ ውጤት አላሳየም። እናም ሊቀጥል አይገባውም። ከዚህ መውጣት አለብን። ለሥልጣን በመሰለፍ ላይ እግራቸውን የተከሉ ሁሉ፤ የኢትዮጵያን ዘለቄታ ጥቅም ስላላዘሉ፤ ውጤታማ ቢሆኑም፤ ለኢትዮጵያዊያ መልሶ እምቦጭ ነው።
ነገ እንድትመጣ የምንፈልገዋን ኢትዮጵያ፤ በአንድነት ልናረጋግጥበት የምንችለው በዚህ መንገድ ነው። ከሺ ዘጠኝ መቶ ሃምሳ ሶስቱ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራና ከሺ ዘጠኝ መቶ ስድሳዎቹ የተማሪዎች እንቅስቃሴ ጀምሮ እስካሁን ድረስ ያለው ትግል፤ ይኼንኑ የዴሞክራሲ ጥያቄ ነው አንግቦ የዘመተው። ሕዝባዊ ያልሆነ ሥልጣን ያባልጋል። በቀላሉ አይለቀቅም። መንገዱን ሁሉ በማጥበብ ዘለቄታን ይሻል። እናም አምባገነን ነው። መንግሥቱ ኃይለማርያምን ማጥናቱ የበለጠ ያረጋግጣል። ኢሳያስ አፈወርቂን ያየ ሌላ አይሻም። መለስ ዜናዊን ያየ ሌላ መረጃ አይጠይቅም። የሀገራችን ምጣኔ ሀብት ሥምሪት ዘግናኝ ነው። ጥቂቶች ከመጠን በላይ ባለሀብቶችና፤ እጅግ በጣም ብዙዎች መንገድ አዳሪዎች ያሉበት ሀቅ ነው። ሥራ ፈላጊው ቁጥሩ እየጨመረ ነው።
ኢትዮጵያ ውስጥ የሚታገሉ ወገኖቻችን ስንመለከት፤ በየጊዜው በሚለዋወጥ ሕግ እጅና እግራቸው ተፈጥርቆ፤ ይኼን ካደረጋችሁ እንዲህ ትደረጋላችሁ እየተባሉ፤ ከፍተኛውን መስዋዕትነት በመክፈል ይገኛሉ። ሆኖም ግን መሠሪ በሆነው የገዥው ቡድን ተንኮልና የስለላ ድር ተሸብበው እንቅስቃሴያቸው ውስን ሆኗል። ደስ የሚል የትብብር ጅማሬ እየታዬ ነው። ይበርታ እንበል። ሆኖም ግን፤ አሁንም አንድ የሆነ ማዕከል ኖሮ፤ ሁሉም በአንድነት የሚሰለፉበት መንገድ ካልተፈጠረ፤ ከሚገኘው ድል ይልቅ መስዋዕትነቱ እየበለጠ፤ የታጋዩን ቁጥር ለጊዜውም ቢሆን እንዳያሳሳው ያሰጋል። እናም የአንድነት ጥሪው አሁንም መጠንከር አለበት።
በውጭ ሀገር ያለን ኢትዮጵያዊያን ለረጅም ጊዜ በያለንበት ስንታገል ብዙ ዓመታት አሳልፈናል። በአንድነት ሕብረትን ፈጥረን፤ አንድ ሀገር፤ አንድ ራዕይ፤ አንድ ትግል ብለን ካልተነሳን፤ አሁንም ዓመታትን ከመቁጠር ሌላ የረባ ልንሠራ አንችልም። ትግል ሥነ ሥርዓት አለው። ትግል መስዋዕትነት አለው። ትግል ታታሪነትን ይጠይቃል። ትግል ቀጣይነትን ይጠይቃል። ሲያመቸንና ደስ ሲለን የምንቀላቀለው፤ ደስ ያላለን ጊዜ ደግሞ ንቀን የምንተወው ከሆነ፤ የትም አይደርስም። ቆራጥነትን፣ ታታሪነትን፣ አልቸነፍም ባይነትን ይዘን ነው ወደፊት መሄድ የሚገባን። ለዚህ ደግሞ አሰባሳቢና አነሳሽ ራዕይ ያስፈልጋል። ፀረ ኢትዮጵያ መንግሥት በሀገራችን ቆሞ፣ ሕዝቡ ከዕለት ወደ ዕለት ኑሮው እያሽቆለቆለ፣ ጥቂቶች ሀብታቸውን ሽቅብ አጉነው ባለንበት ሀቅ፤ ሀገርን ከዚህ ፀረ ኢትዮጵያ መንግሥት ነፃ ለማውጣት ከታጋዩ ሕዝብ ጎን አብረን መሰለፉ ይገባናል።
አሁን ምን እየሠራን ነው? እያንዳንዳችን መጠየቅ ያለብን ራሳችንን ነው። ዛሬ፣ ትናንት፣ የዛሬ ሳምንት፣ ያለፈው ወር፣ ባለፈው ዓመት፣ ባለፈው አምስት ዓመት ምን ሠራን ብለን ራሳችንን እንጠይቅ? ከዚህ ተነስተን ሌሎች የሚያደርጉትን መገመትና መገምገም እንችላለን። ታዲያ ወገናችንን ማፍቀራችንን እና ሀገራችንን መውደዳችን የት ላይ ነው? እኛስ ካልታገልን ማን ታግሎ ነፃ እንዲያወጣን እንጠብቃለን? በውጭ ያለን ኢትዮጵያዊያን የተለያዩ መድረኮች አሉን። ሃሳቦቻችንን ልንለዋወጥባቸው የሚያስችሉን፤ ድረገፆች፤ የመወያያ ክፍሎች፣ ሬዲዮ ጣቢያዎች፣ ፌስቡክ፣ ትዊተር፣ እና ሌሎችም አሉን። እኒህን በመጠቀም አንድነትን እያራመድን፤ ትግሉን ማጠናከር እንችላለን። ይህ ፍላጎቴ አይሠራም ወይንም ትክክል አይደለም የምትሉ ካላችሁ፤ የናንተን የሚሠራ አቅርቡና ልከተላችሁ። ዋናው ነገር ተግባራዊ ሆነን መገኘታችን ነው።
አዲሲቷን ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ ለማቋቋም ያለው መንገድ፤ በአንድነት ሁላችን ተሰባስበን የምንመሠርተውና የምንቆምለት ድርጅት እየመራን፤ ይኼን ፀረ-ኢትዮጵያ መንግሥት ከሥሩ ስንመነግለው ነው። ጊዜ ባለፈው የአፄው ዘመነ መንግሥት የታጋዮች ጥያቄ፤ የዴሞክራሲ ጥያቄ ነበር። ለዚህም ከፍተኛውን መስዋዕትነት በመክፈል ትግሉን ወደፊት ገፍተውታል። በሰው በላው የመንግሥቱ ኃይለማርያም አምባገነን መንግሥት ዘመን የታጋዮች ጥያቄ የዴሞክራሲ ጥያቄ ነበር። ያንን አረመኔ መንግሥት በማፋጠጥ፤ ከፍተኛ መስዋዕትነትን ከትንሹ እስከ ትልቁ ከፍለው ትግሉን ወደፊት ገፍተውታል። በፋሽስቱ ጣሊያን ወራሪ መንግሥት የታጋዮች ጥያቄ የሀገራችን ነፃነት ነበር። ለሀገር ነፃነት በአንድነት ሁሉም ሀገሬ ብሎ ተነስቶ፤ ለጦርነት ተጉዘው ያልተመለሱ አርበኞቻችን ሀገራችንን ለኛ አትርፈውልናል። በሀገራችን አሁን ያለው መንግሥት የዴሞክራሲ ጥያቄዎችን የምናቀርብለውት መንግሥት አይደለም። ሕግን የሚያከብር መንግሥት አይደለም። እኩልነትን የሚቀበል መንግሥት አይደለም። የሕዝብን ድምጽ የሚያከብር መንግሥት አይደለም። በኢትዮጵያዊነት እየገዛ አይደለም። ፀረ ኢትዮጵያ መንግሥት ነው። እናም እንደፋሽስቱ የምንታገለው መንግሥት ነው። ለፀረ ኢትዮጵያ መንግሥት ደግሞ መልሱ በአንድነት ሀገሬ ብሎ መነሳት ነው። በዚህ ሂደት፤ ብዙ የተለያዩ አጀንዳዎች ሊነሱ ይችላሉ። በቅድሚያ ግን ሁሉም ኢትዮጵያዊያን እና ኢትዮጵያዊ ድርጅቶች ወደ አንድ መምጣት አለባቸው። ጠላታችንን እንዴት እንደምናፈልሰው አንድነት ሊኖረን ይገባል። ከጠላታችን መፍለስ በኋላ መከተል ስላለበት የመንግሥት አመሠራረትና አካሂያድ አንድነት ሊኖረን ይገባል። ይህ ደግሞ ከፍ ባለ ትክክለኛ ተራማጅ ድርጅት መዋቀርና መመራትን ግድ ይላል። ሁሉም ከሀገር መለስ ያሉት ጉዳዮች ከሀገር መዳን በኋላ የሚነሱ ሁለተኛ ጉዳዮች ናቸው። በዚህ ጉዳይ ላይ ከማንም ጋር ለመወያየትና አብሮ ለመነሳት ፈቃደኛ ነኝ። አብሬህ አለሁ በማለት እንድንወያይ የምትፈልጉ በ(eske.meche@yahoo.com ) ጻፉልኝ።

Mark #11: The Pursuit of Excellence in the bible

Mark #11: The Pursuit of Excellence

Introduction

In keeping with the biblical goal of spiritual growth and greater levels of maturity, we often find in Scripture the call to abound or excel in Christian character, especially in the various ways we can express love to one another. Spiritual maturity is a quest for character for which there will be little progress without the pursuit of excellence. Without pursuing excellence, life will remain bland, very vanilla, lukewarm at best (see Rev. 3:15-16). The quest for excellence fuels our fire and keeps us from just drifting downstream gathering debris. This focus and need becomes quickly evident from the following verses.
Ecclesiastes 9:10 Whatever your hand finds to do, verily, do it with all your might; for there is no activity or planning or knowledge or wisdom in Sheol where you are going.
Philippians 1:9-10 And this I pray, that your love may abound (i.e., excel) still more and more in real knowledge and all discernment, so that you may approve the things that are excellent, in order to be sincere and blameless until the day of Christ; 11 having been filled with the fruit of righteousness which comes through Jesus Christ, to the glory and praise of God. (NET)
2 Corinthians 8:7 But as you excel in everything—in faith, in speech, in knowledge, and in all eagerness and in the love from us that is in you—make sure that you excel in this act of kindness too. (NET)
1 Thessalonians 3:12 And may the Lord cause you to increase and abound (excel) in love for one another and for all, just as we do for you, 3:13 so that your hearts are strengthened in holiness to be blameless before our God and Father at the coming of our Lord Jesus with all his saints.
1 Thessalonians 4:1 Finally then, brethren, we request and exhort you in the Lord Jesus, that, as you received from us instruction as to how you ought to walk and please God (just as you actually do walk), that you may excel still more. (NASB)
1 Thessalonians 4:10 for indeed you do practice it (love) toward all the brethren who are in all Macedonia. But we urge you, brethren, to excel still more (NASB)
1 Corinthians 10:31 So whether you eat or drink, or whatever you do, do everything for the glory of God. (NET)
Matthew 23:37-38 Jesus said to him, ‘Love the Lord your God with all your heart, with all your soul, and with all your mind.’ 22:38 This is the first and greatest commandment.
From these verses, it should be clear that God wants His people to abound or excel in both what they are (inward character) and in what they do (behavior or good deeds). It would seem obvious that there is simply no way one can love God with all his heart (Matt. 23:37) without seeking to do his or her best to the glory of God (1 Cor. 10:31). Since that is so, the pursuit of excellence is both a goal and a mark of spiritual maturity. However, for this to be true, the pursuit of excellence must be motivated by the right values, priorities, and motives. If we go astray here, the pursuit of excellence can quickly become a mark of immaturity and just another result of man’s obsession with his own significance, which, as mentioned previously, is a perilous pursuit.
It is known that Admiral Hyman G. Rickover’s interviews were legendary and one of the reasons is he always wanted to cut through the glib and rehearsed answers to get a look at the person underneath. He especially wanted to know how candidates would act under stress. On occasion he had them sit in a chair with the front legs sawed off an inch or two shorter than the back, to keep them off-balance. In his autobiography Why Not the Best?, President Jimmy Carter tells about his Rickover interview.
The admiral asked how he had stood in his class at the Naval Academy. “I swelled my chest with pride and answered, ‘Sir, I stood 59th in a class of 820!’ I sat back to wait for the congratulations. Instead came the question: ‘Did you do your best?’ I started to say, ‘Yes, sir,’ but I remembered who this was. I gulped and admitted, ‘No, sir, I didn’t always do my best.’ He looked at me for a long time, and then asked one final question, which I have never been able to forget—or to answer. He said, ‘Why not?”78
Because of who Christians are in Christ, because of our eternal hope, and because of the enabling grace of God available to all believers in Christ, seeking to do our best and choosing what is best is part of God’s will and an evidence of genuine spiritual growth and maturity. However, there is one distinction that needs to be stressed up front. As Edwin Bliss once said, “The pursuit of excellence is gratifying and healthy. The pursuit of perfection is frustrating, neurotic, and a terrible waste of time.”79 As finite human beings, none of us ever arrive, as they say, and there will always be room for growth and improvement (see Phil. 3:12-14). While this reality should never promote negligence or apathy or slothfulness, and while we should seek to grow, mature, and do our best, understanding this reality should help us all relax and rejoice in the Lord.

Definitions and Explanations

Pursuing Excellence is not to be a Quest for Superiority

In the first definition in The American Heritage Dictionary, excellence is defined as “The state, quality, or condition of excelling; superiority.80 The word excel is defined as, “to do or be better than; surpass; to show superiority, surpass others.” Then under the word excel, the following terms are listed and explained as synonyms for excel.
The words excel, surpass, exceed, transcend, outdo, outstrip all suggest the concept of going beyond a limit or standard. To excel is to be preeminent (excels at figure skating) or to be or perform at a level higher than that of another or others (excelled her father as a lawyer). To surpass another is to be superior in performance, quality, or degree: is surpassed by few as a debater; happiness that surpassed description. Exceed can refer to being superior, as in quality (an invention that exceeds all others in ingenuity), to being greater than another, as in degree or quantity (a salary exceeding 50 thousand dollars a year), and to going beyond a proper limit (exceed one’s authority; exceed a speed limit). Transcend often implies the attainment of a level so high that comparison is hardly possible: Great art transcends mere rules of composition. To outdo is to excel in doing or performing: didn’t want to be outdone in generosity. Outstrip is often interchangeable with outdo but strongly suggests leaving another behind, as in a contest: It is a case of the student outstripping the teacher.81
Competition or being better than others is a prominent part of the above definitions. But when we think of the pursuit of excellence from a biblical standpoint, is that what is meant? No! As the above terms and their explanations suggest, those who approach or look at life from the viewpoint of the world typically think in terms of competition, of outstripping others, but such is usually done for one’s own glory or significance or for the praise or applause of men.
Brian Harbour picks up on this issue in Rising Above the Crowd: “Success means being the best. Excellence means being your best. Success, to many, means being better than everyone else. Excellence means being better tomorrow than you were yesterday. Success means exceeding the achievements of other people. Excellence means matching your practice with your potential.”82
Gene Stallings tells of an incident when he was defensive backfield coach of the Dallas Cowboys. Two All-Pro players, Charlie Waters and Cliff Harris, were sitting in front of their lockers after playing a tough game against the Washington Redskins. They were still in their uniforms, and their heads were bowed in exhaustion. Waters said to Harris, “By the way Cliff, what was the final score?”83
As these men illustrate, excellence isn’t determined by comparing our score or performance to someone else’s. The pursuit of excellence comes from doing our best with what we have to God’s glory and with a view to growing and improving, but not with a view to the score or who is watching from man’s standpoint.
So then, biblically speaking, the pursuit of excellence refers to pursuing and doing the best we can with the gifts and abilities God gives, giving our best to the glory of God. But ideally, it is done without the spirit of competition or seeking to excel simply to be better than others. Excellence includes doing common, everyday things, but in very uncommon ways regardless of whether people are watching. The reality is that God sees our work and rewards us accordingly (cf. 1 Cor. 15:58).

Pursuing Excellence Should Not be Limited by the Nature of the Task

The emphasis of the exhortation in 1 Corinthians 10:31 is that we are to do whatever we do, whether it is viewed as important by society or very menial and insignificant, whether one is the president of a large company or one who cleans the offices at night, all is to be done to the glory of God. Regardless what we do, it deserves our best for in the long run, it reflects on the honor and glory of our God and will ultimately be rewarded by Him (1 Cor. 15:58).
The society which scorns excellence in plumbing because plumbing is a humble activity and tolerates shoddiness in philosophy because it is an exalted activity will have neither good plumbing nor good philosophy. Neither its pipes nor its theories will hold water.84
1 Corinthians 15:58 So then, dear brothers and sisters, be firm. Do not be moved! Always be outstanding ( perisseuo, “abounding, doing over and above, excelling) in the work of the Lord, knowing that your labor is not in vain in the Lord.

Pursuing Excellence Is a Matter of Choosing the Best

The pursuit of excellence is never a matter of simply choosing between what is good or bad, but of choosing what is best or superior because it will better enable us to accomplish what God has designed us to be and do (cf. Phil. 1:9 with Eph. 2:10).
In keeping with the fact that all believers are to abound or excel in the expression of Christian love, the apostle prayed that the Philippians my have greater knowledge and every kind of discernment. But in order to excel in love and wisely express it, they needed to be able “to approve the things that are excellent” (NASB) or choose what is best (my translation). The term “approve” or “choose” is the Greek dokimazo, which carries two ideas. First, it means “to put to the test, examine,” and then as a result of the examination or testing, “to approve, make the right choice.” Through the values and priorities that come from the knowledge of God’s Word, we are to examine and test, and then choose accordingly.
What is to be chosen is explained by the words “the things that are excellent” (NASB) or “what is best” (NET). The Greek word here is a present neuter participle from diaphero, which means in this context, “the things differing, but in accordance with what is best,” i.e., the best or what is excellent.
The pursuit of excellence from a biblical world view is always connected with the issue of God’s values and priorities. This means the pursuit of excellence must include the elimination of some things even though they may be good and legitimate. The principle is are they the best and will they get in the way or hinder the main objectives of a Christian’s life based on biblical principles and values? If so, they need to be eliminated. We see this truth in Paul’s statement in 1 Corinthians 10:23, “All things are lawful, but not all things are profitable. All things are lawful, but not all things edify” (see also 1 Cor. 6:12). Just because they are legitimate does not mean they should be chosen or pursued.
Film-maker Walt Disney was ruthless in cutting anything that got in the way of a story’s pacing. Ward Kimball, one of the animators for Snow White, recalls working 240 days on a 4-1/2 minute sequence in which the dwarfs made soup for Snow White and almost destroyed the kitchen in the process. Disney thought it funny, but he decided the scene stopped the flow of the picture, so out it went. When the film of our lives is shown, will it be as great as it might be? A lot will depend on the multitude of ‘good’ things we decided to eliminate to make way for the great things God wants to do through us.85

Pursuing Excellence is an All-Inclusive Pursuit

Ecclesiastes 9:10 Whatever your hand finds to do, verily, do it with all your might; for there is no activity or planning or knowledge or wisdom in Sheol where you are going.
1 Corinthians 10:31 Whether, then, you eat or drink or whatever you do, do all to the glory of God.
Both of these passages point us to the all-inclusive nature of the pursuit of excellence. The words, “whatever your hand finds to do” and “whatever you do” point to the importance of doing our very best in everything we do. The preacher of Ecclesiastes teaches us that apart from faith in God and living one’s life for Him, life is empty and futile. But this does not mean that men should therefore have a supine attitude by which one simply drifts along since nothing really matters because it does. Life is full of opportunities and there is work to be done. This means that the strength and abilities we have are to be used to take advantage of the opportunities God gives us as they lie in the scope of our gifts, strength, His leading, and our responsibilities.
Besides encouraging his readers to enjoy life as God enabled them, Solomon also encouraged them to work diligently. The idiom whatever your hand finds to do means “whatever you are able to do” (cf. 1 Sam. 10:7).86
If it is a task worth doing, it is a task worth doing right and diligently.
Perhaps it might be worthwhile to make a list of as many areas as we can think of where the pursuit of excellence should touch and change our lives. Be specific! Are there any areas or tasks that I have not really taken seriously and I need to work on? Scripture says, “whatever you do, do it all to the glory of God” (1 Cor. 10:31). This would mean our occupation, ministries, family, hobbies, recreation, etc.

Pursuing Excellence Is a Matter of a Whole-Hearted Endeavor

Ecclesiastes 9:10 Whatever your hand finds to do, verily, do it with all your might; for there is no activity or planning or knowledge or wisdom in Sheol where you are going.
Deuteronomy 6:4-5 “Hear, O Israel! The Lord is our God, the Lord is one! “And you shall love the Lord your God with all your heart and with all your soul and with all your might.
Matthew 23:37-38 Jesus said to him, ‘Love the Lord your God with all your heart, with all your soul, and with all your mind.This is the first and greatest commandment.
These three passages also point us to the importance of whole-hearted endeavor in whatever we do as Christians. But even more basic than that, Deuteronomy 6:5 and Matthew 23:37 teach us that pursuing excellence is a matter of the heart, of the inner person and proceeds from a inner faith/relationship with God. Scripture clearly teaches the real issues of life are spiritual and are really matters of the heart, the inner man. Maybe it’s for this reason the word “heart” is found 802 times in the NASB, 830 in the KJV, 837 in the NKJV and 570 in the NIV. Heart is one of the most commonly used words of the Bible and most of these occurrences are used metaphorically of the inner person. When so used, they refer to either the mind, the emotions, the will, to the sinful nature, or inclusively to the total inner person. Thus, the term heart speaks of the inner person and the spiritual life as the seat and center of all that proceeds from a person’s life. Like the physical pump, the spiritual heart is central and vital to who we are and how we live.
Both Solomon and the Lord Jesus teach us that the issues of life proceed from the heart (Pr. 4:23; Matt. 6:21; 12:34; 15:18). What we do in word and deed is first of all a product of what we are on the inside from the standpoint of what we truly believe and how we think. This is easily illustrated by the Lord Jesus in His teaching in the sermon on the mount. There He spoke strongly against the mere external and performance-oriented hypocrisy of the religious Pharisees. Importantly, in Matthew 5:17-48, no less than six times, He contrasted the external teaching of the Pharisees with His own teaching which stressed the inner life. Note the following statements:
“You have heard … but I say to you …” (vss. 21-22)
“You have heard … but I say to you …” (vss. 27-28)
“It was said … but I say to you …” (vss. 31-32)
“You have heard … but I say to you …” (vss. 33-34)
“You have heard … but I say to you …” (vss. 38-38)
“You have heard … but I say to you …” (vss. 43-44)
What was the Lord seeking to communicate? He was reminding the people of the moral precepts they had been taught by their religious leaders for years, precepts which often had their source in the Old Testament Scriptures. But then, with the words, “but I say to you,” He addressed those same issues again as being first and foremost matters of the heart. This and only this is authentic Christianity and reveals an intimate walk with God by faith. Anything else is nothing more than religious hypocrisy and will fail to pursue excellence, at least from the right motives.
Because of the central place and importance of the heart in all we do, which naturally includes the pursuit of excellence, it would be well to think a moment about some issues concerning the heart as it applies to doing our best for the glory of the Lord.87 By itself, the heart is not a safe haven. It needs guarding or protection from invasion by the world system around us and from the sinful nature that dwells within us. In Proverbs 4:23, Solomon wrote, “More than any act of guarding, guard your heart, for from it are the sources of life” (NET). The heart needs special care because the heart, which includes the mind, the emotions, and will, is the place where we deposit the knowledge of God or biblical wisdom; it is the place of our values (Matt. 6:21) and priorities and where vital choices are made. Thus, it becomes the wellspring, the source of whatever affects life and character (see Mt 12:35; 15:19).
Swindoll has a good word here:
Relentlessly, we struggle for survival, knowing that any one of those strikes can hit the target and spread poison that can immobilize and paralyze, rendering us ineffective. And what exactly is that target? The heart. That’s what the Bible calls it. Our inner person. Down deep, where hope is born, where decisions are made, where commitment is strengthened, where truth is stored, mainly where character (the stuff that gives us depth and makes us wise) is formed. . .
The quest for character requires that certain things be kept in the heart as well as kept from the heart. An unguarded heart spells disaster. A well-guarded heart means survival. If you hope to survive the jungle, overcoming each treacherous attack, you’ll have to guard your heart.88
Indeed, the heart needs guarding. We need to place a sentinel over the heart because it is the storehouse for the treasures that lead to the formation of Christ-like character. But these treasure can be stolen by the variegated deceptions and temptations of Satan who seeks to seduce us to pursue the lust patterns of destruction like power, prestige, pleasure, possessions, fortune and fame and always at the expense of the pursuit of excellence and godly character.
In keeping with the idea of excelling, the pursuit of excellence naturally works against a half-hearted, drift along or go-with-the-flow kind of mentality. As Ecclesiastes 9:10 shows, to do our best requires doing it with all our might. In keeping with the rest of Scripture, this means “with all the ability and strength that God gives us.” And, as Matthew 23:37 and Deuteronomy 6:5 teach us, pursuing excellence is a matter of giving the whole heart. But this does not mean there is no place for leisure or rest and relaxation.
A certain amount of rest and relaxation is essential to our physical, emotional, and mental well-being. It is not only okay to relax, but it is essential as long as it is kept in the scheme of its purpose and not used as an excuse for laziness and irresponsibility. The goal is to enhance our physical, emotional, mental, and spiritual well-being. Strangely, however, in our workaholic society many people, and this include a lot of Christians, get their sense of identity and significance from work and a busy schedule. They often give their all, but for selfish reasons—the pursuit of position, praise, or significance. Some Christians even promote the idea that you really aren’t living for the Lord unless your are “overcommitted, hassled, grim-faced, tight-lipped believers… plowing through responsibilities like an overloaded freight train under a full head of steam…”89 Some would view such behavior as a sign of pursuing excellence when in reality, it can become a hindrance because of the debilitating impact on one’s physical, emotional, mental, and spiritual wellbeing.
Swindoll writes:
Strangely, the one thing we need is often the last thing we consider. We’ve been programmed to think that fatigue is next to godliness. That the more exhausted we are (and look!), the more committed we are to spiritual things and the more we earn God’s smile of approval. We bury all thoughts of enjoying…for those who are genuinely dedicated Christians are those who work, work, work. And preferably, with great intensity. As a result, we have become a generation of people who worship our work… who work at our play… and who play at our worship.
Hold it! Who wrote that rule? Why have we bought that philosophy? Whatever possessed someone to make such a statement? How did we ever get caught in that maddening undertow?
I challenge you to support it from the Scriptures…
According to Mark 6:30-34, Jesus purposely sought relief from the hurried pace of ministering to others and advised his apostles to do the same.90
The pursuit of excellence will mean hard work and diligence which may take on various forms—research, study, time, sweat, planning, brainstorming for ideas, etc. It may well mean swimming against the stream and sometimes navigating the rocky and swift rapids of life. It will often be exhausting and bring us up against that which is really beyond us. Thus, in keeping with our own shortcomings and weaknesses, the pursuit of excellence in the execution of our daily routine or special projects is something that must be pursued by God’s strength. Such a mentality can be seen in the attitude and actions of the apostle Paul. As one totally committed to God’s purpose for his life, Paul gave his all to be all God wanted him to be in seeking to bring men to maturity in Christ, but he did so by God’s enablement rather than by his own strength.
Colossians 1:25-29 I became a servant of the church according to the stewardship of the grace of God—given to me for you—in order to complete the word of God, 1:26 that is, the mystery that has been kept hidden from ages and generations, but has now been revealed to his saints. 1:27 God wanted to make known to them the glorious riches of this mystery among the Gentiles, which is Christ in you, the hope of glory. 1:28 We proclaim him by instructing and teaching all men with all wisdom so that we may present every man mature in Christ. 1:29 Toward this goal I also labor, struggling according to his power that powerfully works in me.

Motives for the Pursuit of Excellence

The Glory of God

1 Corinthians 10:31 So whether you eat or drink, or whatever you do, do everything for the glory of God.
In thinking about biblical motives for the pursuit of excellence we are brought face-to-face with the issue of the chief purpose for the Christian life. In 1 Corinthians 10:31, Paul reminds us that whatever we do (in keeping with our purpose) is to glorify God. This naturally includes pursuing excellence. The Westminster Shorter Catechism echoes this point with the words “Man’s chief end is to glorify God and to enjoy Him forever.” For the Christian who is be concerned about his motives, this is the appropriate starting place. This comment by the apostle Paul and the statement from the Shorter Catechism brings us to the heart of the matter and it is doubtful if the issue can be more accurately and succinctly expressed. Christians must constantly be reminded that nothing less than the glory of God should be the motive for whatever they do and how they do it. To glorify God means to bring honor and greater respect to God’s name among men and even the angelic world who watch the behavior of the church (see Eph. 3:10). Every other consideration must be brought into subjection to this supreme objective.

The Principle of Redeeming the Time, Using our Opportunities

Ecclesiastes 9:10 Whatever your hand finds to do, verily, do it with all your might; for there is no activity or planning or knowledge or wisdom in Sheol where you are going.
Ecclesiastes 9:10b, “for there is no activity or planning or knowledge or wisdom in Sheol where you are going” brings us to the climax of Solomon’s point in this verse. It may be that Jesus Christ was paraphrasing verse 10 when he said, “As long as it is day, we must do the work of him who sent me. Night is coming, when no one can work” (John 9:4). Solomon was not saying anything sub-Christian here. Scripture knows nothing of a purgatory where one can pick up or gain what was neglected in this life. The New Testament agrees that it is deeds done in the body that count.
2 Corinthians 5:10 For we must all appear before the judgment seat of Christ, so that each one may be paid back according to what he has done while in the body, whether good or evil.
The reason for the preacher’s advice in Ecclesiastes is that once death comes we can no longer buy up or use all opportunities for work and service. After death a person will have no further opportunities for work; there will be neither working nor planning nor knowledge nor wisdom. We must not think this passage is suggesting soul sleep; see comments on our web page regarding “soul sleep.”

Eternal Rewards

1 Corinthians 15:58 Therefore, my beloved brethren, be steadfast, immovable, always abounding (excelling) in the work of the Lord, knowing that your toil is not in vain in the Lord.
Colossians 3:23 Whatever you are doing, work at it with enthusiasm, as to the Lord and not for people, 3:24 because you know that you will receive your inheritance from the Lord as the reward. Serve the Lord Christ.
2 Corinthians 5:10 For we must all appear before the judgment seat of Christ, so that each one may be paid back according to what he has done while in the body, whether good or evil.
Another awesome reason for the pursuit of excellence is that our toil in the Lord is never in vain if done in His strength or by the enabling ministry of the Spirit of God. All Christians will one day stand before the Judgment (Bema) Seat of Christ to receive back for what they have done while alive in this life.
1 Corinthians 3:11-15 For no one can lay any foundation other than what is being laid, which is Jesus Christ. 3:12 If anyone builds on the foundation with gold, silver, precious stones, wood, hay, or straw, each builder’s work will be plainly seen, for the Day will make it clear, because it will be revealed by fire. And the fire will test what kind of work each has done. 3:14 If what someone has built survives, he will receive a reward. 3:15 If someone’s work is burned up, he will suffer loss. He himself will be saved, but only as through fire.
The consequences of the dishonor to the Lord, failure to be a blessing to others, failing to use our opportunities, and the possibility of the loss of rewards form excellent motivations for the pursuit of excellence.

The Role of Attitude in the Pursuit of Excellence

How does one develop the pursuit of excellence? What are some of the things involved by way of the means for pursuing our best?
From the standpoint of that which affects the way we work, there is probably nothing more important than one’s attitude! Our choice of attitude impacts every decision we make on a day-to-day, moment-by-moment basis. Our attitude can either fire our hopes and the pursuit of the things that are important or it can extinguish our hopes and pursuits. The value of one’s attitude on what we pursue—our values, priorities, objectives, and how we pursue them is very evident in the book of Philippians where one of the themes is that of joy or rejoicing in the Lord no matter what the conditions or circumstances of life.
While chained daily to a Roman soldier in his own apartment, Paul wrote the following which is literally satiated with a positive attitude that clearly fueled his hopes against all odds.
Philippians 1:12-22 I want you to know, brothers and sisters, that my situation has actually turned out to advance the gospel. 13 The results of this are that the whole imperial guard and everyone else knows that I am in prison for the sake of Christ, 14 and that most of the brothers, having confidence in the Lord because of my imprisonment, now more than ever dare to speak the word without fear.
15 Some, to be sure, are preaching Christ from envy and rivalry, but others from goodwill. 16 The latter do so from love because they know that I am placed here for the defense of the gospel. 17 The former proclaim Christ from selfish ambition, not sincerely, because they think they can cause trouble for me in my imprisonment. 18 What is the result? Only that in every way, whether in pretense or in truth, Christ is being proclaimed, and in this I rejoice.
Yes, and I will continue to rejoice, 19 for I know that this will turn out for my deliverance through your prayers and the support of the Spirit of Jesus Christ. 20 My confident hope is that I will in no way be ashamed but that with complete boldness, even now as always, Christ will be exalted in my body, whether by life or death. 21 For to me, to live is Christ and to die is gain. 22 Now if I am to go on living in the body, this will mean productive work for me; yet I don’t know what I prefer:
Then, in Philippians, as an encouragement to “working together harmoniously for the faith of the gospel” (1:27) Paul wrote:
Philippians 2:1-2 If therefore there is any encouragement in Christ, if there is any consolation of love, if there is any fellowship of the Spirit, if any affection and compassion, 2 make my joy complete by being of the same mind, maintaining the same love, united in spirit, intent on one purpose.
Note what the apostle is doing. There is encouragement which comes from our being in Christ, consolation or comfort which comes from God’s love for us, the love of Christians for one another, and there is a marvelous fellowship of the Spirit. This leads to affection and compassion in the hearts of God’s people. So Paul encourages the Philippians to allow the above realities to impact their attitudes in their relationship with one another—to have the same mind, maintain the same love, be united in spirit, and intent on one purpose.
Then, in a context dealing with two women who had served with him in the gospel, but were having difficulties in their relationship with one another, Paul wrote:
Philippians 4:4 Rejoice in the Lord always. Again I say, rejoice! 4:5 Let your steady determination be seen by all. The Lord is near! 4:6 Do not be anxious about anything. Instead, tell your requests to God in your every prayer and petition—with thanksgiving. 4:7 And the peace of God that surpasses understanding will guard your hearts and minds in Christ Jesus.
4:8 Finally, brothers and sisters, whatever is true, whatever is worthy of respect, whatever is just, whatever is pure, whatever is lovely, whatever is commendable, if something is excellent or praiseworthy, think about these things. 4:9 And what you learned and received and heard and saw in me, do these things. And the God of peace will be with you.
Finally, in thanking the Macedonians for their support, we are given these words that display the power of maintaining or choosing the right attitude by faith in what we have in Christ:
Philippians 4:11-13 Not that I speak from want; for I have learned to be content in whatever circumstances I am. 12 I know how to get along with humble means, and I also know how to live in prosperity; in any and every circumstance I have learned the secret of being filled and going hungry, both of having abundance and suffering need. 13 I can do all things through Him who strengthens me.

አባይን ለመንከባከብ የጎሰኛነት አገዛዝ በዲሞክራሳዊ አገዛዝ መተካት አለበት

ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ:- ”…ይህን የውሃ ንብረቷን በቁጥር እየጨመረ ለሚሄደው ሕዝቧና በማደግ ላይ ላለው ኢኮኖሚ ጥቅም እንዲውል ማድረግ የኢትዮጵያ ተቀዳሚና የተቀደሰ ግዴታዋ ነው።…”

Imageአባይን ለመንከባከብ የጎሰኛነት አገዛዝ በዲሞክራሳዊ አገዛዝ መተካት አለበት

ክፍል አንድ
“ለምንወደው ለዛሬው ሕዝባችንም ሆነ፤ ከዘመን ወደ ዘመን ለሚከተለው ትውልድም ጭምር፤ የዓባይን የውሃ ሃብት ለሕይወቱ ደህንነትና ለፍላጎቱ ማርኪያ እንዲውል ማድረግ፤ ኢትዮጵያ ከፍ ያለ ግምት የምትሰጠውና በቅድሚያ የሚያሳስባት ጉዳይ ነው።
አምላካችን ያበረከተላትን ይህን ሃብቷን ለሕዝባቸው ህይወትና ደህንነት በማዋል እንዲጠቀሙበት ከጎረቤት ወዳጅ አገሮች ጋር በለጋስነት በጋራ ለመካፈል ዝግጁ ብንሆንም፤ ይህን የውሃ ንብረቷን በቁጥር እየጨመረ ለሚሄደው ሕዝቧና በማደግ ላይ ላለው ኢኮኖሚ ጥቅም እንዲውል ማድረግ የኢትዮጵያ ተቀዳሚና የተቀደሰ ግዴታዋ ነው።”
ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ፤ ጥቅምት 1957 ዓም
“ወንዞችን በጋራ ፈሰስ የሚጋሩ አገሮች ሁሉ ውሃውን አግባብ፤ ፍትሃዊ፤ ለሁሉም ጠቃሚ በሆነ መንገድ የመጠቀም መብትና ግዴታ አለባቸው። ይህን ሲያደርጉ በተቻለ መጠን ለጋራ ጥቅም በመመካከርና አንዱ ሌላውን ሳይጎዳ፤ ውሃውንና አካባቢውን ዘላቂነት ባለው መንገድ በመንከባከብ ይሆናል።”
Convention on the Law of the Non-navigational Uses of International Watercourses, UN General Assembly resolution 43/52 of December 1994.
አባይን የመጠቀም ጥያቄ አጼ ኃይለ ሥላሴ ከላይ ከተናገሩት በበለጠ ደረጃ ዛሬ ወሳኝ ሆኗል። ባሁኑ ወቅት በዓለም አከራካሪ፤ አሳሳቢና ጦርነትን ፈጣሪ ከሆኑ አንኳር ጉዳዮች አንዱ ውሃንና ወንዞችን የመጠቀም መብት ነው። ከፍተኛ ሽሚያና ሴራ አለ። ጉዳዩን ያጠኑ ግለሰቦችና ተቋሞች እንዲህ ይላሉ። “የዛሬ አስራ ስድስት ዓመት (2030) የዓለም ሕዝብ ብዛት እየጨመረ፤ ፍላጎት እያደገ፤ ከተሜነትና ልማት እየተስፋፋ ስለሚሄድ፤ አራት ቢሊዮን ሕዝብ የውሓ እጥረት ያጋጥመዋል። ከዚህ ውስጥ ብዙ መቶ ሚሊዮን የሚገመተው በአፍሪካ ቀንድ፤ በሰሜን አፍሪካ፤ በሳሄል አገሮች ይገኛል።” ከሳሃራ በታች የሚገኙ የአፍሪካ አገሮች ሕዝብ ዛሬ አንድ ነጥብ አንድ ቢሊዮን ሲገመት፤ በተባበሩት መንግሥታት ስሌት፤ በ2050 ይህ ቁጥር ወደ ሁለት ነጥብ አራት ቢሊዮን ከፍ ይላል። የውሃ ተፋሰስ ተፎካካሪ ወደ ሆኑት ግብጽና ኢትዮጵያ ብናተኩር የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጥር ዛሬ ካለው እጥፍ ይሆንና ቢያንስ መቶ ሰማንያ አምስት ሚሊዮን ይደርሳል። ቀድሞ የተባበሩት መንግሥታት ከገመተው ዝቅ ብሏል ማለት ነው። በአንፃሩ፤ የግብፅ ሕዝብ ብዛት መቶ ሃያ አምስት ሚሊዮን ይሆናል። ኢትዮጵያ በሕዝብ ብዛት ግብፅን በስድሳ ሚሊዮን ሕዝብ ትበልጣለች ማለት ነው። ሆኖም፤ ከግብፅ ጋር ለመወዳደር፤ የኢትዮጵያን ብሄራዊ አንድነት፤ የመላዊ ሕዝቧን ኢትዮጵያውይነት መቀበል ወሳኝ ነው። በተጨማሪ ሁሉም ኢትዮጵውያን የሚሳተፉበትና ክፍጹም ድህነት የሚላቀቁበትን ዘላቂና ፍትሃዊ ኢኮኖሚ መመስረት ያስፈልጋ። ማንኛውም አገር በአፈና፤ በጎሰኛንትና በስደት በተበከለ አገዛዝ ጠንካራ ሕብረተሰብና ጥንካራ አገር ለመመስረት አይችልም። ኢትዮጵያ ታሪክ ያላት፤ መነሻና መድረሻ ያላት፤ ታላቅ ለመሆን የምትችል፤ የብዙ ብሄር/ብሄረሰብ ደሴት መሆኗን ተቀብለን ከልዩነቶች በላይ የሚገልጻት ዋናው እሴት ኢትዮጵያ አንድ አገር መሆኗን መቀበል፤ ዜግነት ኢትዮጵያዊ እንጅ ጎሳዊ አለመሆኑን በማንኛውም ግንኙነት ማስተጋባት የወቅቱ ጥያቄዎች ናቸው እላለሁ። ይኼን የተቀደሰ መርህ እንደዋዛ ካየነው፤ ኢትዮጵያን ለሌሎች (ጥቂት ተጠቃሚዎችና ለፈረንጆች) እንደምናስተላልፋት በአይናችን እያየን ነው። ዛሬ ኢትዮጵያውያን በጎሳ ስለተከፋፈሉ፤ መብታቸውና ነጻነታቸው ስለታፈነ በሃገራቸው የተፈጥሮ ሃብት፤ በቤታቸው፤ በመሬታቸው፤ ብህይዎታቸ፤ በሃብታቸው፤ ለማዘዝ አይችሉም። ለመጀመሪያ ጊዜ ፈረንጆች ከኢትዮጵያዊን የበለጠ ተሰሚነትና መብት አላቸው። አስደናቂውና የሚያኮራው የመሰረታዊ ለውጥ ምልክት ወጣቱ ትውልድ “መብት ይጠየቃል፤ አይለመንም፤ ፍርሃት አልወለደንም፤ በህሊናየ አታዝም” እያለ በደሴ፤ በሃህር ዳር፤ በጎንደር፤ በአዲስ አበባና ሌሎች ከተሞች የሚያሰማው ድምፅ ነው። ሌሎቻችን እጆቻችን አጣጥፈን የምንመለከት ጊዜ ያለፈ ይመስለኛል። [ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ]

አባይን ለመንከባከብ የጎሰኛነት አገዛዝ በዲሞክራሳዊ አገዛዝ መተካት አለበት (ዶ/ር አክሎግ ቢራራ)

በአለማችን ላይ ኢትዮጵያ ፍትሀዊ የገቢ ክፍፍልን በተመለከተ ከኖርዌይ ቀጥላ ሁለተኛ ናት ;- መለስ ዜናዊ በህዝባችን ኖሮ ሲያሾፍ

በአለማችን ላይ ኢትዮጵያ ፍትሀዊ የገቢ ክፍፍልን በተመለከተ ከኖርዌይ ቀጥላ ሁለተኛ ናት ;- መለስ ዜናዊ በህዝባችን ኖሮ ሲያሾፍ

 ”እኛ ላይ የምትጮኸው ጠብ-መንጃ ስለሌለን ነው?”
ይስጥልኝ!! እንደምን ሰነበቱልኝ፡፡ ዛሬ ከካሳንቺስ ስድስት ኪሎ በቤተ-መንግስቱ አጥር ስር እያለፍን እናወራለን፡፡ እንቀጥል፡፡ ከካዛንቺስ ስድስት ኪሎ ለመሄድ የታክሲ ሰለፍ ይዣለሁ፡፡ እንደ በረሃ ዘንዶ የተጥመለመለው ሰልፍ የቤተ-መንግስቱን አጥር ታኮ ፊት በር ሊደርስ የጥቂት ምስኪን ተሰላፊዎችን ከኋላ መሆን ብቻ ይጠባበቃል፡፡ ትንሽ ክብዶ(ማካበድ) ስንጨምርበት ደግሞ ከኋላ በተሰለፈውና በቤተ-መንግስቱ ጠባቂ መካከል ያለው ርቀት አንድ መትረየስ አያሥጠምድም፡፡ አንድ ሰዓት ላይ የማልቀርበት ብርቱ ቀጠሮ 6 ኪሎ አካባቢ ይጠብቀኛል፡፡ ሳላረፍድ ለመድረስ 11 ሰዓት ካዛንቺስ ታክሲ መያዣ ደርሸ የመሰለፍ ግዴታየን መወጣት ይኖርብኛል፤ ወይም ይህን ሰልፍ ትቸ የአንድ ሰዓት የእግር ጉዞ በቤተ መንግስት አጥር ስር አንገቴን ደፍቸ ማለፍ ይጠበቅብኛል፡፡በዚህ ቤተ-መንግስት ለሚያልፍ ሰው አንገቱን ደፍቶ ማለፍ ግድ ይለዋል፡፡ ይህን ማድረግ ያልቻለን አስገድደው አንገት የሚያስደፉ ስልጡን ጠባቂዎች እንደ ግሪሳ ወፍ ወረውታል ቤተ-መንግስቱን፡፡ የሆነ ነገር ፈልገው ወይም የሚያሳክክ ነገር ቢገጥምዎት እንኳን ቀና ማለት ውጉዝ ነው፡፡ ይህን ካደረጉ ደግሞ ቁጭ በል ተነስ፤ቁም ሂድ የሚል ግልምጫ ሊከተልዎት ይችላል፡፡ አለፍ ካለና ጥበቃዎቹ እጅና እግራቸውን ማፍታታት ካስፈለጋቸው ደግሞ ጡጫ ነገርም ሊቀምሱ ይችላሉ፡፡ ለምን ብሎ ጥያቄ የለም፡፡ ምክንያቱም ይህ ቤተ-መንግስት ነው፡፡ በመሆኑም በዚህ ሽር ማለት የሚችል መንግስት እንጅ እንደ እኔ አይነት አመዳም ድሃ አይደለምና፡፡ እድለ ጠማማ ከሆንክ ደግሞ አንዱ የአፍሪካ ነፍሰ ገዳይ አምባገነን መሪ ከቦሌ አየር ማረፊያ እየመጣ ስለሆነ ጀርባህን ሰጥተህ ቁም ልትባል ትችላለህ፡፡ በደርግ ጊዜ ነው አሉ እንዲህ እንዳሁኑ ሊቀመንበሩ ሲያልፉ ፊትህን አዙረህ ቁም ይባል ነበር፡፡ ይህ ድርጊታቸው ስልችት ያላቸው ሴትዮ ‹‹ሰውየውን የሚጠብቁት ከአይን ነው ወይስ ከጥይት›› አሉ ይባላል፡፡ ስለዚህ ይህን አካባቢ ፈጥን ብሎ በታክሲ ላፍ ማለት ይበጃል፡፡
በዚህ ደዲቃዎችን ሳይሆን ሰዓታትን በሚጠይቀው ሰልፍ ላይ የተደረደሩት ምስኪን የሀገሬ ዜጎች ሰማያዊ ታክሲ ላይ ትኩረት አድርገው አይናቸውን ላይ ታች ያቅበዘብዛሉ፡፡ በዚህ ሰልፍ ላይ የሌለ የሰው አይነት የለም፡፡ ከወፍራም እስከ የኔ ቢጤ ሲንብሮ፡ከሰማይ ቅርቡ ሞጋጋ እስከ እንቅፋት የመሰለ ድንክ፡ከምሁራን እስከ መሰረተ-ትምህርት ምሩቅ ብቻ ሁሉንም ሊያስማማ ከሚችለው መመዘኛ ከድህነት ውጭ ሰልፉ የሰው ማህበራዊ ነው ማለት ይቻላል፡፡ በነገራችን ላይ እንዲህ ታክሲዎች የመስቀል ወፍ በሚሆኑበት አጋጣሚ እንደ እኔ አይነት ቀጫጫዎች ተወዳጅነታቸው ይጨምራል፡፡ ቀጫጫዎችን በአንድ ወንበር እስከ ሶስትና አራት ሰው ለመጫን ስለሚመች፡፡ በመሆኑም እርስዎ ታክሲ ይሳፈራሉ እርስዎን ሌላ ሰው ተሳፍሮዎት ይጓዛሉ፡፡ ለምን ብሎ ጥያቄ የለም ምክንያቱም ይህ ጽሀዩ መንግስታችን ያመጣው ልማት ውጤት ነውና፡፡ በፈረንጅ ሀገር ወፍራም ሰዎች ተጨማሪ ክፍያ ይጠየቃሉ ሲባል ብሰማ መንግስቴን አጥብቄ አመሰገንኩት፡፡ እንዴት ብለው ከጠየቁኝ፤እንዲህ እመልሳለሁ፡፡ ሀገሬ ፍትሀዊነት የሰፈነባት በመሆኗ ወፍራሙም ቀጫጫውም እኩል የታክሲ ታሪፍ ስለሚከፍል፡፡ ደግሞ ኢቲቪ እንዳይማኝ፡፡ ኢቲቪ ከሰማ ግን እንዲህ ነው የሚዘግበው፡፡ ሀገራችን በታክሲ ታሪፍ ፍትሃዊነት በምስራቅ አፍሪካ አንደኛ ናት፤ አክሎም የታክሲ ሰልፈኛው ፈዛዛነት ለጎረቤት ሀገራት ምርጥ ተሞክሮ ሊቀመር የሚችል ነው ሲሉ አንዳንድ የታክሲ አሽከርካሪዎች ተናግረዋል!! ማለቱ አይቀርም ኢቲቪ ነፍሴ፤ ነፍሱ ይጥፋና፡፡ ጎበዝ በስንቱ አንደኛ ሆንን ተብሎ ይዘለቃል፡፡ ሌሎቹ ሀገራ ስራ አቆሙ እንዴ?!! በአንድ ወቅት አቶ መለስ ስለ ፍትሀዊ የገቢ ክፍፍል ሲናገሩ ሀገራችን ኢትዮጵያ ከኖርዌይ ቀጥላ ሁለተኛ ናት ሲሉ ሙድ ይዘው ነበር፡፡ ከደረጃ ጋር በተያያዘ የሆነ ወቅት ላይ ሚስተር ኦባማ የአለም መሪዎችን ሰብስበው ተወያዩ ሲባል የሰማ ካድሬ መሪዎቹ በጉብዝናቸው ነው የተመረጡት ሲል አወራለት፡፡ ጓደኛየ ካድሬውን እንዲህ ጠየቀው ‹‹የመረጣው መስፈርት አንድ ከላይ አንድ ከታች ነው እንዴ››ብሎ ነበር፡፡ በታችኛው መመዘኛ የገባው ማን እንደሆነ መቸም ገምታችኋል፡፡ የእኔ ነገር የተነሳውበትን ነገር ስቸ ወዴት ተሰነቀርኩ፡፡ ወደ ቀደመ ነገሬ ልመለስና ስለ ታክሲ ሰልፌ ላውራ፤ ሰልፍ ሰልፍ ሰልፍ………….ኡፍፍፍፍፍፍ……….Image
ለምንና እስከ መቸ እንዲህ እንደምንሰለፍ ባይገባኝም፡የወገኔ ድካም ግን እጅጉን ያመኛል፡፡ ተሰላፊው የሰውነቱን ክብደት መሸከም አቅቶት እግሩ የዛለው ወገቡን ይዞ፤የባሰበት እየተቀመጠ፤የቀናው ደግሞ ከጎኑ የተሰለፈችን ኮረዳ እያሽኮረመመ ሰማያዊ ታክሲ ይጠባበቃል፡፡ ኮረዳ አሽኮርማሚው እንኳ ታክሲው ባይመጣም ግድ አይሰጠውም፡፡ በስንት ደቂቃ ልዩነት ብቅ የምትለው ታክሲ ከአስራ አምስት ሰው በላይ ጭና ላፍ ትላለች፡፡ ቀሪዎቹ ሰዎች ሰማያዊ ታክሲ መጠበቃችን እንደቀጠለ ነው፡፡ ፍቅረኛው ‹‹ሰማያዊ ልብስ ለብሸ እመጣለው ያለችው ጎረምሳ በታክሲ ይደነብራል›› እንደሚባው ሰማያዊ ነገር ባየን ቁጥር እናንጋጥጣለን፡፡ እንዲህ ወደ ታክሲው ያንጋጠጥነውን ያክል ወደ ቤተ-መንግስቱ ብናጋጥጥ መና ይወርድልን ነበር አልላችሁም መቸም፡፡ ታዲያ ቤተ-መንግስት ምን የሚወርድ ነገር አለ እንዳላችሁ ገብቶኛል፡፡ ‹‹ሆድ ይፍጀው›› አለ ሰውየው ብየ አልፈዋለው፡፡ በአሁኑ ጊዜ እኮ ስለ ቤተ-መንግስቱ የማይሆን ነገር ማሰብ አሸባሪነት ነው፡፡ ቀድማ የሄደችው ታክሲ የምትመለሰው ሾፌሩና ረዳቱ መቶ ግራም ገለምሶ ካኘኩ በኋላ ነው፡፡ ከስንት ሰዓት በኋላ እንደምንም እየተንፋቀቅን በሀይለ ስላሴ ጊዜ የተገዛች ከርካሳ ታክሲ ላይ ተጭነናል፡፡ መኪናዋ በጣም ከማርጀቷ የተነሳ ግጭት ቢደርስባት ቲታነስ ሊገድለዎት ይችላል፡፡ የብሄራዊ ሙዚየም ድክመት ነው እንጅ ታክሲዋ መገኛዋ እዛ ነበር፡፡ ለማንኛውም ጠጋ በል ከሚል የወያላ ንዝንዝ ለመዳን ስል ጋቢና መሳፈር እወዳለሁ፡፡ በእዛውም ቶሎ ለመድረስ ጋቢና መቀመጥ መፍትሄ ነው፡፡ ይህ ደግሞ በታክሲ ፈልፍ ያባከንኩትን ጊዜ ያካክስልኛል ብል በአለም የመጀመሪያው ውሸታም አልሆንም፡፡
ሰው እንደ ቲማቲም ግጥግጥ ብሎ ተጭኗል…….ተሳፋሪዎች ጥቅጥቅ ብለው እንደገቡ ሴታ ሴት መሳዩ ሾፌር ገብቶ የመኪናውን ሞተር ቆሰቆሰው፡፡ ሞተሩ ተረክ ብሎ ተነሳ፡፡ በመቀጠል የተወዳጇ አስቴር አወቀ ተስረቅራቂ ድምጽ ከእስፒከሩ ወደ ጆሯችን ፈሰሰ፡፡ ‹‹ወይ ኑሮ ወይ ኑሮ›› ትላለች አስቱ የዛን ዘመን ኑሮ ዳገት ለመተረክ፡፡ የተዘፈነበትን ዘመን ሳይሆን ዛሬን የሚሰብከው የአስቴር ዘፈን ኑሮ እንዴት ከባድ እንደሆነ ለማስረዳ ያጣጥራል፡፡ ዘፈኑ በዚህ ዘመን ተዘፍኖ ቢሆን ምን ሊባል ኑሯል፡፡ ይህ ዘፈን ሲዘፈን የአንድ ኩንታል ጤፍ ዋጋ በአሁኑ የአንድ ምግብ ዋጋ ጋር እኩል ነበር፡፡ አስቱ አሁን ሪሚክስ አድርጋ ብትዘፍነው እንደ ብሄራዊ መዝሙር ሁሉም ሰው ተቀባብሎ ይጫወተው ነበር፡፡በዚህ በሀል አንዱ ተሰፋሪ በኑሮ ይማረር በምን እሱ ያውቃል፤ከሙዚቃው ድምጽ በላይ 11.2% ጮክ ብሎ ሙዚቃውን ቀንሰው ሲል ደነፋ፡፡ እንደ ተንቤን ኮረዳ ሹርባ የተሰራው ሴታሴት ሾፌር ድንገት ወንዳወንድ ሆኖ አልቀንሰውም ሲል መለሰለት፡፡ ቀጠል አድርጎም ተሳፋሪው ላይ የትችት ማዕበል አወረደበት፡፡‹‹ታክሲ ውስጥ ብቻ ነው መብትህ ትዝ የሚልህ?››ከሁለት ሰዓት በላይ ተሰልፈህ ስትቆይ ለምን ብለህ አልጠየቅክም? ወይስ አሁን ነው ሰው መሆንህ የገባህ? በሚሉ ሞጋች ጥያቄዎች ያፋጥጠው ጀመር፡፡ ሁሉም ተሳፋሪ በሾፌሩ መልስ በመገረም ጸጥ አለ፡፡ አሁንም ሾፌሩ መናገሩን ቀጥሎ ‹‹እኛ ላይ የምትጮኸው ጠብ-መንጃ ስለሌለን ነው›› ሲለው የኮረኮሩኝ ያክል አሳቀኝ፡፡ ሌላው ተሳፋሪም አብሮ ሳቀ፡፡ ሰውየውም ሂሱን ውጦ ዝም አለ፡፡ ‹‹ጠብ መንጃ ስለሌለን›› ድንቅ አባባል፡፡ ተናጋሪው ሰውየ ድንገት የተቃዋሚዎች ስብሰባ እንደታደመ ካድሬ ቅስሙ ተሰብሮ ጸጥ አለ፡፡ ወደ ውስጤ አሰብኩ የሹፌሩ ነገር ትክክል ነበር፡፡ ከሁለት ሰዓታት በላይ ታግሶ መሰለፍ የቻለ ሰው እንዴት የሙዚቃ ድምጽ በዛ ብሎ ለመቃወም ወኔ አገኘ፡፡ ያውም ለስለስ ብሎ የተከፈተን ሙዚቃ ካቀነስክ በሚል ጥያቄ፡፡ በነገራችን ላይ ከመጠን በላይ የሚለቀቁ ሙዚቃዎች አግባብ ናቸው የሚል መከራከሪያ የለኝም፡፡
ታክሲዋን ቀና ብየ አየኋት፡ጥቅሶች ተንጠልጥለዋ፡፡ ዙሪያ ገባዋ በአብዮተኛ ጥቅሶች ተሞልታለች ያች ከርካሳ ታክሲ፡፡ ትኩረቴን የሳበችኝ ግን ‹‹መብትህን ከታክሲ ስትወርድም ጠይቅ!!›› የምትለዋ ነች፡፡ ለሁለተኛ ጊዜ ሾፌሩን አደነቅኩት፡፡ ሳትፈራ ጠይቅ ነው ያለው ሾፌሩ፡፡ የጥበብ መጀመሪያው መጠየቅ ነው!! እንዲል የእኔ ፍልስፍና የመጨረሻው ምዕራፍ፡፡ ትክክል መስሎ ያልተሰማንን ነገር መጠየቅ፤ያላመንበትን ላለማድረግ እንቢ ማለትን መለማመድ ይጠበቅብናል፡፡ እኛ ኢትዮጵያዊያን ስንባል ትልቁ ችግራችን ክፉ ቀንን ታግሎ ከማሸነፍ ይልቅ ችግሩን መለማመድ ይቀለናል፡፡ ልመደው ሆዴ የዘወት እንጉርጎሯችን ነው፡፡ ‹‹ክፉ ቀንን እና ቅዝምዝምን ጎንበስ ብሎ ማሳለፍ ነው›› ስንል እንተርታለን፡፡ ‹‹ቀን ሲያልፍ ተናገር ወንዝ ሲጎድል ተሻገር›› እንላለን፡፡ በአባቶቻችን ተረት የምንኖር በተረት እንኳን እራሳችንን ያልቻልን ምስኪኖች፡፡ ‹‹ቻለው ሆዴ ልመደው በዘዴ››ን በአደባባይ የምዘፍን………
የተንዘላዘለውን ሰልፍ ለማስቀረት ከምንዘይደው ይልቅ የምንለምድበትን ዘዴ እንፈጥራለን፡፡ ኑሮ ማለት ሰልፍ እስኪመስለን ድረስ ለዳቦ እንሰለፋለን፡ለታክሲ ሰልፍ፡ሲያስለቅሰን ለኖረ ሰው የሀዘን ሰልፍ፡ለሰልፋችን መንስኤ የሆነን አምባገነን ለመቅበር ሰልፍ፡በአጠቃላይ ኑኗችን ሰልፍ የሆንን ድንጉጦች….!! በኢትዮጵያ ሰማይ ስር ከእድገት በህብረት ዘመቻው ሰልፍ ቀጥሎ ረጅሙ ሰልፍ የታክሲ ሰልፍ ሳይሆን አይቀርም፡፡ የዚህ ሁሉ ሰልፋችን መንስዔ የሆነውን መንግስት እንፈረዋለን፡፡ ከፍርሀታችን የተነሳም መንግስትን ለማማረር እንኳ በራችን በደንብ መዘጋቱን እርግጠኛ የምንሆን ስንቶቻቻን ነን?፡፡ እንዚህን ሰልፎች አንድ ቀን አንዱ ወፈፌ መፎክር ያስያዛቸው እለት ምን ሊሆን እንደሚችል መገመቱ ከባድ አይሆንም፡፡ ‹‹መንግስት ባቡሩ ሲያልቅ ችግሩ ይቀረፋል እስከዚያው ድረስ ባቡሩን መስላችሁ ተሰለፉ›› እያለ ጥሩምባውን ይነፋል፡፡ ድሃ በህልሙ ቅቤ ባይበላ ኖሮ እከክ ይበጣጥሰው ነበር እንዳሉት አይነት ነው፡፡እኔ የምጠቀመው የስድስት ኪሎ ታክሲ ስለሆነ ችግሬ አይቀረፍምና ዝም አልልም፡፡ ወይም እንደተባለው ተስፋ ማድረግ ይቻላል፡፡ ለነገሩ ዝም ባንልስ ምን እናመጣለን፡፡ እኛ ጠብ-ምጃ የለን ማን ይፈራናል፡፡ ከታክሲው በሰላም ወርጃለው፤የቀጠርኩት ወዳጀም ከፊት ለፊቴ ይታየኛል፡፡ የሾፌሩ ድምጽ ግን አሁንም ይከተለኛል፡፡ ‹‹እኛ ጠብ-መንጃ ስለሌለን ነው የምትጮኸው››?!! ትልቅ አባባል!!

ጋዜጠኛ አበበ ገላው የጸረ- ሽብር አዋጅ እየተባለ የወያኔ የንጹሀን ዜጎች ማጥቂያ መሳሪያ ውስጥ የሙሉ ፈቃደኝነት ተዋናይ ሆኖ ይሰራ በነበረው ዓቃቤ ህግ ቴዎድሮስ ባህሩ ላይ ክስ መሰረተ

ጋዜጠኛ አበበ ገላው የጸረ- ሽብር አዋጅ እየተባለ የወያኔ የንጹሀን ዜጎች ማጥቂያ መሳሪያ ውስጥ የሙሉ ፈቃደኝነት ተዋናይ ሆኖ ይሰራ በነበረው ዓቃቤ ህግ ቴዎድሮስ ባህሩ ላይ ክስ መሰረተ

በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ወንጀል ፍፃሜመሪ ተዋንያን ሆነው ከቆዩ በኋላ በመሰደድ በአሜሪካ እራሳቸውን
ደብቀው በተቀመጡ የሰብአዊ መብት ደፍጣጮች ላይ የዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ የፍትህ መምሪያ
ጥቆማ እንዲቀርብለት ኢትዮጵያውያንን/ትን በማበረታታት ላይ ይገኛል፡፡
images
እነዚህ በሰው ልጆች ላይ ወንጀልን የፈጸሙ ጨካኞች በሰው አገር ሄደው ተደብቀዋል፡፡ እነዚህ ወንጀለኞች በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ በበማታለል  ገብተው ለ30 ዓመታት ተደብቀዋል፡፡ እነዚህ በሰው ደም የተዘፈቁ ወንጀለኞች በቀላሉ ሊያዙ በሚችሉበት አገር በመሄድ ለድፍን ሶስት ዓመታት የተደበቁም አሉ ፡፡
እነዚህ የሰብአዊ መብት ደፍጣጭ ወንጀለኞች ከኒዮርክ እስከ ሎስአንጀለስ ባሉ ታላላቅ ከተሞች እራሳቸውን ደብቀው ሲንቀሳቀሱ ቆይተዋል፡፡ እነዚህ የፉኝት ዘሮች ማንም አይነካንም በሚል የእብሪት ስሜት ህዝብ በሚሰበሰብባቸው የአደባባይ ቦታዎች እና በእምነት ተቋማት ሳይቀር ደረታቸውን ገልብጠው ይንፈላሰሳሉ፡፡ በየቡና ቤቶች እና ምግብ ቤቶች ሲወጡ ሲገቡ ይውላሉ፡፡ በጎዳናና በመንደር መንገድ ላይ ይንፏቀቃሉ፡፡ የተማሩም አሉባቸው ያልተማሩም አሉባቸው፡፡ በስልጣን ላይ በነበሩባቸው ጊዚያት የዘረፏቸውን ገንዘቦች በውጭ ባንኮች አጭቀዋል፡፡ በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ የንግድ ተቋማትን በማንቀሳቀስ ንብረት አፍርተዋል፡፡ ሌሎቹም  ኑሯቸውን ለመምራት እና ዓላማዎቻቸውን ለማሳካት የአገልግሎት ሰራተኞች ሆነው ህይወትን በችግር መግፋት ላይ ይገኛሉ፡፡ ከንጹሀን የግፍ ሰለባዎች ጋር የሞት ዋስትና ተፈራርመዋል፡፡ ንጹሀን ዜጎችን ጨፍጭፈዋል፣ አስጨፍጭፈዋል፣ ረሽነዋል፣ አስረሽነዋል፣ ገድለዋል፣ አስገድለዋል፣ ፈጅተዋል፣ አስፈጅተዋል፡፡
በምርመራ ላለመያዝ የሀሰት ስሞችን በመቀያየር ማንነታቸውን በመደበቅ ሲንገዋለሉ እና ሲንከላወሱ ይውላሉ፡፡ ሲገርፏቸው እና ሲያሰቃዩአቸው በነበሩት የወንጀል ሰለባዎቻቸው እና መብቶቻቸውን በተደፈጠጡት ወገኖች በውል ይታወቃሉ፣ ሆኖም ግን እነዚህ የግፍ ሰለባዎች እነዚህን ጨካኝ አረመኔ ወንጀለኞች ለዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ የፍትህ አካላት በምን ዓይነት መንገድ ለህግ እንደሚያቀርቧቸው አያውቁም፡፡ የግፍ ሰለባዎቹ እነዚህን ሲያሰቃዩአቸው የነበሩትን ወንጀለኞች በየቀኑ ባዩ ቁጥር የቅዥት ህይወትን በመምራት ላይ ሲሆኑ በሌላ በኩል ደግሞ ግድያ፣ ማሰቃየት፣ እና ሌሎች በሰው ልጆች ላይ ወንጀል የፈጸሙ ግፈኞች በእነርሱ የእውቀት ደረጃ  ምንም የሚመጣብን ነገር የለም በሚል ትዕቢት በመታበይ በሰላም እና ደህንነታቸው ተጠብቆ እንደሚኖሩ እምነት አድርገዋል፡፡
እነዚህ ግፈኛ አረመኔዎች የሰው ልጆችን ሰብአዊ መብቶች የደፈጠጡ እና በአሁኑ ጊዜ በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ እራሳቸውን ደብቀው የሚገኙ የቀድሞው የኢትዮጵያ የደርግ ወታደራዊ አምባገነን መንግስት ከፍተኛ እና ዝቅተኛ ባለስልጣናት ናቸው፡፡
እነዚህ ግፈኛ አረመኔዎች የሰው ልጆችን ሰብአዊ መብቶች የደፈጠጡ እና በአሁኑ ጊዜ በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ እራሳቸውን ደብቀው የሚገኙ የህዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ (ህወሐት) እና እራሱ ቀፍቅፎ የፈጠረው የይስሙላው እራሱን “የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሚክራሲያዊ ግንባር” እያለ የሚጠራው ቡድን ከፍተኛ እና ዝቅተኛ ባለስልጣናት ናቸው፡፡
እነዚህ የሰብአዊ መብት ደፍጣጮች በለመደው አጭበርባሪ አንደበታቸው የአሜሪካንን የጥገኝነት እና ዜግነት መስሪያ ቤት ተቋም ስርዓትን በማታለል የአሜሪካንን የኗሪነት ወይም የዜግነት ፈቃድ ያገኙ ናቸው፡፡
እነዚህ ወንጀለኞች የገዳይ እና አስገዳይነት ወንጀላቸው ተረስቶ ምንም ነገር እንደማያመጣባቸው በማሰብ በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ በምቾት እና በተድላ መኖር እንደሚችሉ እምነት አላቸው፡፡
እነዚህግፈኞችለአሜሪካፍርድቤቶችለፍትህለፍርድ  መቅረብአለባቸው!
እነዚህ በአሜሪካ አገር እራሳቸውን ደብቀው የሚገኙ  በሰው ልጆች ላይ ወንጀልን የፈጸሙ የኢትዮጵያ ግፈኞች አንዳንድ ጊዜ ወንጀል ከፈጸሙባቸው የግፍ ሰለባዎቻቸው ጋር በአጋጣሚ ይገናኛሉ፡፡ እ.ኤ.አ ሜይ 2011 ከፈለኝ ዓለሙ ወርቁ (ተለዋዋጭ ስም የሚጠቀም ፣ ሀብታብ በርሄ ተማኑ፣ “ቱፋ“፣ ከፈለኝ ዓለሙ) የተባለው ጨፍጫፊ ወንጀለኛ ኢትዮጵያ በነበረበት ወቅት ሲያሰቃያቸው ከነበሩት የግፍ ሰለባዎች መካከል ከአንደኛው ጋር ዴንቨር ኮሎራዶ ከተማ ፊት ለፊት ተገናኙ፡፡ ከፈለኝ ወርቁ እ.ኤ.አ በጁላይ 2004  ሀብታብ በርሄ  ተማኑ በሚል የሀሰት መታወቂያ በመጠቀም ነው ስደተኛ በመምሰል ወደ አሜሪካ የገባው፡፡ እ.ኤ.አ በ1970ዎቹ መጨረሻ አካባቢ እራሱን “ደርግ“ እያለ የሚጠራ ጨካኝ አረመኔ ወታደራዊ አምባገነን መንግስት በኢትዮጵያ ከህግ አግባብ ውጭ ንጹሀን ዜጎችን የሚገድል እና በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎችን የሚያሰቃይ “ቀይ ሽብር” የተባለ ዘመቻ አወጀ፡፡ በዚያን ጊዜ ከፈለኝ ዓለሙ ወርቁ  የእስር ቤት የጥበቃ አባል ነበር፡፡ እ.ኤ.አ  በ1978 ሳሙኤል ከተማ የተባሉ የፖለቲካ እስረኛ አብረዋቸው የነበሩትን እስረኞች ይህ ወርቁ የተባለ ጨፍጫፊ ሲያሰቃይ እና ሲገድል የነበረ መሆኑን የምስክርነት ቃላቸውን ሰጥተዋል፡፡ እ.ኤ.አ በ1977 አበበች ደምሴ የምትባል የ16 ዓመት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ የነበረች እስረኛ “ወርቁ እየተኮሰ ሰዎች ገና አካለ መጠን ያልደረሰ ልጅን ጨምሮ ሲገድል አይቻለሁ“ የሚል የምስክርነት ቃላቸውን ሰጥተዋል፡፡ ወርቁ  “በወለሉ ላይ የፈሰሰውን የሟቾቹን ደም በተገኘው ሁሉ በምላሳችንም ጭምር እንድናጸዳው“ ለሌሎቻችን እስረኞች ትዕዛዝ ሰጥቷል ብለዋል፡፡ ወርቁ በአበበች ጭንቅላት ላይም ኤኬ – 47 አውቶማቲክ ጠብመንጃ አነጣጥሮ የነበረ ቢሆንም በእግዚአብሔር ታምር ህይወታቸው የተረፈ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
እንደ ፍርደ ቤቶች ዘገባ ከሆነ እ.ኤ.አ በ2013 ወርቁ  በህገወጥ መልክ ዜግነትን በመግዛት ወይም በማግኘት፣ ማንነትን በመደበቅ ወንጀል፣ በማጭበርበር እና ህገወጥ ቪዛ በመውሰድ እና በመጠቀም፣ እንዲሁም ሌሎች የተጭበረበሩ ሰነዶችን በማቅረብ የሚሉ የተለያዩ ክሶች ቀርበውበታል፡፡ በዩናይትድ ስቴትስ የወረዳ ፍርድ በ5 ቀናት የፍርድ ቀጠሮ ሂደት እ.ኤ.አ ሜይ 23/2014 በዋለው ችሎት ወርቁ በሁሉም ክሶችጥፋተኛ ሆኖ በመገኘቱ 22 ዓመታት እስር እንዲቀጣ ተበይኖበታል፡፡ በአጠቃላይ  ከዜግነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ መልኩ ለሚሰሩ ወንጀሎች በፌዴራል እስር ቤት ከ18 ወራት በላይ የእስራት ብይን አይሰጥም፡፡ ሆኖም ግን ብይኑን የሰጡት ዳኛ የዩናይትድ ስቴትስ ፌደራል  ዳኛ ጆን. ኤል. ካኔ የወርቁ የጥፋተኝነት ወንጀል በጣም አስደንጋጭ እና ከፍተኛ ነው ብለዋል፡፡ ዳኛ ካኔ እንዲህ በማለት ገለጻ አድርገዋል፣ “ይህችአሜሪካ አገር የሰብአዊ መብት ደፍጣጮች መጠለያ ዋሻ የመሆን አደጋ ጋር በተያያዘ መልኩ ከፍተኛው የእስር ብይን መሰጠቱ ተገቢ ነው“ ብለዋል፡፡
ከፈለኝ ዓለሙ ወርቁ  የፍርድ ሂደት ጉዳይ ይዘውት የነበሩት የዩናይትድ ስቴትስ ፌዴራል  ጠበቃ ጆን ዋልሽ እንዲህ በማለት አውጀዋል፣ “የእኛ የፍትህ ስርዓት በአንድ ወቅት አሸባሪው ወንጀለኛ ተከላካይ  ሲያሸብረው ከነበረው ስደተኛ ማህበረሰብ ላይ በተሳካ ሁኔታ እንዲወገድ አድርጓል፣ እናም ይህንን በማድረግ የእኛን ህጎች ብቻ አይደለም ከጥፈተኝነት ነጻ ያደረግነው ሆኖም ግን እዚህ እኛ አገር ውስጥ እየኖሩ ያሉትን የተከላካዩን የግፍ ሰለባዎች መብት ማስከበር ጭምር እንጅ፡፡“ በአሁኑ ጊዜ ፍትህ ተረጋግጧል/ሰፍኗል፡፡ የወንጀሉ ተከላካይ የሆነው ከፈለኝ ዓለሙ ወርቁ  ለሰራው ወንጀል ከፍተኛ የሆነውን የእስር ብይን በመወሰን “ዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ የኗሪነት እና የጥገኝነት ህጓን በማጭበርበር ከለላ ለማግኘት ከውጭ ሲገድሉ እና ሲያሰቃዩ ቆይተው ወደ አሜሪካ ለሚመጡት ወንጀለኞች በሰላም ለመኖር መደበቂያ ዋሻ አትሆንም” በማለት ዳኛ ጆን ካኔ ጠንካራ የሆነ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ባለፈው ሳምንት በስደት በአሜሪካ አገር የሚኖረው የኢትዮጵያ ታዋቂው የምርመራ ጋዜጠኛ አበበ ገላው አንድ ቴዎድሮስ ባህሩ የሚባል “የኢትዮጵያ ሰይጣናዊ አቃቤ ህግ የነበረ“ (አሜሪካ ሊታይ በሚችል ቦታ ላይ እራሱን ደብቆ) አግኝቷል፡፡ ቴዎድሮስ ባህሩ ሲልቨር ስፕሪንግ ሜሪላንድ   በሚባል ቦታ ኗሪ የሆነውን  “በሰላማዊ አመጸኞች፣ በነጻው ፕሬስ ጋዜጠኞች እና በተቃዋሚ የፖለቲካ አባላት ላይ የጸረ- ሽብር አዋጅ እየተባለ የሚጠራውን የንጹሀን ዜጎች ማጥቂያ መሳሪያ በማድረግ ፍትሀዊ ያልሆነ እና ከህግ አግባብ ውጭ የዘፈቀደ እስራት ላይ የሙሉ ፈቃደኝነት ተዋናይ ሆኖ በመስራት “ በሚል ክስ አበበ ገላው መስርቶበታል፡፡ እንደ አበበ ገለጻ ከሆነ ባህሩ “ወንጀላቸው የህወሐትን ሙስና እና አምባገነናዊ አገዛዝ መቃወማቸው ብቻ በሆኑት ንጹሀን ዜጎች ላይ ለቁጥር የሚያዳግቱ የፍብረካ የአገር ክህደት እና የሽብር ወንጀል ክሶችን በመዘርዘር ዜጎች ያለስራቸው በሀሰት አንዲሰቃዩ እና ስብዕናቸውም እንዲገፈፍ በማድረግ ታላቅ ወንጀል ሰርቷል የሚል ነው፡፡“
አበበ ውንጀላውን እንዲህ በማለት አቅርቦታል፣ “ቴዎድሮስ ባህሩ ከህወሐት (በኢትዮጵያ የገዥው አካል ፓርቲ) ዓቃብያነ ህጎች መካከል አንዱ ሲሆን በፖለቲካ እስረኞች ላይ ማለትም በእነ እስክንድር ነጋ፣ አንዷለም አራጌ፣ ናትናኤል መኮንን፣ ርዕዮት ዓለሙ፣ ውብሸት ታዬ፣ በቀለ ገርባ፣ ኦልባና ሌሊሳ፣ በሙስሊሙ ማህበረሰብ መሪዎች ላይ እና ጆሀን ፔርሰን እና ማርቲን ሽብዬ በተባሉ ሁለት የስዊድን ጋዜጠኞች ላይ የሽብር ክሶችን እንዲፈበርክ ሰልጥኖ እና ተቀጥሮ በወሰደው ስልጠና መሰረት ሲያስፈጽም የቆየ“ ተጠርጣሪ ነው የሚል ነው፡፡ አበበ በመቀጠልም “ባህሩ የዩናይትድ ስቴትስ ዜግነት ያገኙትን እና ሌሎችንም ንጹሀን ዜጎች ማለትም ኦባንግ ሜቶን፣ ኒያሚን ዘለቀ፣ ዶ/ር ብርሀኑ ነጋ፣ ኤፍሬም ማዴቦ፣ ፋሲል የኔዓለም፣ መስፍን ነጋሽ እና አብይ ተክለማርያምን በሽብርተኝነት ክስ እንዲመሰረትባቸው አድርጓል“ ብሏል፡፡
በኤሌክትሮኒክ በተደረገ ግንኙነት ባህሩ ለአበበ እንዲህ የሚል መልዕክት አስተላልፏል፣ በሀሰት የተፈረከውን የእስክንድር ነጋን እና የሌሎችን ከላይ የተጠቀሱትን ተከላካዮች ሳቀርብ “ስራዬ ትዕዛዞችን ብቻ መቀበል ነበር“፡፡ በሚያስገርም ሁኔታ ቴዎድሮስ ባህሩ የናዚ የሰብአዊ መብት ደፍጣጭ ወንጀለኞች “በኑርምበርጉ የጦር ፍርድ ቤት” ቀርበው በተጠየቁበት ጊዜ ያነሱትን መከላከያ ሀሳብ እንዳለ ደግሞታል፡፡ በዚያን ወቅት አዶልፍ ኤክማን የተባለው ወንጀለኛ በጦር ፍርድ ቤቱ የፍርድ ሂደት እየተካሄደ ለጥያቄ በቀረበበት ጊዜ እንዲህ የሚል የምስክርነት ቃል ሰጥቶ ነበር፣ “እራሴን ለስልጣን ስራዎቼ ለቢሮዬ ቃልኪዳን ታማኝ ሆኘ እራሴን ማስገዛቴ እና ታዛዥ ሆኘ በማስፈጸሜ ጥፋተኛ ነኝ፡፡ አይሁዶችን ሆን ብዬ በማጥቃት እና በስሜታዊነት እንዲገደሉ አላደረግሁም፡፡ ያንን ያደረገው መንግስት ነው፡፡“ ከዚህ ጋር በተመሳሰለ መልኩ ቴዎድሮስ ባህሩም ለስልጣን ስራው ሲል ንጹሀን ዜጎችን አልነካሁም ነው የሚለው፡፡ትእዛዝ ብቻ ነው የተቀበልኩት ::  ለዚህ በሸፍጥ ለተሞላው የወንበዴ ቡድን ታማኝ ሎሌ እና አገልጋይ በመሆን ለሰራቸው ጥፋቶች ሁሉ ኃላፊነት የለኝም ነው የሚለው፡፡ እስክንድር ነጋን፣ ርዕዮት ዓለሙን፣ ውብሸት ታዬን ወይም ሌሎች በደርዘን የሚቆጠሩ ንጹሀን ዜጎችን “ሆን ብሎ እና በስሜታዊነት” አላጠቃሁም፣ ያንን የፈጸመው መንግስት ነው ይላል ቴዎድሮስ ባህሩ ፡፡
ሰርካለም ፋሲል በቴዎድሮስ ባህሩ ላይ የመሰረተቻቸው ክሶች፣
የህወሐት ገዥ አካል እርሷን እና ባለቤቷን እስክንድር ነጋን ወደ እስር ቤት እስከወረወረበት ጊዜ ድረስ በኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ ሴት ጋዜጠኛ እና አሳታሚ ሆና ስትሰራ በቆየችው ሰርካለም ፋሲል በቴዎድሮስ ባህሩ ላይ በጣም ጠንካራና ማስረጃ የሞላው ክስ አቅረባለች፡፡ ሁለቱም ሰርካለም እና እስክንድር (በአሁኑ ጊዜ በሀሰት የሸፍጥ ክስ ተመስርቶበት የ18 ዓመታት እስራት ተበይኖበት ከመሀል ከተማ በጥቂት ኪሎ ሜትሮች ርቀት ላይ በሚገኘው በታዋቂው የ “መለስ ዜናዊ የቃሊ እስር ቤት”በመማቀቅ ላይ ያለው) በዘመናዊ የአፍሪካ የነጻ ጋዜጠኞች ታሪክ ታይቶ በማይታወቅ መልኩ በገዥው አካል ጥቃት የተፈጸመባቸው እና ከፍተኛ የሆነ ዓለም አቀፋዊ አድናቆትን ያገኙ ሰላማዊ ጋዜጠኞች እስክንድርና ሰርካለም ናቸው፡፡ ባለፉት ሶስት ዓመታት ውሰጥ እስክንድር እያንዳንዱን ታዋቂ እና ታላላቅ ዓለም አቀፋዊ የፕሬስ ሽልማቶች  አሸናፊ ነበር ::  ከሁለት ሳምንታት በፊት በተወካዩ አማካይነት የተቀበለውን የ2014 ወርቃማ የብዕር የነጻነት ሽልማት ጨምሮ በዓለም ታዋቂና ተወዳጅ ተሸላሚ ሆኗል፡፡ ሰርካለምም እንደዚሁ “ዓለም አቀፍ የሴቶች ሜዲያ ፋውንዴሽን” ከተባለው ዓለም አቀፍ የፕሬስ ድርጅት አደጋ ተደቅኖ ባለበት ሁኔታ የተለዬ ጀግንነትን ለሚያሳዩ ጋዜጠኞች ”ለደፋር ጋዜጠኝነት ሽልማት“ የሚለውን ጨምሮ በርካታ ዓለም አቀፍ የፕሬስ ሽልማቶችን አግኝታለች፡፡
በተቀዳ የድምጽ/ኦዲዮ ቃለ መጠይቅ ሰርካለም ቴዎድሮስ ባህሩ በቀላሉ “ትዕዛዝን ብቻ በመቀበል” የሰራ አይደለም፡፡ ይልቁንም ከፍርድ ቤቶች ውጭ ወደ እስር ቤት እንዲገባ እና እንዲወጣ ትዕዛዝ ከሚሰጡት ሰዎች አንዱ ነበር ብላለች፡፡ ሰርካለም በተጨባጭ እንዳስቀመጠችው ባህሩ ባለቤቷን የገዥውን አካል ትዕዛዝ ተቀብሎ ከመተግበርም ባሻገር “ሆን ብሎ እና ስሜታዊነት በተሞላበት ሁኔታ” ሲያሰቃየው እንደደነበረ ገልጻለች፡፡ እንደ ሰርካለም አባባል ከሆነ ባህሩ ቁጡ፣ ጨካኝ፣ ችግር ፈጣሪ፣ ምህረት የለሽ እና ሩህሩህነት የማይሰማው አረመኔ አቃቤ ህግ ነበር ብላለች፡፡ እንደ ባለሙያ ዓቃቤ ህግ የሚገባውን ህጋዊ ስርዓት ተከትሎ  የሚሰራ ሳይሆን እንደ ፖለቲካ አቃቤ ህግ ተከላካዮችን ያድን ነበር፡፡ ባህሩ ተከላካዮችን አሳንሶ ለማሳየት በፍርድ ቤቱ ችሎት ፊት ሁሉንም አጋጣሚዎች ሁሉ ያደርግ ነበር፡፡ ተከላካዮች ምንም ዓይነት ወንጀል ያልሰሩ ነጻ መሆናቸውን ሊያስረዱ የሚችሉ ሰነዶችን እና ምስክሮችን በሚያቀርቡበት ጊዜ ሁሉ እነዚህን በሚያስተባብል መልኩ ተቃውሞዎችን እያቀረበ ይከላከል ነበር፡፡ ተከላካዮች ፍትሀዊ ብይን እንዳያገኙ እና ማለቂያ በሌለው ረዥም ቀጠሮ እየተመላለሱ እንዲጉላሉ በማሰብ እንዲሁም የፍርድ ሂደቱን ስርዓት በማጣመም ከፍትህ አካላት የአሰራር መርህ ውጭ በሆነ መልኩ ፍትህን ሲያዛበ ነበር፡፡ የጥፋተኝነት ውሳኔ ለማሰጠት በማሰብ የተፈበረኩ እና የሀሰት ማስረጃዎችን ያቀርብ ነበር ብላለች፡፡
ሰርካለም በተለየ መልኩ ቴዎድሮስ ባህሩ በእራሱ አቅም እና እንደ መንግስት ዓቃቤ ህግ እያወቀ ሆን ብሎ እና የያዘውን ስልጣን ለእኩይ ተግባር በማዋል በእርሷና በባሌቤቷ የክስ ሂደት ላይ የህግ የበላይነትን ሲያጣምም ቆይቷል በማለት ውንጀላ አቅርባበታለች፡፡ እ.ኤ.አ በ2011 ባህሩ በባለቤቷ ላይ መሰረተ ቢስ ክስ በመመስረት፣ የሀሰት ማስረጃ እና የሀሰት ምስክር በማቅረብ እውነታውን እያወቀ ሆን ብሎ ሲያጣምም ነበር በማለት ወንጅላዋለች፡፡ ሰርካለም ውንጀላዋን በመቀጠል ባህሩ እስክንድርን የግንቦት ሰባት ድርጅት አመራራ በመሆን ወጣቶችን እየመለመለ ለሽብር ጥቃት ሲዳርግ ነበር ብላለች፡፡ ባህሩ ይህንን ውንጀላ ለማስተባበል የሚያስችል ምንም ዓይነት ማስረጃ ለማቅረብ አልቻለም፡፡ ሆኖም ግን  የሸፍጥ ስራውን ለማከናወን ከዳኞች ጋር የሸፍጥ ዱለታ በማካሄድ ጥፋተኛ እንዲባል አስደርጓል፡፡ ሰርካለም ባህሩ እና ብርሀኑ ወንድምአገኝ የተባሉ ሁለት ዓቃብያነ ህጎች በግል የቤተሰቦቿን ንብረቶች፣ ቤቶቻቸውን፣ መኪኖቻቸውን እና ሌሎችን የግል መጠቀሚያ ቁሳቁሶችን ጨምሮ ከህግ አግባብ ውጭ እንዲነጠቁ በማድረጉ ሂደት ላይ ተባባሪ ነበሩ በማለት ውንጀላ አቅርባባቸዋለች፡፡ ባህሩ እያወቀ ስልጣኑን ከህግ አግባብ ውጭ በመጠቀም ሆን ብሎ እና ሌሎችን የኢትዮጵያን የነጻውን ፕሬስ ጋዜጠኞች ለማጥቃት እንደ ሰርካለም አባባል ዓለም አቀፍ የፕሬስ አሸናፊ ተሸላሚ የሆኑትን እነ ርዕዮት ዓለሙ፣ ውብሸት ታዬ እና ሌሎችም ፍትሀዊ ዳኝነት እንዳያገኙ በማድረግ ደባ ፈጽሟል ብላለች፡፡
ሰርካለም በቴዎድሮስ ባህሩ ላይ ያቀረበችው ውንጀላ በተለይም የህግ የበላይነትን ከማስጠበቅ አኳያ እና የመንግስት ዓቃብያነ ህጎች ንጹሀን ዜጎች የሰብአዊ መብት ደፍጣጮች ሰለባ እንዳይሆኑ በመከላከል ሂደት ላይ የሚጫወቱትን ቁልፍ ሚና በሚመለከት በርካታ የህግ ጥያቄዎች እንዲነሱ አድርገዋል፡፡ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ህግ ዓቃብያነ ህጎች የሰብአዊ መብት ጥበቃ ንቁ ተከላካይ መሆን እንዳለባቸው እና የአገር እና ዓለም አቀፍ ህጎች ታማኝነት እና የሰብአዊ መብት መርሆዎች በከፍተኛ ደረጃ መጠበቅ እንዳለባቸው ይጠይቃል፡፡ ዓቃብያነ ህጎች ለፍትሀዊ ዳኝነት ሂደት እና ለፖለቲካ ዓላማ ሲባል ኃላፊነቶቻቸውን በአግባቡ ሳይወጡ የሚቀሩ ቢሆን የህግ የበላይነት መርሆዎችን ብቻ አይደለም እየጣሱ ያሉት፣ ሆኖም ግን ቆመንለታል የሚሉትን የፍትህን ጠቅላላ መጨንገፍ የሚያመላክት ስለሆነ የእነርሱ መኖር በእጅጉ አስፈላጊ ነገር ነው፡፡
ሁለቱም ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ድንጋጌ እና ዓለም አቀፍ የሲቪል እና የፖለቲካ መብቶች ስምምነቶች/ሲፖመስ (ዩናይትድ ስቴትስ ሲፖመስን በኢትዮጵያ ህገመንግስት አንቀጽ 13(1)) ላይ የተቀመጠውን “እያንዳንዱ ሰው በነጻ እና ገለልተኛ በሆነ የፍትህ አካል ችሎት ፍትህን የማግኘት እና የመደመጥ መብት እንዳለው እና ማንኛውም በግለሰቦች ላይ የሚመሰረትን የወንጀል ክስ ለመከላክል መብት እንዳለው የሚደነግገውን እና እ.ኤ.አ በ1992 ያጸደቀችውን፣(ሰፖመስ በአንቀጽ 14፡ የአፍሪካ ቻርተር ሰዎች እና በህዝቦች መብቶች (አቻሰህመ) ከአንቀጽ 6-8 የተዘረዘሩትን መመልከት ይቻላል)፡፡ የሮማ ዓለም አቀፍ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት (አይሲሲ) የወንጀለኞች ፍትህ የማግኘት መብት መርሆዎችን በግልጽ ያስቀምጣል (ከአንቀጽ 22-33) እና የፍትሀዊ ዳኝነት (ከአንቀጽ 62 – 67) በግልጽ ተመልክቷል፡፡ ለሰብአዊ መብት ድፍጠጣ ሰላባዎች ካሳ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ህግ እና ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ህግ መጣስን አስመልክቶ (በተባበሩት መንግስታት የጠቅላላው ጉባኤ የዴሴምበር 16/2005 ጉባኤ ውሳኔ ቁጥር 60/147) እንደሚገልጸው መንግስታት በሰብአዊ መብት ድፍጠጣ ወንጀል ፈጽመዋል በሚል የተጠረጠሩትን እና ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶችን ጥሰዋል የሚባሉትን መብት ደፍጣጮች የመዳኘት ኃላፊነት እንዳለባቸው በግልጽ ተደንግጓል፡፡“
በሰው ልጆች ላይ ወንጀልን ፈጽመው በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ ተደብቀውበሚገኙ የኢትዮጵያ 
ወንጀለኞች ላይጥቆማ እንዲደረግ የቀረበ ጥሪ፣
እ.ኤ.አ ጃንዋሪ 2012 “የአፍሪካ አምባገነኖች፡ የትም ሮጠው ሊያመልጡ አይችሉም፣ የትም ተደብቀው ሊያመልጡ አይችሉም!“ በሚል ያቀረብኩት ፅሁፍ  በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶችን ደፍጥጠው ወደ ውጭ በመኮብለል በአሁኑ ጊዜ በአሜሪካ እየኖሩ የሚገኙትን መብት ደፍጣጮች አሳድዶ በማደን ስማቸውን እና ያሉበትን ልዩ ቦታ ለአሜሪካ ባለስልጣኖች ጥቆማ በመስጠት የዜግነት ግዴታዎቻችሁን እንድትወጡ እና የወገኖቻችሁ ደም ደመከልብ ሆኖ እንዳይቀር የሚል ጥሪ አስተላልፌ ነበር፡፡ በአሁኑ ጊዜ እየተጠናከሩ በመጡት ምርመራዎች እና የሰብአዊ መብቶችን በመደፍጠጥ ወደ አሜሪካ በማታለል እና በህገወጥ መልክ የገቡትን ወንጀለኞች አሳድዶ በመያዝ በተለይም ለአሜሪካ ባለስልጣኖች ለህግ ማቅረብ በጣም አስፈላጊ ጉዳይ ነው፡፡ እነዚህን የሰብአዊ መብት ደፍጣጮች ለዜግነት እና ለጉምሩክ አስፋጻሚ ፣ ለአገር ውስጥ ደህንነት ጉዳይ ፣ ለሰብአዊ መብት ደፍጣጮች እና ለጦር ወንጀለኞች ቡድኖች እና ለብሄራዊ ደህንነት የምርመራ ክፍል  መ/ቤቶች መጠቆም ትችላላችሁ፡፡ ያሜሪካ መንግስት የጦር ወንጀለኞች፣ የዘር ማጥፋት ወንጀለኞች፣ የአሰቃዮች እና ሌሎች በዓለም ላይ ግጭትን ሊያመጡ የሚችሉ የሰብአዊ መብቶች  ደፍጣጮች ኮሚሽን መደበቂያ ገነት እንዳትሆን ለመከላከል ጠንካራ ምርመራዎችን ያደርጋል፡፡ የውጭ ተጠርጣሪ የጦር ወንጀለኞች፣ አሰቃዮች እና የሰብአዊ መብት ድፍጣጮች ዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ የግዛት ክልል ውስጥ መኖራቸው በሚታወቅበት ጊዜ  የምርመራ ቡድን ሙሉ የህግ ኃይሉን እና ስልጣኑን በመጠቀም ለማጣራት፣ ለመዳኘት እና በሚቻልት ሁኔታ ሁሉ እንደዚህ ያሉ ሰብአዊ መብት ደፍጣጮችን ከአሜሪካ ለማስወገድ ጥረት ያደርጋል፡፡
ባለፉት አስርት ዓመታት ያሜሪካ መንግስት በመቶዎች በሚቆጠሩ ከሰብአዊ መብት ጥሰት ጋር በተያያዘ መልኩ በወንጀለኛ እና/ወይም ስደተኞች ምርመራ ላይ ስኬታማ ሆኗል፡፡ የዚህ ቡድን የዳታ መሰረት በርካታ የታወቁ ተጠርጣሪ የሰብአዊ መብት ደፍጣጮችን ስም ዝርዝር አካትቶ ይዟል፡፡ የዳታ ቋቱ የታወቁ የሰብአዊ መብት ደፍጣጮች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ ለማድረግ ጠቃሚ መሳሪያ ሆኖ ያገለግላል፡፡ በአሁኑ ጊዜ ዜጉአ ወደ100 አካባቢ ከሚሆኑ ከተለያዩ አገሮች የመጡ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የሰብአዊ መብት ደፍጣጮች ላይ ክትትል በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ ባለፉት ስምንት ዓመታት በመቶዎች የሚቆጠሩ ከሰብአዊ መብት ድፍጣጮች እና ከተለያዩ የወንጀለኛ እና/ወይም ከስደተኝነት ጋር በተያያዘ መልኩ በቁጥጥር ስር አውሎ ሌሎች በመቶዎች የሚቆጠሩትን ታዋቂ ወይም ተጠርጣሪ ግለሰቦችን ደግሞ ከዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ በማስወጣት ወደ አገራቸው እንዲጋዙ አድርጓል፡፡
በሰው ልጆች ላይ ወንጀልን የፈጸሙ እና በአሜሪካ እየኖሩ ያሉ የኢትዮጵያወንጀለኞች 
ለምርመራ ለዜጉአ ሰመደጦወቡጥቆማ መቅረብ ይኖርባቸዋል፣
በኢትዮጵያ በሰው ልጆች ላይ የተፈጸሙ የሰብአዊ መብት ድፍጠጣዎች እና የጦር ወንጀሎች መረጃዎች በተሟላ ሁኔታ ተተንትነው እና ተጠቃለው ተዘጋጅተው ተይዘዋል፡፡ እ.ኤ.አ በ2007 በኢትዮጵያ ያለው የህወሐት ገዥ አካል አጣሪ ኮሚሽን ባቀረበው ዘገባ መሰረት የ2005 ድህረ ምርጫ ውዝግብን ተከትሎ በአገሪቱ ውስጥ ከህግ አግባብ ውጭ በዘፈቀደ 193 ሰላማዊ ዜጎች የተገደሉ፣ ሌሎች 763 ሰዎች ቁስለኛ እና ሌሎች ወደ 30 ሺህ የሚሆኑት ደግሞ ከህግ አግባብ ውጭ ለዘፈቀደ እስራት የተዳረጉ መሆናቸውን በተጨባጭ መረጃ አስደግፎ አቅርቧል፡፡ በዚህ የወንጀል ድርጊት ውስጥ ተዋንያን የነበሩ 237 ግለሰቦች ታውቀዋል፣ እንዲሁም ከዚሁ ጋር ንክኪ ያላቸው ተጠርጣሪዎች ተለይተዋል፡፡ እ.ኤ.አ ዴሴምበር 2003 በኢትዮጵያ በጋምቤላ 424 ንጹሀን ዜጎች ከህግ አግባብ ውጭ በዘፈቀደ ለህወሐት ታማኝ በሆኑ የደህንነት ኃይሎች ተገድለዋል፡፡ በኦጋዴን ላይ በሚደረገው ጭቆና እ.ኤ.አ በ2008 ሂዩማን ራይትስ ዎች ባወጣው ዘገባ መሰረት “150 የተገደሉ ግለሰቦች“ እና ሌሎች 37 ተጨማሪ ሰላማዊ ዜጎች በጦር ወንጀለኝነት ተጠያቂ በሚሆኑ በኢትዮጵያ ወታደሮች ትዕዛዝ እና ተሳታፊነት  በተደረገ ጥቃት የተገደሉ ሰዎች ስም ዝርዝር ተመዝግቦ ተይዟል፡፡ ይህንን የጦር ወንጀል የሚያወቁት ወይም ደግሞ እንደዚህ ያለ ወንጀል እንደሚፈጸም ማወቅ ያለባቸው ሆኖም ግን ምንም ዓይነት እርምጃ ያልወሰዱ ከፍተኛ የጦር መኮንኖች እና የሲቪል ባለስልጣኖች እንደ ትዕዛዝ ሰጭነታቸው በወንጀሉ ተጠያቂዎች ናቸው፡፡ በአሁኑ ጊዜ የተስፋፋው እና ስልታዊ በሆነ መልክ በሶማሊ ክልል በእያንዳንዱ መንደር ላይ እየተካሄደ ያለው ከህግ አግባብ ውጭ በዘፈቀደ የሚደረገው ግድያ፣ ማሰቃየት፣ አስገድዶ መድፈር፣ እና አፍኖ መሰወር በስልጣን ላይ ያለው የኢትዮጵያ ገዥ አካል የመጨረሻውን ተጠያቂነት ሊወስድ የሚችልባቸው እና ሊጠየቅባቸው የሚችሉ በሰው ልጆች ላይ እየፈጸማቸው ያሉ ወንጀሎች ጠንካራ ማስረጃዎች ናቸው፡፡ እነዚህ ከብዙው በጥቂቱ የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ ተደብቀው በሚገኙ የኢትዮጵያ ወንጀለኞች ላይጥቆማ ለማድረግ ለምን 
ተነሳሽነት ማሳየትእንዳለብን፣
ምናልባትም ባለፉት በርካታ ዓመታት በኢትዮጵያውያን/ት ዘንድ በተደጋጋሚነት ሲቀርቡልኝ ከነበሩት ጥያቄዎች ውስጥ “እኔ እንደ ግለሰብ በኢትዮጵያ ያለውን የሰብአዊ መብት ለማሻሻል ምን ማድረግ እችላለሁ?“ የሚሉ ነበሩ፡፡
በርካታ ኢትዮጵያውያን/ት በተለይም የዲያስፖራው ማህበረሰብ በግለሰቦች አቅመቢስነት ተስፋ እየቆረጡ የመጡ ይመስላል፡፡ በተቃዋሚ የፖለቲካ ቡድኖች መካካል የሚታዩትን የአንድነት መላላት በመመልከት እና መቋጫ በሌለው መልኩ እየተሰነጣጠቁ ሲፈረካከሱ በማየታቸው በሀዘን በመሞላት ከዳር ቆመው በመመልከት ላይ ይገኛሉ፡፡
ባለፈው ሳምንት በኮካ ኮላ ኩባንያ እና በሚያመርታቸው 114 ምርቶቹ ላይእንዳንጠቀም የሚቀሰቅስ ጥሪ አቅርቤነበር፡፡ 
ኮካ ኮላ 32 የዓለም ለዓለም እግርኳስ የመክፈቻ ስነስርዓት ማድመቂያ የሚሆን ምርጥ አገራዊሙዚቃቸውንእንዲያቀርብ 
32 ታዋቂ ሙዚቀኞች ጋብዞ ከእነዚህ ውስጥ 31ዱን በመምረጥ ሲለቅቅ አንዱን ብቻነጥሎ በማውጣት የኢትዮጵያውን 
ወደ ጎን አሽቀንጥሮበመጣሉ ኮካ ኮላን ገሀነብ ግባ!!!” በማለት እቅጩንነግሬዋለሁ፡፡ በምንምዓይነት መልኩ የኮካ ኮላን 
ምርት አልገዛም፣ በፍጹም አልጠቀምም፣ እንዲሁምሌሎች የኮካ ኮላንምርት እንዲገዙ ወይም እንዲጠቀሙ አላበረታታም፡፡ግለሰቦች በተናጠል እና እንዲሁም በጋራ በሚያደርጓቸውእንቅስቃሴዎችያለምንም ጥርጥር ለውጥ ያመጣሉ፡፡ ኮካ በጭራሽ 
በፊቴ አይዞርም!
ባለፈው ሳምንት በኮካ ኮላ ምርት ላይ ላለመጠቀም የሚቀሰቅሰው ጥሪ መተላለፉን ተከትሎ በእስፔን አገር ከፍተኛ የሆነ የኮካ ኮላ ምርት ሽያጭ ቅነሳ ተስተውሏል፡፡ በእስፔን የኮካ ኮላ ምርት ሽያጭ በግማሽ ቀንሷል ምክንያቱም የእስፔን ህዝብ የኮካ ኮላ ኩባንያን ገሀነም እንዲገባ ስለነገረው ነው!!!
(በኢትዮጵያ ኮካ ኮላን ባለመጠቀም ጸጥ በማለት ውጤታማ እንቅስቃሴዎች እየታዩ መሆኑን ተጨባጭ መረጃዎች ያመላክታሉ)፡፡
እስፔኖች ኮካ ኮላን አሽቀንጥረው ከጣሉት ኢትዮጵያውን/ትስ ምን ይሳናቸዋል?
ኢትዮጵያውያን/ት የኢትዮጵያን የሰብአዊ መብት ደፍጣጮች ለአሜሪካ የዜጎች እና ጉምሩክ አስፈጻሚ የሰብአዊ መብት ደፍጣጮች እና የጦር ወንጀለኞች ቡድን ለምን መጠቆም እንዳለባቸው በማስረጃ እና በመረጃ የተደገፉ በርካታ ምክንቶች አሉ፡፡
1ኛ) በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ወንጀል ሰርተው በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ ሄደው ተደብቀው የሚኖሩትን መጠቆም በምንም ዓይነት ሊታለፍ የማይችል በቀጥታ የጥቃቱ ሰለባ የሆነው የእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ/ት ወይም ደግሞ በሌሎች ወገኖቻችን ላይ የተፈጸመ ለመሆኑ እውቀቱ ያለው የሞራል ሰብዕና ተግባር በመሆኑ ነው፡፡ በሰው ልጆች ላይ እንደዚህ ያለ ወንጅልን የሚፈጽሙ ወንጀለኞች መጋለጥ እና ከአሜሪካ ህብረተሰብ መካከል መወገድ ይኖርባቸዋል፡፡
2ኛ) በእነዚህ የሰብአዊ መብት ደፍጣጮች ላይ ጥቆማ ማካሄድ በኢትዮጵያ በስልጣን ወንበር ላይ ተጣብቀው ላሉት ባለስልጣኖች አሜሪካ የሰብአዊ መብትን እየደፈጠጡ ለሚመጡ ወሮበላ ወንጀለኞች የሀሰት እና የተጭበረበረ የጥገኝነት ቪዛ እያመጡ በሰላም ለመኖር አሜሪካ በተጨባጭ መደበቂያ ገነት የማትሆን መሆኗን የሚገልጽ ጠንካራ መልዕክት ያስተላልፋል፡፡ እነዚህ ወንጀለኞች አሜሪካ ቢገቡ እንኳ ወደ እስር ቤት እንደሚጋዙ ዝግጅት ማድረግ አለባቸው ምክንያቱም ለፖሊስ ጥቆማ በማቅረብ ለፍትህ ይቀርባሉ፡፡
3ኛ) በዚህ ጥቆማ ላይ የሚደረግ ሰፊ የሆነ ተሳትፎ ኢትዮዮጵያ በስልጣን ላይ ላሉት የገዥው አካል አባላት አስቀያሚ የሆነ የሰብአዊ መብት ጥሰት ፈጽመው ወደ ዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ በመሄድ አሜሪካንን የሚረግጡ ከሆነ በአሜሪካ ባንኮች የደለበውን የባንክ ሂሳቦቻቸውን ብቻ አይደለም የሚያጡት፣ ሆኖም ግን የእራሳቸውን ነጻነትም እንደሚያጡ ጠንካራ የሆነ መልዕክት ያስተላልፋል፡፡ የመጨረሻዎቹን ቀናት በአሜሪካ እስር ቤቶች ሊያሳልፉ እንደሚችሉ ዝግጅት ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡
4ኛ) የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ደፍጣጮች አሜሪካ የእነርሱ መደበቂያ ገነት ዋሻ እንደማትሆን እሰካመኑ ድረስ በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ የሰብአዊ መብቶችን ጥሰት ከመፈጸም እኩይ ተግባራት ይታቀባሉ፡፡ ሁሉም የገዥው አካል አመራር አባላት በሚባል መልኩ እና የእነርሱ ታማኝ ሎሌዎች በአሁኑ ጊዜ ነገሮች በዚህ ሁኔታ የሚቀጥሉ ከሆነ እና በኢትዮጵያ ለውጥ ከመጣ ወደ አሜሪካ የሚያደርጉትን የፍርጠጣ ጉዞ በመሰረዝ ወደ ሌላ አዲስ ቦታ ጉዞ እንደሚያርጉ ይታመናል፡፡ እንደገና ቢያስቡ የተሻለ ይሆናል!
በኢትዮጵያ ወንጀል ፈጽመው ወደ አሜሪካ በመሄድ ተደብቀው የሚኖሩ ወንጀለኞች እንዳሉ እያወቁ 
አለመጠቆም እናለፍትህ እንዲቀርቡ አለማድረግእና እንዲኖሩም መፍቀድ በእራሱ ወንጀል ነው፡፡ 
ወንጀል ከተሰራ በኋላ ለወንጀለኞችተባባሪ መሆን ወንጀል ከመስራት ጋር እኩል ነው፡፡ እነዚህ በሰው ልጆች ላይ ወንጀልን ፈጽመው በአሜሪካን አገር ተደብቀው የሚገኙ ወንጀለኞች ፍትህ እንደዘገዬ ባቡር መሆኑን ሊገነዘቡ ይገባል፡፡
የጥቃት ሰለባዎች ለጥቂት ጊዜ መታገስ ይኖርባቸዋል፣ ሆኖም ግን በመጨረሻው ሰዓት ፍትህ በሙሉ ኃይሉ ታጅቦ ይመጣል፡፡ እ.ኤ.አ ሜይ 23/2014 ከፈለኝ ዓለሙ ወርቁ የተማረው ይህንን ሀቅ ነው፡፡ ያ በአሜሪካ ግልጽ ተደብቆ እየኖረ ያለው እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ/ት የሰብአዊ መብት ደፍጣጭ በየዕለቱ ሊማርበት የሚገባ አብይ ትምህርት ነው፡፡ ያ ሁኔታ አሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብትን እየደፈጠጡ ያሉ እና አሜሪካ ሄዶ ከመደበቅ ይልቅ ወደ ሌላ አዲስ ቦታ ለመሸሽ ዕቅድ የሚያወጡት ወንጀለኞች ሊማሩበት የሚገባ ጉዳይ ነው፡፡
ለሁሉም ኢትዮጵያውያን/ የሚሆን ፍትህ  ትምሀርት
ባለፈው ሳምንት በፊላደልፊያ ግዛት ለ65 ዓመታት ከኖረ በኋላ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የናዚ የእስር  ቤት  ጥበቃ አባል በመሆን በታዋቂው አውሽውዝ   እየተባለ ይጠራ በነበረው የጦር ካምፕ እና በሌሎች ቦታዎች ላይ በሰራው ወንጀል በጦር ወንጀለኛነት በመጠርጠር ጆሀን ብሪየር የተባለው የ89 ዓመት አዛውንት ወንጀለኛ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሏል፡፡  ብሪየር እ.ኤ.አ 1952 ወደ አሜሪካ በመሄድ ተፈናቃይነት በሚል ምክንያት ዜግነትን ጠይቋል፡፡ ይህ ወንጀለኛ 1.1 ሚሊዮን ወንዶች፣ ሴቶች እና ልጆች ያለቁበትን ወንጀል ተሳታፊ ነበር ፡፡ የጀርመን ባለስልጣኖች ከ216, 000 በላይ የሚሆኑ የአውሮፓ አይሆዶችን በመግደል በሚል በጥፋተኝነት በመንጀል በሪየር ላይ ክስ መስርተዋል፡፡
ከፈለኝ ዓለሙ ወርቁ የናዚ እስር ቤት የጥበቃ አባል የነበረው ጆሀን ሪየር ከሰራው ወንጀል በምንም ዓይነት መንገድ አይለይም፡፡ ከፈለኝ ዓለሙ ወርቁ የደርግ ወታደራዊ አምባገነን መንግስት የእስር ቤት ጥበቃ አባል ነበር፡፡ እንደ ብሪየር ሁሉ ወርቁም የሰብአዊ መብት እልቂትን ፈጽሟል ወይም ደግሞ ያልተነገረ የሰብአዊ መብት ደፍጣጭ ነው፡፡ በማሰቃየት እና በመግደል በርካታዎቹን የግፍ ሰለባ አድርጓል፡፡  እንደ ሪየር ሁሉ ወርቁ በዩናይትድ ስቴትስ ጥገኝነት በጠየቀበት ጊዜ የእራሱን ማንነት እና ጥፋተኝነት ለመደበቅ እንዲሁም በቀይ ሽብር በተካሄደው እልቂት የእራሱን ሚና አሳንሶ ለማቅረብ ጥረት አድርጓል፡፡ ወርቁ እንደ ሪየር ሁሉ ከፍትህ ለማምለጥ ሙከራ አድርጓል፣ ሆኖም ግን እንደ ሪየር ሳይሆን ፍትህ በ10 ዓመታት የጊዜ ገደብ ውስጥ አሳድዳ ያዘችው፡፡
እውነታው ሲገመገም ግን በአሜሪካ የሚኖሩት የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ደፍጣጮች በደርግ ወታደራዊ አምባገነን መንግስት የቆሸሸ ስራ የሰሩት ብቻ አይደሉም፡፡ እንደዚሁም ሁሉ ሌሎች በአሁኑ ጊዜ ኢትዮጵያ ያለው ገዥ አካል የህወሐት ወይም ተባባሪዎቻቸው በርካቶች አባላት ተመሳሳይ የሰብአዊ መብት ደፍጠጣ በማካሄድ ላይ ይገኛሉ፡፡ ሁሉም በተጠናከረ ጥቆማ እና ምርመራ እየተለቀሙ ለፍርድ መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
የስድስት ዓመትም ይሁን የስድሳ አምስት ዓመታት እነዚህ የህወሐትም ይሁኑ የደርግ የሰብአዊ መብት
 ደፍጣጮች ለፍትህ መቅረብ አለባቸው፡፡
በፍትህ ላይ የሚሰናሰል ምንም ዓይነት ነገር እንደሌለ ሊገነዘቡ ይገባል! በእነዚህ በመሀከላችን በነጻነት በሚኖሩ ወንጀለኞች ላይ የሚደረግ ልዩነት ማብቃት አለበት!
ሁሉንም ኢትዮጵያውያንን እና ኢትዮጵያውያትን አንድ ቀላል የሆነ ጥያቄ ላቀርብላቸው እወዳለሁ፡፡ ይህም የዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ የፍትህ መምሪያ በሰው ልጆች ላይ ወንጀልን ሰርተው በአሜሪካ አገር እራሳቸውን ደብቀው የሚኖሩ ተጠርጣሪ ወንጀለኞችን ለህግ ለማቅረብ ጥረት እያደረገ ባለበት ሁኔታ ኢትዮጵያውያን/ት እነዚህን በደም የተጨማለቁ ወንጀለኞች ከእያሉበት በመጠቆም ለምርመራ መምሪያው ተባባሪ መሆን ሊበዛብን ይችላልን?
እራሳቸውን በአሜካ ደብቀው የሚኖሩ የሰብአዊ መብት ደፍጣጮችን እየጠቆሙ ማሳወቅ ቀላል ነገር ነው፣ ጥቆማበምታደርጉበት ጊዜ ስማችሁን መስጠትአይጠበቅባችሁም፡፡
በሰብአዊ መብት ደፍጣጮች ወይም በሰብአዊ መብት ረገጣ ወይም በጦር ወንጀለኝነት በሚጠረጠሩ በውጭ ዜጎች ላይ ማስረጃወይም መረጃ ካላችሁ ICE HISየስልክ ቁጥር 1-866- 347- 2423 በመጠቀም እና online tip form ያጠናቅቁ፡፡
ጥቆማ በምታካሂዱበት ጊዜ ስም መስጠት አስፋለጊ አይደለም!
በሰብአዊ መብት ደፍጣጮች እና የጦር ወንጀለኞች ቡድን ያላችሁን ማስረጃ እና መረጃ በኢሜል አድራሻ VRV.ICE@ice.dhs,gov ማቅረብ ትችላላችሁ፡፡
ለሰብአዊ መብት ድፍጠጣ ሰለባዎች እገዛ አለ፡፡ ለICE confidential victim/witness hotline toll free number at 1-866- 872- 4973 ጥሪ ያድርጉ፡፡
“ዩናይትድ ስቴትስ የእራሷን ሰላማዊ የዜግነት መብት ህጎቿ አታላዮች እና አጭበርባሪዎች ተበውዘው ከውጭ የሚመጡ ገዳዮች እና አሰቃዮች መደበቂያ ዋሻ አትሆንም“ (የዩናይትድ  ስቴትስ  ፌደራል  ጠበቃ ጆን ዋልሽ)
ኢትዮጵያ በክብር ለዘላለም ትኑር!
ሰኔ 17 ቀን 2006 ዓ.ም