Wednesday, July 2, 2014

← “ልባችሁ አይታወክ በእግዚያብሔር እመኑ በእኔም ደግሞ እመኑ” ክፍል ሁለት ኤች አይ ቪ ኤድስ የባውሎጂካል የጦር መሳሪያ ( The Bio-weapon ) ሲሆን ከመጀመሪያው መድሀኒቱ ከአለም የተሰወረ በሽታ ሚስጥሩ ይፋ ሆነ::

ኤች አይ ቪ ኤድስ የባውሎጂካል የጦር መሳሪያ ( The Bio-weapon ) ሲሆን ከመጀመሪያው መድሀኒቱ ከአለም የተሰወረ በሽታ ሚስጥሩ ይፋ ሆነ::

ኤች አይ ቪ ኤድስ የባውሎጂካል የጦር መሳሪያ ( The Bio-weapon ) ሲሆን ከመጀመሪያው መድሀኒቱ ከአለም የተሰወረ በሽታ ሚስጥሩ ይፋ ሆነ::
HIV caver
 በ 2012 በወጣው የመረጃ አሀዝ በተለይ ኬንያና ኢትዮጵያ አብላጫውን ኤች አይ ቪ ኤድስ የቁጥር አሀዝ ያለባቸው አገሮች ናቸው::
 ራባይ ማርቪስ ኤስ አንተእል ማን (Marvins S antel man) ኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስ ፈጣሪ::
 ኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስ በ1962 እኤአ ታቅዶ በ1971 እኤአ ተሰርቶ ከላብራቶሪ ወጣ::
 በፓተርን ቁጥር US 5676977A የዲያማግኔቲይክ ሴሚኮንዳክቲይንግ ሞሎኪውለር ክርስታል ቴትራ ሲልቨር ቴትራኦክሳይድ ( Diamagnetic semiconducting molecular Crystal tetroxide) Ag4O4 ብንጠቀም የኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስና በቀላሉ እናጠፋዋለን ይላል የአሜርካን የሳይንስ ግኝት ማእከል (Patents Authority)
 “በውኑ ኃጢአተኛ ይሞት ዘንድ እፈቅዳለሁን? ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ ከመንገዱስ ይመለስና በሕይወት ይኖር ዘንድ አይደለምን?” እግዚያብሔር
 እነሱ ይላሉ “በኤች አይ ቪ ኤድስ መሞት ይብቃ!” እኛም እንላለን “በየኤች አይ ቪ ኤድስን ኢኮኖሚ አድርጎ መኖር ይብቃ እንላለን::!”
በቢንያም መንገሻ
July 1, 2014
የሩሲያው የደህንነት ቢሮ ኬጂቢ (KJB) በማስረጃ አስደግፎ ባሰራጨው መረጃ እንደገለጸው ኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስ የተፈጠረበት ዋና አላማና ምክንያት በአለም ላይ የህዝብን ቁጥር ለመቀነስ ታስቦና ተጠንቶ የተሰራ የላብራቶሪ ሳይንስ ውጤት ሲሆን ይህንን የህዝብ ቅነሳ ፕሮግራም ጠንካራ እቅድና ፕላን አውጥተውለት በበላይነት የሚመሩትና ሂደቱን በጥንቃቄ የሚከታተሉት ታላቋ Eliite አሜርካንና ታላላቅ ሀብታሞቿ ከአውሮፓ አጋር አገሮች ጋር በጥምር በመሆን እንደሆነ መረጃው ያትታል::
ኤድስ ለመጀመሪያ ግዜ የታየው እኤአ 1970 በአፍሪካ ውስጥ ነው:: በዛ ግዜ ትንንሽ በቫይረሱ የተጠቁ አረንጕዋዴ ጦጣዎች (Green Monkey ) ወደ አካባቢያቸው ወደ ሚገኝ የሰዎች መኖሪያ መንደር በመዝለቅና በጥርሳቸው በመንከስ ቫይረሱን ለሰዎች አስተላልፈዋል:: ከመጀመሪያው ቀዝቀዝ ብሎ የጀመረው በመቀጠልም ሀይላኛ ጥቃት ያደረሰ ተላላፊ በሽታ ነው ኤድስ:: እስከ ዛሬ ድረስ ምእራብያኖቹ እንደሚሉን እንዲህ ነው የዛሬው መረጃ ግን እንዲህ አይልም ይለናል BEFOR IT’S NEWS የተባለው ድረገጽ የሩሲያውን የደህንነት ቢሮ ኬጂቢን ጠቅሶ እንደዘገበው::

በአለማችን ካሉት Eliite በሀብት ቁንጮ ተጽኖ ፈጣሪ የሆኑት ግለሰቦች እነ ሩክፌለር ቤተሰብና ቢልጌትስ ፋውንዴሽን በአለም ላይ የህዝብ ቁጥር ለመቀነስ ለሚሰራው ማንኛውም የድጋፍ ስራ ትልቁን ድርሻ የያዙ ተጽእኖ ፈጣሪ የአለማችን ቁጥር አንድ ባለሀብቶች ናቸው::
ስለ ኤች አይ ቪ ኤድስ በሽታ የቅርብ መረጃ
aids_s22_biologist
 ዛሬ በአለማችን ከ35 ሚሊዮን ህዝብ በላይ ከኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስ ጋር ይኖራል::
 3.3 ሚሊዮን ህዝብ በላይ ከ 15 አመት በታች ናቸው::
 በ2012 እንደተገመተው 2.3 ሚሊዮን ህዝብ በላይ አዲስ በኤች አይ ቪ ኤድስ ተይዘዋል::
 260,000 ከ15 አመት በታች ናቸው::
 በየቀኑ 6300 ሰው በኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስ ይያዛል:: በየሰአቱ 262 ሰዎች በአለም ላይ ኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስ ይያዛሉ::
 በ2012 1.6 ሚሊዮን ህዝብ በኤች አይ ቪ ኤድስ ህይወቱን አጥቶዋል::
 210,000 ህዝብ ከ15 አመት በታች ናቸው::
 ኤች አይ ቪ ኤድስ በሽታው በአለም ላይ ከታወቀበት ሰአት ጀምሮ በዚህ ተላላፊ አሰቃቂ በሽታ 75 ሚሊዮን ህዝብ በበሽታው የተያዙ ሲሆን ከእዚህ ውስጥ 36 ሚሊዮን ህዝብ ህይወታቸውን ኤች አይ ቪ ኤድስና ተያያዥነት ባላቸው በሽታዎች አጥተዋል::
የኤች አይ ቪ ኤድስ የበሽታው ስርጭት የሚበዛባቸው አገሮች
aids-africa-2
ከ 2/3 ኛው 70% ኤች አይ ቪ ኤድስ ስርጭት የሚገኘው ሰብሰሀራን አፍሪካ ውስጥ ሲሆን እነዚህ አገሮች ውስጥ 25 ሚሊዮን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ይገኛሉ:: ይህ የቁጥር አሀዝ 88% በአለም ላይ ከኤች አይ ቪ ኤድስ ጋር የሚኖሩ ህጻናትንም ይጨምራል በ2012 እንደሚያሳየው የበሽታው አሀዝ ቁጥር በግምት 1.6 ሚሊዮን በክልሉ እንደ አዲስ ተይዘዋል:: እንደገናም በግምት 1.2 ሚሊዮን ጎልማሳና ህጻናት በዚሁ በሽታ ህይወታቸውን አጥተዋል :: የቁጥር አሀዙ እንደሚያስረዳው በዚህ በሰብሰሀራን አፍሪካ 75% የአለማችን ህዝብ ኤች አይ ቪ ኤድስ የሞተው በእዚሁ አካባቢ ባሉ አገሮች ነው:: እንደ 2012 ሪፓርት::
በኢሲያ እና ፓስፊክ አገሮች
aids-victims-canada
351000 ህዝብ እንደገና በቫይረሱ 2012 ተይዘዋል:: ወደ አጠቃላይ ድምር ስንመጣ ኤች አይ ቪ ኤድስ ጋር አብረው የሚኖሩ 5 ሚሊዮን ህዝብ ሲሆኑ በኤች አይ ቪ ኤድስ የተጠቁ 261,000 አዲስ ሰዎች በክልሉ ይኖራሉ በ2012 እንደሚያሳየው ሪፓርት::
ካረቢያን አገሮች : በግምት 12,000 ህዝብ እንደገና ኤች አይ ቪ ኤድስ ተይዟል በካረቢያን 2012 ወደ ጠቅላላ የድምር አሀዝ ስንመጣ ከቫይረሱ ጋር የሚኖሩ ቁጥራቸው 250,000 በላይ እንደሆነ መረጃው ሲያሳይ የታወቀው ግምት 2012, 11,000 ሰዎች በላይ በቫይረሱ ተይዘዋል::
በተለይ በ 2012 በወጣው የመረጃ አሀዝ በተለይ ኬንያና ኢትዮጵያ አብላጫውን ኤች አይ ቪ ኤድስ የቁጥር አሀዝ ያለባቸው አገሮች ናቸው::
በ 1962 እኤአ የአሜርካን መንግስት ሪፓርት እንደሚያሳየው ስለ ባውሎጂካል ጦርነት እነዚህ የመንግስትን የጦርነት ግዜ ያሳጥራሉ:: ኤች አይ ቪ ኤድስና ኢቦላ ቫይረስ በባውሎጂካል ኢንጂነሪንግ (Bio-engineered) በአሜርካን መከላከያ የኬሚካል የጦር መሳሪያ (biowepons) በላብራቶሪ በማዘጋጀት ቫይረሶችን ለጦርነት መጠቀም የጦርነቱን ግዜና ወጭና ጉልበት ያሳጥራል:: ያ ማለት ከካንሰር ማምለጥ አይቻልም ምክንያቱም ካንሰር በጦጣዎች ውስጥ በዘር ምህንድስና (genetic engineering) ተሰርተው ሰውን መበከል ይችላሉ::

ይህ ሪፓርት በ1962 እኤአ የተሰራ ነው:: እኤአ በ1994 የአሜርካ ስቴት ዲፓርትመንት በተሰራው የምርምር ጥናት መሰረት በ1971 እኤአ ዶ/ር ጋሎና ግብረ አበሮቹ የተባለ የምርምር ተቋም የኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስና የሰው ካንሰር በላብራቶሪ አገኙት ይህ ቫይረስ ከጦጣ ተነስቶ በድመትና በዶሮ አድርጎ ከዛም በመጨረሻ ግቡ የሰውን ልጆች እንዲያጠቃ ተደርጎ የተሰራ ተላላፊ የበሽታ ቫይረስ ነው:: በ1962 እኤአ ታቅዶ በ1971 እኤአ ተሰርቶ ከላብራቶሪ ወጣ::
የተጠናቀቀው የኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስና የሰው ካንሰር የምርምር ስራ ውጤት ግኝት ተጠናቆ ሲወጣ የክብር ስርአቱን የከፈቱት በዛ ግዜ የነበሩት የአለማችን የሀብት ቁንጮ አንደኛው የሆኑት አሜርካዊው ባለሀብት መልቲ ቢሊየነር ሩክፌለር ናቸው:: በአለማችን ካሉት Eliite በሀብት ቁንጮ ተጽኖ ፈጣሪ የሆኑት ሩክፌለርና ቢልጌትስ በአለም አቀፍ ደረጃ ኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስ ጨምሮ ካንሰርን ሌሎች እንደ ግብረሰዶምንና የጽንስ ማስወረድን የመሳሰሉትን በህግ ደረጃ በአለም ላይ እንዲደነገግ ግዙፍ ገንዘብ የመደቡ ሲሆን እነዚህ ግለሰቦች አዲስ የሚመሰረተው የአለም መንግስት (ኢልሙናቲ) ዋናዎቹ አቀንቃኞችና ደጋፊዎች ናቸው::
በሪፓርቱ እነዚህ የኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስና የሰው ካንሰርና ኢቦላ ያስፈለጉበት ዋና ምክንያትና እቅድ አፍሪካ-አሜርካውያንና ሌሎች ጥቁር ህዝቦች ቁጥር ለመቀነስ ሲሆን ዊሊያም ኮፐር የተባለ ታዋቂ በአሜርካን ሀገር የሚገኝ ጋዜጠኛና ተመራማሪ በ1992 እኤአ ለ CNN በሰጠው ቃለ መጠየቅ እንደተናገረው ስለ ኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስ ነገሩን ሙሉ ለሙሉ ታማኝነቱን አረጋግጦታል:: ዊሊያም ኮፐር የሚስጢራዊው ማህበር የኢልምናቲ አባል ሲሆን ስለ ኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስና ስለሚስጥር ማህበራቱ (ኢሊሙናቲ) በጻፋቸው ጽሁፎች ምክንያት ከፕሬዚዳንት ቢል ክሊንተንን ጨምሮ ታላላቆቹና ግዙፎቹ የኢሊሚናቲ አባሎች በተለያየ ግዜ ያስፈራሩት : የደበደቡትና ያሳሰሩት ሲሆን በስተመጨረሻም በመኖሪያ ቤቱ ውስጥ በጥይት የገደሉት ሲሆን እንደ ሳይክሎፒዲያ መረጃ ስለ ዊሊያም ኮፐር በተጻፈው ጽሁፍ ለማወቅ ተችሎዋል:: እንደ ኬጂቢና ዊልያም ኮፐር መረጃ ኤድስ በሚያስከትለው ጥፋት የሚፈለገው ሌላኛው ውጤት ግብረሰዶምን ማስፋፋት ነው ይለናል::
በፓተርን ቁጥር US 5676977A የዲያማግኔቲይክ ሴሚኮንዳክቲይንግ ሞሎኪውለር ክርስታል ቴትራ ሲልቨር ቴትራኦክሳይድ ( Diamagnetic semiconducting molecular Crystal tetroxide) Ag4O4 ብንጠቀም የኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስና በቀላሉ እናጠፋዋለን ይላል የአሜርካን የሳይንስ ግኝት ማእከል (Patents Authority) ይህ ታትሞ በይፋ ለህዝብ እይታ ቀርቦዋል እርሶም ይህንን ከላይ የተመዘገበውን በፓተርን ቁጥር US 5676977A ጎግል ውስጥ በማስገባት ማግኘት ይችላሉ:: በዚህ መረጃ መሰረት አሜሪካኖቹ የኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስ ፍቱን መድሀኒት እንዳለቸው በይፋ እራሳቸው መስክረዋል ታድያ ለምን ይህ ሁሉ የህይወት ጥፋት ሲደርስ ዝም አሉሳ? ለምንስ መድሀኒቱ ስራ ላይ አልዋለም? ጥናቱ የተሰራው እኤአ አቆጣጠር ኦክቶበር 14,1970 በማርቪስ ኤስ አንተእል ማን (Marvins S antel man) አማካኝነት ሲሆን ማርቪን ከአሜርካው የሳይንስና ምርምር ተቋም በጥራት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ፓተንት የኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስና ፍቱን መድሀኒት በ ኦክቶበር 1997 በይፋ አግኝቶዋል:: አሜርካኖቹም የማርቪስን ግኝት በህጋቸው አጽድቀው ተቀብለውታል:: ምርምሩንም ግኝት በመጽሀፍ አሳትሞታል ማርቪስ:: በድጋሚ እንዲህ ብለን አንጠይቅም ታድያ ለምን ወደ ስራ አልተገባም? የአለም ህዝብ በዚህ ዘግናኝ በሽታ ሲያልቅ ለምን ዝም ተባለ? ለመሆኑ ማርቪስ ኤስ አንተእል ማን (Marvins S antel man) ማነው?
image009
ራባይ ማርቪስ ኤስ አንተእል ማን (Marvins S antel man) የከፍተኛው የአይሁድ ሀይማኖት አስተባባሪ በአሜርካና እንዲሁም በአለም አቀፍ የታወቀ የተፈጥሮ ኬሚስትና ባዮኬሚስት ሲሆን ማርቪይን ብዙ የተለያዩ ሞሎኪውሎችን ዲዛይን በማድረግ ለብዙ ግዙፍ የአለማችን የባዮኬሚስት ለኢንዱስትሪና ቴክኖሎጂ ግብአቶች ፈጥሮ አበርክቷል:: በተጨማሪ ማርቪን የሚታወቅበት ፊዚካል ኬሚስትሪና አስትሮፊዚክስ ኦርጅናል የጽሁፍ ስራውን ለአሜርካ ለትልቁ የሳይንስ ማህበር አበርክቷል:: ማርቪን የግሉ የኬሚካል የጥናት ላቦራቶሪ ያለው ሲሆን በተጨማሪ በከፍተኛ ማእረግ የአይሁድ ህግ አዋቂ ጭምር ነው:: ማርቪስ በሁሉም ነገር ማለት ይቻላል ሁለገብ ሰው ነው:: ማርቪስ በእስራኤልና በአሜርካ ወታደራዊ ሀይል ተቋማት ውስጥ ከሁለቱም መንግስቶች ጋር ይሰራል::
ራባይ ማርቪስ ኤስ አንተእል ማን (Marvins S antel man) የሚስጥራዊው ማህበር የኢሉሚናቲ አባል ሲሆን ባለከፍተኛ የኢልሙናቲ ማእረግ ምሩቅ ነው::
ማርቪን “ To Eliminate the Opiate” የሚል መጠሪያ ያለው ታዋቂ መጽሀፍም ጽፎዋል:: ማርቪን በመጽሀፉ ካሰፈራቸው ጽሁፎች ውስጥ የተወሰኑት ሀሳባቸው ይህንን ይመስላሉ::
maxresdefault (1)
antelman-vol2-f
 እጅ ለእጅ ተያይዞ በመስራት እንዴት ሀይማኖትንና መንግስትን ማጥፋት እንደሚቻል::
 ሚስጥራዊው ማህበር ኢልሙናቲ እንዴት የውሸት አይሁዳውያንን እንዳቋቋሙ::
 ወግአጥባቂነትን ለማሻሻል እንቅስቃ ስለማድረግ::
 በአሜርካ የገንዘብ ኖቶች ላይ ያሉ በስውርና በትንንሽ የታተሙትን የምስሎች ዲዛይንና ኮሚኒስቶች ምክንያታቸው የነጭ ተቃዋሚ ጥቁርን ስለመደገፋቸውና ሌሎችም በእዚህ ጉደኛ መጽሀፍ ጽፎታል:: በተጨማሪ መጽሀፍ ቅዱስን በጽኑ ከሚቃወሙት ሰዎች መሀከል አንዱ ማርቨስ ነው::
ማርቪን አይሁዳዊ ሲሆን አይሁድን ይቃወማል:: አይሁድን ከሚያጠፋ ድርጅቶች ጋር ይሰራል አባልም ነው:: ይህ ታላቅ ሰው የኢልሙናቲ አባል ሲሆን የኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስን የበሽታው ፈጣሪም ጭምር ነው:: ይህ ሚስጥር ለብዙ አመታት እንዳይወጣ ይፈለግ ነበረ ነገር ግን በዚህች አለም ተሰውሮና ተደብቆ የሚኖር ነገር የለም የጊዜ ሁኔታ ነው አንድ ቀን ጸሀይ ላይ ይወጣል:: ዛሬም ከአራት አስርተ አመታት በላይ ያስቆጠረው የኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስ በተደበቀው ሚስጥር ጸሀይ ወጣበት::
hiv-africa
ማጠቃለያ
የኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስ ትልቅ የዘመኑ ሳይንስ ያልቻለው በማለት በአለም ላይ ያሉ ከትልቅ እስከትንሽ አቅም ድረስ ያላቸው መገናኛ ብዙሀን ማሰራጫዎች በአለም ላይ ትልቅ የፕሮፓጋንዳ ቅስቀሳ እስከ ዛሬ እየቀሰቀሱ ይገኛሉ:: እነዚህ ሚዲያዎች አብዛኞቹ በሉ የተባሉትን የምራብያኖችን ልሳን ያስተጋባሉ እንጂ እንዴት : ለምን ብለው አይጠይቁም የተለያዬ የተሰሩ እንደዚህ ያሉ ጥናቶችን እንኳ አያዩም ቢያዩም እንኳ እውነቱን አያወጡትም ምክንያቱም የጥቅም ግጭት ስላለበት አብዛኛዎቹ የኤች አይ ቪ ኤድስና የቤተሰብ ምጣኔ ላይ የሚሰሩ መገናኛ አውታሮች ከፍተኛ የገንዘብ ድጋፍ ከአሜርካንና ከአውሮፓ ከአገራት መንግስቶች ይደረግላቸዋል:: እዚህ ላይ የአመታዊውን ባጀቷን ድጋፍና የውጭ ምንዛሪ ፍላጎቷን በየኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስና በቤተሰብ ምጣኔ ላይ ያደረገች እንደ ኢትዮጵያ ያለች በድህነት ጥጋብ የምትናወጥ አገር እንዲህ አይነት ወሬ መስማት በራሱ ትልቅ ድንጋጤን በአገር አቀፍ ደረጃ ይፈጥራል ምክንያቱም የኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስ የኢኮኖሚ ዋልታ ነውና ስለዚህም ብዙ ግዜ እንደ ኢትዮጵያ ያሉ ደሀ አገሮች በየአመቱ የኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስ ተሸካሚ የቁጥሩን አሀዝ ከፍ ያደርጉታል ምክንያቱም በየአመቱ ከአሜርካና ከአውሮፓውያኖች በኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስ ምክንያት የሚሰጠው የእርዳታ ድጎማ ገንዘብ ስለሚጨምር በተጨማሪ በአለም ላይ ያሉ የተለያዬ የሀይማኖት ተቋም የክርስቲያንንም ጭምር ይህንን ተላላፊን ሰው ሰራሽ በሽታን የእግዚያብሔር ቁጣ በማስመሰልና ከእግዚያብሔርም አቅም በላይ በማስመሰል የክህደት ሽፍጥ በመሸፈጥ በስውር ከነአሜርካና ከአውሮፓውያኖች የተቀበሉትን ገንዘብ ስለእዚህ በሽታ መድሀኒት የለሽነትና ከባድነት እንደ አንድ የመጽሀፍ ቅዱስ ትምህርት በመቁጠር በተራቸው የምእራብያኖቹን ፕሮፓጋንዳ በየቤተክርስቲያናቸው ይለፍፋሉ ይቀሰቅሳሉ ይሰብካሉ ያስቦካሉ “መድሀኒት የለሹ የእግዚያብሔር ቁጣ” እያሉ:: ኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስና የቤተሰብ ምጣኔ የኢኮኖሚ ዋልታ!
untitled
መታወቅ ያለበት ይህ የኤች አይ ቪ ኤድስ ነጸብራቅ የሆነው ሳይንስ ለረዥም ግዜ የማህበራዊፓለቲካ ( sociopolitical ) ሚናውን መቅሰፍት ሆኖ እስከ ዛሬ ድረስ የአለማችን አጀንዳ ሆኖ ኖሮዋል:: ይህ ሰው ሰራሽ መቅሰፍት ሌሎችም እንደዚሁ ገዳይ የሆኑ ቫይረሶች በላብራቶሪ ተፈብርከዋል:: እንደ ኤድስ ዲዛይን ወጥቶላቸው ስራ ላይ የዋሉ እንደ ሉሁኩሚያስ (Leukemias) ሊይምፎማስ ( Lymphomas ) ሳርኮማስ ( sarcomas እነዚህና የመሳሰሉት ሌሎች ከኢንፌክሽን ጋር ግንኙነት ያላቸው ቫይረሶች ካንሰርን ጨምሮ የጉደኛው የሰው ልጅ የምርምር ውጤት ናቸው ይለናል መረጃውን ሰብስቦ ይፋ ያደረገው OriginofAids የተባለው ድረገጽ::
በተጨማሪ ድረገጹ ሜድካል ጆርናልን ጠቅሶ እንደዘገበው ባለስልጣኖች ብዙግዜ ያስተባብላሉ:: እውነቱ ግን ይህ ነው ይለናል ለምሳሌ Heptitis B የክትባቱን ንድፍ ሀሳብና የኤች አይ ቪ ኤድስ ጠቅላላ ምልከታውን ወደ መፍትሄው ለመሄድ ሲፈለግ ሆነ ብለው ያጣጥሉታል አይቀበሉትም ሌላው ቢቀር በንድፈ ሀሳብ የተረጋገጠውን የሁለቱን ቫይረሶች ማለትም Heptitis B እና የኤች አይ ቪ ኤድስ ክትባቶች የኤች አይ ቪ ኤድስ ላይ ያሉ ተመራማሪዎችና ቤተሰቦቻቸው ብዙ ግዜ እንዲያውም ሁሌም እስከ አሁን ሰአት ድረስ አይቀበሉትም::
የሁለቱም ገዳይ በሽታ ክትባቶችን ጨምሮ የሌሎችም ገዳይ የበሽታ ቫይረሶች ክትባቶች በሙሉ እነርሱም ጋር ሌሎችም ጋር አሉ:: ነገር ግን ሌሎች እንዳይጠቀሙበት በአለም አቀፍ ቢሮዋቸው በአለም ጤና ድርጅት (WHO) አማካኝነት በአለም ላይ እንዲህ አይነት ድምጽ እንዳይሰማ ያፍኑታል:: ምክንያቱም አንደኛ የቫይረሶቹ ዋና አላማ የህዝብ ቁጥር መቀነሻ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ለኢኮኖሚ ጥቅም ማስገኛ ነው ይለናል ድረገጹ::
AIDS%20Ribbon
ኤች አይ ቪ ኤድስ በመጽሐፍ ቅዱስ እይታ
1170864_402735839827640_1913742083_n
“እንዲህም ሆነ፤ በዓመቱ መለወጫ ነገሥታት ወደ ሰልፍ በሚወጡበት ጊዜ፥ ዳዊት ኢዮአብን ከእርሱም ጋር ባሪያዎቹን እስራኤልንም ሁሉ ሰደደ። የአሞንም ልጆች አገር አጠፉ፥ ረባትንም ከበቡ፤ ዳዊት ግን በኢየሩሳሌም ቀርቶ ነበር። እንዲህም ሆነ፤ ወደ ማታ ጊዜ ዳዊት ከምንጣፉ ተነሣ፥ በንጉሥም ቤት በሰገነት ላይ ተመላለሰ፤ በሰገነቱ ሳለ አንዲት ሴት ስትታጠብ አየ፤ ሴቲቱም መልከ መልካም ነበረች። ዳዊትም ልኮ ስለ ሴቲቱ ጠየቀ፤ አንድ ሰውም። ይህች የኤልያብ ልጅ የኬጢያዊው የኦርዮ ሚስት ቤርሳቤህ አይደለችምን? አለ። ዳዊትም መልእክተኞች ልኮ አስመጣት፤ ወደ እርሱም ገባች፥ ከርኵሰትዋም ነጽታ ነበርና ከእርስዋ ጋር ተኛ፤ ወደ ቤትዋም ተመለሰች። ሴቲቱም አረገዘች፥ ወደ ዳዊትም። አርግዤአለሁ ብላ ላከችበት። ዳዊትም ወደ ኢዮአብ። ኬጢያዊውን ኦርዮን ስደድልኝ ብሎ ላከ። ኢዮአብም ኦርዮን ወደ ዳዊት ሰደደው። ኦርዮም ወደ እርሱ በመጣ ጊዜ ዳዊት የኢዮአብንና የሕዝቡን ደኅንነት፥ ሰልፉም እንዴት እንደ ሆነ ጠየቀው። ዳዊትም ኦርዮን። ወደ ቤትህ ሂድ፥ እግርህንም ታጠብ አለው። ኦርዮም ከንጉሡ ቤት ሲወጣ ማለፊያ የንጉሥ መብል ተከትሎት ሄደ።ኦርዮ ግን ከጌታው ባሪያዎች ሁሉ ጋር በንጉሥ ቤት ደጅ ተኛ፥ ወደ ቤቱም አልወረደም። ኦርዮ ወደ ቤቱ አልሄደም ብለው ለዳዊት ነገሩት፤ ዳዊትም ኦርዮን። አንተ ከመንገድ የመጣህ አይደለምን? ስለ ምን ወደ ቤትህ አልወረድህም? አለው።ኦርዮም ዳዊትን። ታቦቱና እስራኤል ይሁዳም በጎጆ ተቀምጠዋል፤ ጌታዬ ኢዮአብና የጌታዬም ባሪያዎች በሰፊ ሜዳ ሰፍረዋል፤ እኔ ልበላና ልጠጣ ወይስ ከሚስቴ ጋር ልተኛ ወደ ቤቴ እሄዳለሁን? በሕይወትህና በሕያው ነፍስህ እምላለሁ! ይህን ነገር አላደርገውም አለው። ዳዊትም ኦርዮን። ዛሬ ደግሞ በዚህ ተቀመጥ፥ ነገም አሰናብትሃለሁ አለው። ኦርዮም በዚያ ቀንና በነጋው በኢየሩሳሌም ተቀመጠ። ዳዊትም ጠራው፥ በፊቱም በላና ጠጣ፥ አሰከረውም፤ ነገር ግን በመሸ ጊዜ ወጥቶ ከጌታው ባሪያዎች ጋር በምንጣፉ ላይ ተኛ፥ ወደ ቤቱም አልወረደም። በነጋም ጊዜ ዳዊት ለኢዮአብ ደብዳቤ ጻፈ፥ በኦርዮም እጅ ላከው።በደብዳቤውም። ኦርዮን ጽኑ ሰልፍ ባለበት በፊተኛው ስፍራ አቁሙት፥ ተመትቶም ይሞት ዘንድ ከኋላው ሽሹ ብሎ ጻፈ። ኢዮአብም ከተማይቱን በከበበ ጊዜ ጀግኖች እንዳሉበት በሚያውቀው ስፍራ ኦርዮን አቆመው። የከተማይቱም ሰዎች ወጥተው ከኢዮአብ ጋር ተዋጉ፤ ከዳዊትም ባሪያዎች ከሕዝቡ አንዳንዱ ወደቁ፤ ኬጢያዊው ኦርዮም ደግሞ ሞተ። ኢዮአብም ልኮ በሰልፍ የሆነውን ሁሉ ለዳዊት ነገረው። ለመልእክተኛውም እንዲህ ብሎ አዘዘው። የሰልፉን ነገር ሁሉ ለንጉሡ ነግረህ በፈጸምህ ጊዜ።ስትዋጉ ወደ ከተማይቱ ለምን ቀረባችሁ? ከቅጥሩ በላይ ፍላጻ እንዲወረወር አታውቁምን?የሩቤሼትን ልጅ አቤሜሌክን ማን ገደለው? ከቅጥር ላይ የወፍጮ መጅ ጥላ በቴቤስ ላይ የገደለችው አንዲት ሴት አይደለችምን? ስለ ምን ወደ ቅጥሩ እንደዚህ ቀርባችሁ? ብሎ ንጉሡ ሲቈጣ ብታይ፥ አንተ። ባሪያህ ኬጢያዊው ኦርዮ ደግሞ ሞተ በለው። መልእክተኛውም ተነሥቶ ሄደ፥ ኢዮአብም ያዘዘውን ሁሉ ለዳዊት ነገረው። መልእክተኛውም ዳዊትን። ሰዎቹ በረቱብን፥ ወደ ሜዳም ወጡብን፤ እኛም ወደቅንባቸው፥ እስከ ከተማይቱም በር ድረስ ተከተልናቸው። ፍላጻ የሚወረውሩም በቅጥሩ ላይ ሆነው በባሪያዎችህ ላይ ወረወሩ፤ ከንጉሡም ባሪያዎች አንዳንድ ሞቱ፥ ባሪያህም ኬጢያዊው ኦርዮ ደግሞ ሞተ አለው።ዳዊትም መልእክተኛውን። ሰይፍ አንድ ጊዜ ይህን አንድ ጊዜም ያን ያጠፋልና ይህ ነገር በዓይንህ አይክፋ፤ ከተማይቱን የሚወጉትን አበርታ፥ አፍርሳትም ብለህ ለኢዮአብ ንገረው፤ አንተም አጽናው አለው። የኦርዮም ሚስት ባልዋ ኦርዮ እንደሞተ በሰማች ጊዜ ለባልዋ አለቀሰች። የልቅሶዋም ወራት ሲፈጸም ዳዊት ልኮ ወደ ቤቱ አስመጣት፥ ሚስትም ሆነችው፥ ወንድ ልጅም ወለደችለት፤ ነገር ግን ዳዊት ያደረገው ነገር ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ሆነ።” 2 ነገ 11
“ከእናንተ አንዱ ከባልንጀራው ጋር ሙግት ቢኖረው በቅዱሳን ፊት በመፋረድ ፋንታ በዓመፀኞች ፊት ሊፋረድ ይደፍራልን? ቅዱሳን በዓለም ላይ እንዲፈርዱ አታውቁምን? በዓለምስ ላይ ብትፈርዱ ከሁሉ ይልቅ ትንሽ ስለሚሆን ነገር ልትፈርዱ አትበቁምን? የትዳር ጉዳይ ይቅርና በመላእክት እንኳ እንድንፈርድ አታውቁምን? እንግዲህ ስለ ትዳር ጉዳይ የፍርድ ቤት ቢያስፈልጋችሁ በቤተ ክርስቲያን የተናቁትን ሰዎች ፈራጆች አድርጋችሁ ታስቀምጣላችሁን? አሳፍራችሁ ዘንድ ይህን እላለሁ። እንደዚህ ነውን? በወንድሞች መካከል ሽማግሌ ሊሆን የሚችል አንድ አስተዋይ ሰው በእናንተ ዘንድ አይገኝምን? ነገር ግን ወንድም ወንድሙን ይከሳል፥ ይህም በማያምኑ ፊት ይደረጋልን? እንግዲህ ፈጽሞ የእርስ በርስ ሙግት እንዳለባችሁ በእናንተ ጉድለት ነው። ብትበደሉ አይሻልምን? ብትታለሉስ አይሻልምን? ነገር ግን እናንተ ትበድላላችሁ ታታልሉማላችሁ፥ ያውም ወንድሞቻችሁን። ወይስ ዓመፀኞች የእግዚአብሔርን መንግሥት እንዳይወርሱ አታውቁምን? አትሳቱ፤ ሴሰኞች ቢሆን ወይም ጣዖትን የሚያመልኩ ወይም አመንዝሮች ወይም ቀላጮች ወይም ከወንድ ጋር ዝሙት የሚሠሩ ወይም ሌቦች ወይም ገንዘብን የሚመኙ ወይም ሰካሮች ወይም ተሳዳቢዎች ወይም ነጣቂዎች የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም። ከእናንተም አንዳንዶቹ እንደ እነዚህ ነበራችሁ፤ ነገር ግን በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም በአምላካችንም መንፈስ ታጥባችኋል፥ ተቀድሳችኋል፥ ጸድቃችኋል። ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ሁሉ ግን አይጠቅምም። ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ በእኔ ላይ ግን አንድ ነገር እንኳ አይሠለጥንብኝም። መብል ለሆድ ነው፥ ሆድም ለመብል ነው፤ እግዚአብሔር ግን ይህንም ያንም ያጠፋቸዋል። ሥጋ ግን ለጌታ ነው እንጂ ለዝሙት አይደለም፤ ጌታም ለሥጋ ነው፤ እግዚአብሔርም ጌታንም አስነሣ እኛንም በኃይሉ ያስነሣናል። ሥጋችሁ የክርስቶስ ብልቶች እንደ ሆነ አታውቁምን? እንግዲህ የክርስቶስን ብልቶች ወስጄ የጋለሞታ ብልቶች ላድርጋቸውን? አይገባም። ወይስ ከጋለሞታ ጋር የሚተባበር አንድ ሥጋ እንዲሆን አታውቁምን? ሁለቱ አንድ ሥጋ ይሆናሉ ተብሎአልና። ከጌታ ጋር የሚተባበር ግን አንድ መንፈስ ነው። ከዝሙት ሽሹ። ሰው የሚያደርገው ኃጢአት ሁሉ ከሥጋ ውጭ ነው፤ ዝሙትን የሚሠራ ግን በገዛ ሥጋው ላይ ኃጢአትን ይሠራል። ወይስ ሥጋችሁ ከእግዚአብሔር የተቀበላችሁት በእናንተ የሚኖረው የመንፈስ ቅዱስ ቤተ መቅደስ እንደ ሆነ አታውቁምን? በዋጋ ተገዝታችኋልና ለራሳችሁ አይደላችሁም፤ ስለዚህ በሥጋችሁ እግዚአብሔርን አክብሩ።” 1 ቆሮ 6
“ሕዝብም ሊበሉ ሊጠጡም ተቀመጡ ሊዘፍኑም ተነሡ ተብሎ እንደ ተጻፈ ከእነርሱ አንዳንዶቹ እንዳደረጉት ጣዖትን የምታመልኩ አትሁኑ። ከእነርሱም አንዳንዶቹ እንደ ሴሰኑ በአንድ ቀንም ሁለት እልፍ ከሦስት ሺህ እንደ ወደቁ አንሴስን። ከእነርሱም አንዳንዶቹ ጌታን እንደ ተፈታተኑት በእባቦቹም እንደ ጠፉ ጌታን አንፈታተን። ከእነርሱም አንዳንዶቹ እንዳንጎራጎሩ በሚያጠፋውም እንደ ጠፉ አታንጐርጕሩ።ይህም ሁሉ እንደ ምሳሌ ሆነባቸው፥ እኛንም የዘመናት መጨረሻ የደረሰብንን ሊገሥጸን ተጻፈ።ስለዚህ እንደ ቆመ የሚመስለው እንዳይወድቅ ይጠንቀቅ።ለሰው ሁሉ ከሚሆነው በቀር ምንም ፈተና አልደረሰባችሁም፤ ነገር ግን ከሚቻላችሁ መጠን ይልቅ ትፈተኑ ዘንድ የማይፈቅድ እግዚአብሔር የታመነ ነው፥ ትታገሡም ዘንድ እንድትችሉ ከፈተናው ጋር መውጫውን ደግሞ ያደርግላችኋል። ስለዚህ፥ ወዳጆቼ ሆይ፥ ጣዖትን ከማምለክ ሽሹ።”
1 ቆሮ 10: 7-14
“ለእግዚአብሔርም ክብር ስላልሰጠ ያን ጊዜ የጌታ መልአክ መታው በትልም ተበልቶ ሞተ።”
ሐዋ 12:23
“በእርሱ ሕይወት ነበረች፥ ሕይወትም የሰው ብርሃን ነበረች።”
ዮሐ 1:4
“እግዚአብሔርም ለእስራኤል ቤት እንዲህ ይላልና። እኔን ፈልጉ፥ በሕይወትም ትኖራላችሁ::”
አሞ 5:4
“ኃጢአትን የምትሠራ ነፍስ እርስዋ ትሞታለች፤ ልጅ የአባቱን ኃጢአት አይሸከምም፥ አባትም የልጁን ኃጢአት አይሸከምም፤ የጻድቁ ጽድቅ በራሱ ላይ ይሆናል፥ የኃጢአተኛውም ኃጢአት በራሱ ላይ ይሆናል። ኃጢአተኛውም ካደረጋት ኃጢአት ሁሉ ቢመለስ ትእዛዜንም ሁሉ ቢጠብቅ ፍርድንና ቅን ነገርንም ቢያደርግ ፈጽሞ በሕይወት ይኖራል እንጂ አይሞትም። የበደለው በደል ሁሉ አይታሰብበትም፤ በሠራው ጽድቅ በሕይወት ይኖራል። በውኑ ኃጢአተኛ ይሞት ዘንድ እፈቅዳለሁን? ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ ከመንገዱስ ይመለስና በሕይወት ይኖር ዘንድ አይደለምን?ጻድቁ ግን ከጽድቁ ቢመለስ ኃጢአትንም ቢሠራ ኃጢአተኛውም እንደሚያደርገው ርኵሰት ሁሉ ቢያደርግ፥ በሕይወት ይኖራልን? የሠራት ጽድቅ ሁሉ አትታሰብለትም፤ ባደረገው ዓመፅና በሠራት ኃጢአት በዚያች ይሞታል። እናንተ ግን። የጌታ መንገድ የቀናች አይደለችም ትላላችሁ። የእስራኤል ቤት ሆይ፥ እንግዲህ ስሙ፤ በውኑ መንገዴ የቀናች አይደለችምን? ይልቅስ የእናንተ መንገድ ያልቀናች አይደለችምን? ጻድቁ ከጽድቁ ቢመለስ፥ ኃጢአትንም በሠራ ጊዜ፥ በዚያም ቢሞት፥ እርሱ ባደረገው በደል ይሞታል።ኃጢአተኛውም ከሠራው ኃጢአት ቢመለስ ፍርድንና ቅን ነገርንም ቢያደርግ ነፍሱን ይጠብቃል።አስቦ ከሠራው በደል ሁሉ ተመልሶአልና ፈጽሞ በሕይወት ይኖራል እንጂ አይሞትም። ነገር ግን የእስራኤል ቤት። የጌታ መንገድ የቀናች አይደለችም ይላል። የእስራኤል ቤት ሆይ፥ በውኑ መንገዴ የቀናች አይደለችምን? ይልቅስ የእናንተ መንገድ ያልቀናች አይደለችምን? የእስራኤል ቤት ሆይ፥ ስለዚህ እንደ መንገዱ በየሰዉ ሁሉ እፈርድባችኋለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ ንስሐ ግቡ ኃጢአትም ዕንቅፋት እንዳይሆንባችሁ ከኃጢአታችሁ ሁሉ ተመለሱ። የበደላችሁትን በደል ሁሉ ከእናንተ ጣሉ አዲስ ልብና አዲስ መንፈስም ለእናንተ አድርጉ፤ የእስራኤል ቤት ሆይ፥ ስለ ምን ትሞታላችሁ? የምዋቹን ሞት አልፈቅድምና፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ ስለዚህ ተመለሱና በሕይወት ኑሩ።”
ሕዝ 18: 20_32
“ሰው ሆይ፥ መልካሙን ነግሮሃል፤ እግዚአብሔርም ከአንተ ዘንድ የሚሻው ምንድር ነው? ፍርድን ታደርግ ዘንድ፥ ምሕረትንም ትወድድ ዘንድ፥ ከአምላክህም ጋር በትሕትና ትሄድ ዘንድ አይደለምን? የእግዚአብሔር ድምፅ ከተማይቱን ይጠራታል፤ ስምህን መፍራት ጥበብ ነው፤ የመቅሠፍትን በትር፥ እርሱንም ያዘጋጀ ማን እንደ ሆነ ስሙ።”
ሚኪ 6:8_9
“እነሆም፥ አንድ ሕግ አዋቂ ሊፈትነው ተነሥቶ። መምህር ሆይ፥ የዘላለምን ሕይወት እንድወርስ ምን ላድርግ? አለው። እርሱም በሕግ የተጻፈው ምንድር ነው? እንዴትስ ታነባለህ? አለው።እርሱም መልሶ። ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ በፍጹም ነፍስህም በፍጹም ኃይልህም በፍጹም አሳብህም ውደድ፥ ባልንጀራህንም እንደ ራስህ ውደድ አለው። ኢየሱስም። እውነት መለስህ፤ ይህን አድርግ በሕይወትም ትኖራለህ አለው።እርሱ ግን ራሱን ሊያጸድቅ ወድዶ ኢየሱስን። ባልንጀራዬስ ማን ነው? አለው። ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለ። አንድ ሰው ከኢየሩሳሌም ወደ ኢያሪኮ ወረደ በወንበዴዎችም እጅ ወደቀ፤ እነርሱም ደግሞ ገፈፉት ደበደቡትም በሕይወትና በሞት መካከልም ትተውት ሄዱ። ድንገትም አንድ ካህን በዚያ መንገድ ወረደ አይቶትም ገለል ብሎ አለፈ። እንዲሁም ደግሞ አንድ ሌዋዊ ወደዚያ ስፍራ መጣና አይቶት ገለል ብሎ አለፈ። አንድ ሳምራዊ ግን ሲሄድ ወደ እርሱ መጣ አይቶትም አዘነለት፥ቀርቦም ዘይትና የወይን ጠጅ በቍስሎቹ ላይ አፍስሶ አሰራቸው፥ በራሱ አህያም ላይ አስቀምጦት ወደ እንግዶች ማደርያ ወሰደው ጠበቀውም።በማግሥቱም ሁለት ዲናር አውጥቶ ለባለቤቱ ሰጠና። ጠብቀው፥ ከዚህም በላይ የምትከስረውን ሁሉ እኔ ስመለስ እከፍልሃለሁ አለው። እንግዲህ ከነዚህ ከሦስቱ በወንበዴዎች እጅ ለወደቀው ባልንጀራ የሆነው ማንኛው ይመስልሃል? እርሱም። ምሕረት ያደረገለት አለ። ኢየሱስም። ሂድ አንተም እንዲሁ አድርግ አለው።ሲሄዱም እርሱ ወደ አንዲት መንደር ገባ፤ ማርታ የተባለች አንዲት ሴትም በቤትዋ ተቀበለችው።ለእርስዋም ማርያም የምትባል እኅት ነበረቻት፥ እርስዋም ደግሞ ቃሉን ልትሰማ በኢየሱስ እግር አጠገብ ተቀምጣ ነበረች።ማርታ ግን አገልግሎት ስለ በዛባት ባከነች፤ ቀርባም። ጌታ ሆይ፥ እኔ እንድሠራ እኅቴ ብቻዬን ስትተወኝ አይገድህምን? እንኪያስ እንድታግዘኝ ንገራት አለችው።ኢየሱስም መልሶ። ማርታ፥ ማርታ፥ በብዙ ነገር ትጨነቂአለሽ ትታወኪማለሽ፥ የሚያስፈልገው ግን ጥቂት ወይም አንድ ነገር ነው፤ ማርያምም መልካም ዕድልን መርጣለች ከእርስዋም አይወሰድባትም አላት።”
ሉቃ 10: 25_37
“እንግዲህ ሁልጊዜ ታምነን፥ በእምነት እንጂ በማየት አንመላለስምና በሥጋ ስናድር ከጌታ ተለይተን በስደት እንዳለን የምናውቅ ከሆንን፥ ታምነናል ይልቁንም ከሥጋ ተለይተን በስደት መኖር በጌታም ዘንድ ማደር ደስ ይለናል። ስለዚህ ደግሞ ብናድር ወይም ተለይተን ብንሆን እርሱን ደስ የምናሰኝ ልንሆን እንቀናለን። መልካም ቢሆን ወይም ክፉ እንዳደረገ፥ እያንዳንዱ በሥጋው የተሠራውን በብድራት ይቀበል ዘንድ ሁላችን በክርስቶስ በፍርድ ወንበር ፊት ልንገለጥ ይገባናልና። እንግዲህ የጌታን ፍርሃት አውቀን ሰዎችን እናስረዳለን ለእግዚአብሔር ግን የተገለጥን ነን፤ በሕሊናችሁም ደግሞ የተገለጥን እንደ ሆንን ተስፋ አደርጋለሁ። በመልክ እንጂ በልብ ለማይመኩ የምትመልሱላቸው መልስ እንዲኖራችሁ፥ በእኛ ልትመኩ ምክንያት እንሰጣችኋለን እንጂ ራሳችንን ደግሞ ለእናንተ የምናመሰግን አይደለንም። እብዶች ብንሆን፥ ለእግዚአብሔር ነው፤ ባለ አእምሮዎች ብንሆን፥ ለእናንተ ነው። ይህን ስለቆረጥን የክርስቶስ ፍቅር ግድ ይለናልና፤ አንዱ ስለ ሁሉ ሞተ፤ እንግዲያስ ሁሉ ሞቱ፤ በሕይወትም ያሉት ስለ እነርሱ ለሞተውና ለተነሣው እንጂ ወደ ፊት ለራሳቸው እንዳይኖሩ ስለ ሁሉ ሞተ። ስለዚህ እኛ ከአሁን ጀምሮ ማንንም በሥጋ እንደሚሆን አናውቅም፤ ክርስቶስንም በሥጋ እንደ ሆነ ያወቅነው ብንሆን እንኳ፥ አሁን ግን ከእንግዲህ ወዲህ እንደዚህ አናውቀውም። ስለዚህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን አዲስ ፍጥረት ነው፤ አሮጌው ነገር አልፎአል፤ እነሆ፥ ሁሉም አዲስ ሆኖአል። ነገር ግን የሆነው ሁሉ፥ በክርስቶስ ከራሱ ጋር ካስታረቀን የማስታረቅም አገልግሎት ከሰጠን፥ ከእግዚአብሔር ነው፤ እግዚአብሔር በክርስቶስ ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና፥ በደላቸውን አይቆጥርባቸውም ነበር፤ በእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ። እንግዲህ እግዚአብሔር በእኛ እንደሚማልድ ስለ ክርስቶስ መልክተኞች ነን፤ ከእግዚአብሔር ጋር ታረቁ ብለን ስለ ክርስቶስ እንለምናለን። እኛ በእርሱ ሆነን የእግዚአብሔር ጽድቅ እንሆን ዘንድ ኃጢአት ያላወቀውን እርሱን ስለ እኛ ኃጢአት አደረገው።”
2 ቆሮ 5: 6_21
“ወንድሞቼ ሆይ፥ የእምነታችሁ መፈተን ትዕግሥትን እንዲያደርግላችሁ አውቃችሁ፥ ልዩ ልዩ ፈተና ሲደርስባችሁ እንደ ሙሉ ደስታ ቍጠሩት ትዕግሥትም ምንም የሚጎድላችሁ ሳይኖር ፍጹማንና ምሉዓን ትሆኑ ዘንድ ሥራውን ይፈጽም። ከእናንተ ግን ማንም ጥበብ ቢጎድለው፥ ሳይነቅፍ በልግስና ለሁሉ የሚሰጠውን እግዚአብሔርን ይለምን፥ ለእርሱም ይሰጠዋል። ነገር ግን በምንም ሳይጠራጠር በእምነት ይለምን፤ የሚጠራጠር ሰው በነፋስ የተገፋና የተነቃነቀ የባሕርን ማዕበል ይመስላልና። ሁለት አሳብ ላለው በመንገዱም ሁሉ ለሚወላውል ለዚያ ሰው ከጌታ ዘንድ አንዳች እንዲያገኝ አይምሰለው። የተዋረደው ወንድም ግን በከፍታው፥ ባለ ጠጋም በውርደቱ ይመካ፤ እንደ ሣር አበባ ያልፋልና። ፀሐይ ከትኵሳት ጋር ይወጣልና፥ ሣርንም ያጠወልጋልና፥ አበባውም ይረግፋልና፥ የመልኩም ውበት ይጠፋልና፤ እንዲሁ ደግሞ ባለ ጠጋው በመንገዱ ይዝላል። በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፤ ከተፈተነ በኋላ ለሚወዱት ተስፋ ስለ እርሱ የሰጣቸውን የሕይወትን አክሊል ይቀበላልና። ማንም ሲፈተን። በእግዚአብሔር እፈተናለሁ አይበል፤ እግዚአብሔር በክፉ አይፈተንምና፤ እርሱ ራሱስ ማንንም አይፈትንም። ነገር ግን እያንዳንዱ በራሱ ምኞት ሲሳብና ሲታለል ይፈተናል። ከዚህ በኋላ ምኞት ፀንሳ ኃጢአትን ትወልዳለች፤ ኃጢአትም ካደገች በኋላ ሞትን ትወልዳለች። የተወደዳችሁ ወንድሞቼ ሆይ፥ አትሳቱ። በጎ ስጦታ ሁሉ ፍጹምም በረከት ሁሉ ከላይ ናቸው፥ መለወጥም በእርሱ ዘንድ ከሌለ በመዞርም የተደረገ ጥላ በእርሱ ዘንድ ከሌለ ከብርሃናት አባት ይወርዳሉ። ለፍጥረቱ የበኵራት ዓይነት እንድንሆን በእውነት ቃል አስቦ ወለደን። ስለዚህ፥ የተወደዳችሁ ወንድሞቼ ሆይ፥ ሰው ሁሉ ለመስማት የፈጠነ ለመናገርም የዘገየ ለቍጣም የዘገየ ይሁን፤ የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና። ስለዚህ ርኵሰትን ሁሉ የክፋትንም ትርፍ አስወግዳችሁ፥ ነፍሳችሁን ማዳን የሚችለውን በውስጣችሁም የተተከለውን ቃል በየዋህነት ተቀበሉ። ቃሉን የምታደርጉ ሁኑ እንጂ ራሳችሁን እያሳታችሁ የምትሰሙ ብቻ አትሁኑ።ቃሉን የሚሰማ የማያደርገውም ቢኖር የተፈጥሮ ፊቱን በመስተዋት የሚያይን ሰው ይመስላል፤ራሱን አይቶ ይሄዳልና፥ ወዲያውም እንደ ምን እንደ ሆነ ይረሳል። ነገር ግን ነጻ የሚያወጣውን ፍጹሙን ሕግ ተመልክቶ የሚጸናበት፥ ሥራንም የሚሠራ እንጂ ሰምቶ የሚረሳ ያልሆነው፥ በሥራው የተባረከ ይሆናል።አንደበቱን ሳይገታ ልቡን እያሳተ እግዚአብሔርን የሚያመልክ የሚመስለው ማንም ቢኖር የእርሱ አምልኮ ከንቱ ነው። ንጹሕ የሆነ ነውርም የሌለበት አምልኮ በእግዚአብሔር አብ ዘንድ ይህ ነው፤ ወላጆች የሌላቸውን ልጆች ባልቴቶችንም በመከራቸው መጠየቅ፥ በዓለምም ከሚገኝ እድፍ ሰውነቱን መጠበቅ ነው።”
ያቆ 1:2_27
“ከእሴይ ግንድ በትር ይወጣል፥ ከሥሩም ቍጥቋጥ ያፈራል። የእግዚአብሔር መንፈስ፥ የጥበብና የማስተዋል መንፈስ፥ የምክርና የኃይል መንፈስ፥ የእውቀትና እግዚአብሔርን የመፍራት መንፈስ ያርፍበታል። እግዚአብሔርን በመፍራት ደስታውን ያያል። ዓይኑም እንደምታይ አይፈርድም፥ ጆሮውም እንደምትሰማ አይበይንም፤ ነገር ግን ለድሆች በጽድቅ ይፈርዳል፥ ለምድርም የዋሆች በቅንነት ይበይናል፤ በአፉም በትር ምድርን ይመታል፥ በከንፈሩም እስትንፋስ ክፉዎችን ይገድላል።የወገቡ መታጠቂያ ጽድቅ፥ የጎኑም መቀነት ታማኝነት ይሆናል።ተኵላ ከበግ ጠቦት ጋር ይቀመጣል፥ ነብርም ከፍየል ጠቦት ጋር ይተኛል፤ ጥጃና የአንበሳ ደቦል ፍሪዳም በአንድነት ያርፋሉ፤ ታናሽም ልጅ ይመራቸዋል። ላምና ድብ አብረው ይሰማራሉ፥ ግልገሎቻቸውም በአንድነት ያርፋሉ፤ አንበሳም እንደ በሬ ገለባ ይበላል።የሚጠባውም ሕፃን በእባብ ጕድጓድ ላይ ይጫወታል፥ ጡት የጣለውም ሕፃን በእፉኝት ቤት ላይ እጁን ይጭናል። በተቀደሰው ተራራዬ ሁሉ ላይ አይጐዱም አያጠፉምም፤ ውኃ ባሕርን እንደሚከድን ምድር እግዚአብሔርን በማወቅ ትሞላለችና።በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ ለአሕዛብ ምልክት ሊሆን የቆመውን የእሴይን ሥር አሕዛብ ይፈልጉታል፤ ማረፊያውም የተከበረ ይሆናል።”
ኢሳ 11: 1_10
“ሃሌ ሉያ። የእግዚአብሔር ባሪያዎች ሆይ፥ አመስግኑት፥ የእግዚአብሔርንም ስም አመስግኑ። ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘላለም ድረስ የእግዚአብሔር ስም ቡሩክ ይሁን። ከፀሐይ መውጫ ጀምሮ እስከ መግቢያው ድረስ የእግዚአብሔር ስም ይመስገን። እግዚአብሔር በአሕዛብ ሁሉ ላይ ከፍተኛ ነው፥ ክብሩም ከሰማያት በላይ ነው። እንደ አምላካችን እንደ እግዚአብሔር ማን ነው? በላይ የሚኖር፤በሰማይና በምድር የተዋረዱትን የሚያይ፤ ከአለቆች ጋር ከሕዝቡም አለቆች ጋር ያኖረው ዘንድ ችግረኛን ከመሬት የሚያነሣ፥ ምስኪኑንም ከፋንድያ ከፍ ከፍ የሚያደርግ፤ መካኒቱን በቤት የሚያኖራት፥ ደስ የተሰኘችም የልጆች እናት የሚያደርጋት። ሃሌ ሉያ።” መዝ 113
“ሲያልፍም ከመወለዱ ጀምሮ ዕውር የሆነውን ሰው አየ።ደቀ መዛሙርቱም። መምህር ሆይ፥ ይህ ሰው ዕውር ሆኖ እንዲወለድ ኃጢአት የሠራ ማን ነው? እርሱ ወይስ ወላጆቹ? ብለው ጠየቁት።ኢየሱስም እንዲህ ብሎ መለሰ። የእግዚአብሔር ሥራ በእርሱ እንዲገለጥ ነው እንጂ እርሱ ወይም ወላጆቹ ኃጢአት አልሠሩም።”
ዮሐ 9:1_3
“በዚያን ጊዜም ሰዎች መጥተው ጲላጦስ ደማቸውን ከመሥዋዕታቸው ጋር ስላደባለቀው ስለ ገሊላ ሰዎች አወሩለት።ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው። እነዚህ የገሊላ ሰዎች ይህ ስለ ደረሰባቸው ከገሊላ ሰዎች ሁሉ ይልቅ ኃጢአተኞች የሆኑ ይመስሉአችኋልን? እላችኋለሁ፥ አይደለም፤ ነገር ግን ንስሐ ባትገቡ ሁላችሁ እንዲሁ ትጠፋላችሁ።ወይስ በሰሌሆም ግንቡ የወደቀባቸውና የገደላቸው እነዚያ አሥራ ስምንት ሰዎች በኢየሩሳሌም ከሚኖሩት ሁሉ ይልቅ በደለኞች ይመስሉአችኋልን? አይደለም፥ እላችኋለሁ፤ ነገር ግን ንስሐ ባትገቡ ሁላችሁ እንደዚሁ ትጠፋላችሁ።” ሉቃ 13:1_5
እግዚያብሔር ኤች አይ ቪ ኤድስንና ካንሰርን ጨምሮ የትኛውንም የበሽታ ቫይረስ አልፈጠረም:: የፈጠሩት በሰይጣን መንፈስ ምሪት አማካኝነት የሰው ልጆች ናቸው:: ከላይ ስለ ኤች አይ ቪ ኤድስ አፈጣጠር እንኳ ብንመለከት ያው የሰው ልጅ ስራ ሆኖ እናየዋለን ብዙ ግዜ ግን ሰዎች በማወቅም ይሁን ባለማወቅ የኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስን የእግዚያብሔር ቁጣና መቅሰፍት አድርገው ይወስዱታል በእርግጥ እግዚያብሔር እንዳይደረጉ ከሚያዛቸው ትእዛዞች አንዱ ዝሙት ነው:: ሌላው ደግሞ ግብረሰዶም ነው:: በእነዚህ የሀጢያት ህይወት ልምምድ ውስጥ ያለ ሰው እግዚያብሔር ሳይሆን ለኤች አይ ቪ ኤድስ አሳልፎ የሚሰጠው ዲያብሎስ እራሱ የሰው ልጆችን ማሰቃያ በሰራው በሽታ ያሲዛቸዋል ያሰቃያቸዋል በስተመጨረሻም ይገላቸዋል:: “በውኑ ኃጢአተኛ ይሞት ዘንድ እፈቅዳለሁን? ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ ከመንገዱስ ይመለስና በሕይወት ይኖር ዘንድ አይደለምን?” ስለዚህ የዛሬ 2014 አመት በቀራንዮ ለደህንነት የፈውስ አገልግሎት የተሰራ ታላቅ የመስቀል ስራ በምድር ላይ በዲያብሎስ አማካኝነት ለተከሰቱ የጥፋት ችግሮች ሁሉ ማጥራትና ማዳን በሚችለው የናዝሬቱ የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከነገር ሁሉ ያድናል ይፈውሳል ያነጻልም ሁላችን በጌታ ዳግም የተወለድን ምስክሮች ነን በእኛም ዘመን ኤች አይ ቪ ኤድስንና ካንሰርን ጨምሮ ሁሉንም የበሽታ አይነቶች በአይናችን በብርቱ የጌታ የፈውስ የተአምር ስራ አይተናል ሁላችንም ማለት ይቻላል ጌታ ከእንደነዚህ ካሉ በሽታዎች በብዙ ግዜ አድኖናል ጠብቆናል እንጂ የእኛ ጥንቃቄ አይደለም ምክንያቱም ባለጋራችን ዲያብሎስ እንደሚያገሳ አንበሳ ዙሪያችንን እየዞረ እንደሆነ ሁሉን የሚችለው መጽሐፍ ቅዱሳችን ይነግረናል:: ስለሆነም ሁሉም ሀጢያትን ሰርተዋል የእግዚያብሔርም ክብር ጎሎዋቸዋል በሚለው የታመነ ቃል መሰረት ዛሬም ሀኪሞች ተሰፋ በቆረጡበትና ተስፍ ባስቆረጧችሁ ጉዳያችሁ ላይ ሁሉን ማድረግ ወደሚችለው ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ ደም በመቅረብ የዘላለምን ህይወት የደህንነት ዋስትና በነጻ ይውሰዱ : ይፈወሱ : ይዳኑ : ነጻ ይውጡ:: !
እነሱ ይላሉ “በኤች አይ ቪ ኤድስ መሞት ይብቃ!” እኛም እንላለን “በየኤች አይ ቪ ኤድስን ኢኮኖሚ አድርጎ መኖር ይብቃ እንላለን::!”
ማራናታ !
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት እነዚህ ከታች ያሉትን ሊንኮች ተጠቀሙ
የኤች አይ ቪ ኤድስ ጠቅላላ መረጃ
http://www.amfar.org/about-hiv-and-aids/facts-and-stats/statistics–worldwide/
http://www.unaids.org/en/media/unaids/contentassets/documents/document/2014/GARPR_2014_guidelines_en.pdf
Document on Aids:
http://www.trans4mind.com/personal-development-videos/Documents.pdf
Aids Bioweapon:
http://www.seawapa.com/2013/01/manufacture-aids-as-biological-weapon.html
Marvin S. Antelmen:
http://www.silentcures.com/The-AIDS-Cure.html
http://www.rexresearch.com/antelman/silverox.htm
http://www.wikinoah.org/index.php/Rabbi_Marvin_S._Antelman
Antelmen’s Book: http://www.barrychamish.com/2012_Radio_Programs/Barry_Chamish_Program/Antelman_To_Eliminate_the_Opiate_vol1.pdf
Patent: http://www.google.com/patents/US5676977

No comments:

Post a Comment